Telegram Web Link
የበረሃው ሰይፍ.pdf
2.2 MB
የበረሃው ሰይፍ፡ አክራሪ እስልምና ምንጭና ዥረቱ

በዓለም እና በኢትዮጵያ

[በኑረዲን ኢብን አል-መሲህ]

ታሪክን ማጥናት ብልህነት ነውና እችን መጽሐፍ ታነቧት ዘንድ ጋበዝኳችሁ
ድብቁ-እውነት-ሲገለጥ_240711_093144.pdf
2 MB
ድብቁ እውነት ሲገለጥ– በሳሂህ ኢማን

ይህቺን መፅሐፍ ደግሞ በላ በላ አድርጓት እስኪ ግብዣ ከኔ ትላለህ😁 @yeeslemenaastemeherobekereste
ዘፍጥረት 18
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ በቀትርም ጊዜ እርሱ በድንኳኑ ደጃፍ ተቀምጦ ሳለ እግዚአብሔር በመምሬ የአድባር ዛፍ ተገለጠለት።
² ዓይኑንም አነሣና እነሆ፥ ሦስት ሰዎች በፊቱ ቆመው አየ፤ ባያቸውም ጊዜ ሊቀበላቸው ከድንኳኑ ደጃፍ ተነሥቶ ሮጠ፥ ወደ ምድርም ሰገደ፥እንዲህም አለ፦
³ አቤቱ፥ በፊትህስ ሞገስ አግኝቼ እንደ ሆነ ባሪያህን አትለፈኝ ብዬ እለምናለሁ፤
⁴ ጥቂት ውኃ ይምጣላችሁ፥ እግራችሁን ታጠቡ፥ ከዚህችም ዛፍ በታች ዕረፉ፤
⁵ ቍራሽ እንጀራም ላምጣላችሁ፥ ልባችሁንም ደግፋ ከዚያም በኋላ ትሄዳላችሁ፤ ስለዚህ ወደ ባሪያችሁ መጥታችኋልና። እነርሱም፦ እንዳልህ አድርግ አሉት።
ኧረ ወገን ምንሼ

ብለው ብለው መለይካዎችን ገደሎቸው 😭😭😭 አይ እስልምና
ጡጡ መልይካዎች ይሞታሉና ቀብር ውጡጡ
ኑ በብርሃኑ እንመላለስ
ማሜ መላይካዎች ይሞታሉ ብሎት አረፈው 😭


አለማወቅ ደፋር ያደርጋል
አይ ሙስሊም ሙስሊማት በፈርጅም ትገበያያላችሁ

እና ሙስሊም ሙስሊማት የሚስቶቻቸውን ፈርጅ እንደ አብቁተ ለዘመናት ይጠቀሙበት ነበር


13 - عنِ ابنِ عمرَ، قالَ: لا يحلُّ فَرجٌ إلَّا فرجٌ إن شاءَ صاحبُهُ باعَهُ، وإن شاءَ وَهَبَهُ، وإن شاءَ أمسَكَهُ، لا شَرطَ فيهِ
الراوي : نافع | المحدث : العيني | المصدر : نخب الافكار
الصفحة أو الرقم : 12/41 | خلاصة حكم المحدث : طريقه صحيح | أحاديث مشابهة

ከኢብኑ ዑመር (ረዲየላሁ ዐንሁም) እንዲህ ብለዋል፡- “ መሸጥ የሚቻለሁ የሴት ብልት በብልት ነው እንጂ ሌላ አይፈቀድም ባለቤቱ ከፈለገ ይሸጣል፣ ከፈለገም ይሰጣል፣ ከፈለገም ብልቱን ይጠብቃል። ምንም ቅድመ ሁኔታ የለም!"

From Ibn Umar, he said: "It is not permissible, but a Vagina for a Vagina. If its owner wishes, he can sell it, and if he wishes, he can give it away, and if he wishes, he can keep the vagina. There is no condition at all!"

Reference:
Nukhab al-Afkār fi Tangīh Mabānī al-Akhbār fi
Sharh Ma'ānī al-Athār, Vol 12, Page 41

https://www.dorar.net/h/BUeFBpVy?sims=1
@Abrelo How gay islam could get Part 1


ባለፉት ጊዜያት የእልምናው ነቢይ መሐመድ ግብረሰዶማዊ Gay አህያ እንደነበረው አይተናል

ዛሬ እስኪ መሐመድ ቃል የገባላቸው የዘለዓማዊ ህይወት ምን አይነት ሰዶማዊ እንደሆነ በጥቂቱ እንይ


حَدَّثَنَا أَحْمَدُ بْنُ مَنِيعٍ، وَهَنَّادٌ، قَالاَ حَدَّثَنَا أَبُو مُعَاوِيَةَ، حَدَّثَنَا عَبْدُ الرَّحْمَنِ بْنُ إِسْحَاقَ، عَنِ النُّعْمَانِ بْنِ سَعْدٍ، عَنْ عَلِيٍّ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏
‏ إِنَّ فِي الْجَنَّةِ لَسُوقًا مَا فِيهَا شِرَاءٌ وَلاَ بَيْعٌ إِلاَّ الصُّوَرَ مِنَ الرِّجَالِ وَالنِّسَاءِ فَإِذَا اشْتَهَى الرَّجُلُ صُورَةً دَخَلَ فِيهَا ‏
‏ ‏.‏ قَالَ أَبُو عِيسَى هَذَا حَدِيثٌ غَرِيبٌ ‏.‏
'Ali narrated that the Messenger of Allah (ﷺ) said:
"Indeed in Paradise there is a market in which there is no buying nor selling- except for images of men and women. So whenever a man desires an image, he enters it."
"በገነት ውስጥ የወንድና የሴት ምስል በስተቀር መሸጥም መሸጥም የሌለበት ገበያ አለ። ሰውም ምስልን በፈለገ ጊዜ ወደ እርስዋ ይገባል::"

Jami` at-Tirmidhi, 2550
In-Book Reference: Book 38, Hadith 28
English Reference: Vol. 4, Book 12, Hadith 2550

እዚህ ሃዲስ ላይ የፈለጋችሁትን አይነት እና መጠን መልክ እና ጾታ ጨምሮ በእስላሞች ጀነት ውስጥ ማዘዝ ይቻላል የሚገርመው ግን ወንዶችን ማዘዝ መቻሉ ነው (for sex)

ከቁርዓን እናሳይ



At-Tur 52:24

وَيَطُوفُ عَلَيْهِمْ غِلْمَانٌ لَّهُمْ كَأَنَّهُمْ لُؤْلُؤٌ مَّكْنُونٌ

English - Sahih International

There will circulate among them [servant] boys [especially] for them, as if they were pearls well-protected.

Amharic - Sadiq/Sani Habib

ለነርሱም የኾኑ ወጣቶች ልክ የተሸፈነ ሉል መስለው በእነርሱ ላይ (ለማሳለፍ) ይዘዋወራሉ፡፡

English - Tafsir Jalalayn

And there will circulate from all around them, for service, youths, delicate [in demeanour], of their own, as if, in terms of their beauty and immaculateness, they were hidden pearls, preserved inside shells, because when it [a pearl] is inside it, it is better than one that is not.


ኢማኩሌት የምትለዋን እንመልከት አላህ በጀነት ውስጥ ለተላጽቆ (for sex) ለአማኞች ያስቀመጣቸው ሁሪዎች ሰውም ጅኒዎችም ነክተዋቸው እያውቁም እናም እነዚህ እንደ ተሸፈነ ሉል ወንዶችን ያዘጋጀው ጠጅ እየቀዱ እንትን..... በዛ ላይ የፈለጋችሁትን ደግሞ ገበያ ላይ በትዕዛዝ ማሰራት ይቻላል ወንድም ይሁን ሴት
የአሕዛብ ምዕራፍ الأحزاب 33:56

إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ ۚ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا

አላህና መላእክቱ በነቢዩ ላይ የአክብሮት እዝነትን ያወርዳሉ፡፡ እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በእርሱ ላይ የአክብሮት እዝነትን አውርዱ፡፡ የማክበርንም ሰላምታ ሰላም በሉ፡፡
እርግምናና እስልምና
ኑ በብርሃኑ እንመላለስ
እስልምና በእርግማን ላይ እንደተመሰረተ
ደርሰንባታል ። 😎

እናንተም እንድታዳምጡት ረገምናችሁ 🥹😀
ቡራቅ በጅብሪል ታሰረች 😂 😂😂👂

የሃዲስ ክፍል ፦ : 👉 Jami` at-Tirmidhi 3132

የቆይታ ጊዜ ፦ 2:12

#ከሃዲሳት #መንደር #ልብ #አውልቅ ተከታታይ ፕሮግራም !! ክፍል 202

ተራኪ = ቋድር

https://www.tg-me.com/seleslamenwk
ትንሽ እህት አለችኝ የምወዳት እና የማከብራት

ደስ በሚለው ድምፆ እንደዚህ ዘመረች 😍
የማሜ  ጋብቻ እና የአይሻ እድሜ ከእስላማዊ መጻሕፍት እና አማኞቻቸው By J.Christian

ብዙ ጊዜ የእስልምና እምነት ተከታዮች የአይሻን እድሜ በተመለከት ፍጹም አካላዊ መጠኗ የደረሰ እንዲሁም የጋብቻን ህይወት ትኖር ዘንድ ብቁ እንደሆነች አድርገው ይናገራሉ ። ነገር ግን የገዛ መጻህፍቶቻቸው ምን ይላሉ የሚለውን እናያለን:-

በቅድሚያ Adolescent ,ወሬዛ ፣ ኮረዳ ማለት ምን ማለት እንደሆነ እንይ ....

አንድ ልጅ ወደ አዋቂነት የሚያድግበት የህይወት ዘመን፡ ከጉርምስና እስከ ብስለት (አዋቂነት) ያለው ጊዜ የማደግ ሁኔታ ወይም ሂደት ነው ። አንድ ሰው ጎረመሰ(ኮረዳ ለሴት) ሆነ የምንለው በፊት ከነበረበት ፈጣን እድገት በአካልም ሆነ በአእምሮ ሲያሳይ ፣ ተቃራኒ ፆታ መሳብ፣ የግንዛቤ እድገት፣ አዳዲስ የትርፍ ጊዜ ማሳለፊያዎች (በፊት ሲያደርጓቸው ከነበሩት የሕጻንነት ውሎ) እና እራስን የማወቅ ፍላጎት እና በእኩያ ቡድኖች (ጓደኞች) ተቀባይነት ያለው አስፈላጊነት በሰው ልጆች ላይ የሚታይ ከሆነ እርሱ/እርሷ እድሜው/ዋ ለእዚህ ሁናቴ ደርሷል እንላለን ።

ሃዲሳትን ሳንጠቅስ በፊት ሹብሃት ሳትጥሉ መልሱልኝ አይሻ እድሜዋ የደረሰ ኮረዳ ነበረች ወይ? አንድ ሰው እድሜው ስለደረሰ ብቻስ ለማግባት ብቁ ነው ተላጽቆን መፈጸም ይችላል ብለን መቀበል አለብን ?

ስቅስቅ አልበልባችሁ ሃዲሳቱን እንይ እስኪ


SAHIH AL-BUKHARI

Narrated Aisha:
The Prophet engaged me when I was a girl of six (years). We went to Medina and stayed at the home of Bani-al-Harith bin Khazraj. Then I got ill and my hair fell down. Later on my hair grew (again) and my mother, Um Ruman, came to me while I was playing in a swing with some of my girl friends. She called me, and I went to her, not knowing what she wanted to do to me. She caught me by the hand and made me stand at the door of the house. I was breathless then, and when my breathing became all right, she took some water and rubbed my face and head with it. Then she took me into the house. There in the house I saw some Ansari women who said, "Best wishes and Allah's Blessing and a good luck." Then she entrusted me to them and they prepared me (for the marriage). Unexpectedly Allah's Apostle came to me in the forenoon and my mother handed me over to him, and at that time I was a girl of nine years of age. (Sahih Al-Bukhari, Volume 5, Book 58, Number 234)

Narrated Hisham's father:
Khadija died three years before the Prophet departed to Medina. He stayed there for two years or so and then he married 'Aisha when she was a girl of six years of age, and he consumed that marriage when she was nine years old. (Sahih Al-Bukhari, Volume 5, Book 58, Number 236)

Narrated 'Aisha:
Allah's Apostle said to me, "You were shown to me twice (in my dream) before I married you. I saw an angel carrying you in a silken piece of cloth, and I said to him, 'Uncover (her),' and behold, it was you. I said (to myself), 'If this is from Allah, then it must happen.' Then you were shown to me, the angel carrying you in a silken piece of cloth, and I said (to him), 'Uncover (her), and behold, it was you. I said (to myself), 'If this is from Allah, then it must happen.'" (Sahih Al-Bukhari, Volume 9, Book 87, Number 140; see also Number 139)

Narrated 'Aisha:
that the Prophet married her when she was six years old and he consummated his marriage when she was nine years old, and then she remained with him for nine years (i.e., till his death). (Sahih Al-Bukhari, Volume 7, Book 62, Number 64; see also Numbers 65 and 88)

ሳሂህ አል ቡኻሪ
አኢሻ እንደተረከችው፡- ነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) የስድስት (አመት) ሴት ልጅ እያለሁ አገቡኝ። ወደ መዲና ሄድን እና በበኒ አል-ሀሪስ ብን ኸዝራጅ ቤት አረፍን። ከዚያም ታምሜ ጸጉሬ ወደቀ። በኋላ ፀጉሬ አደገ (እንደገና) እናቴ ኡም ሩማን ከአንዳንድ የሴት ጓደኞቼ ጋር ዥዋዥዌ ስጫወት ወደ እኔ መጣች። ጠራችኝ፣ እና ምን ልታደርግብኝ እንደምትፈልግ ሳላውቅ ወደ እሷ ሄድኩ። እጄን ይዛኝ የቤቱ ደጃፍ ላይ እንድቆም አደረገችኝ። ያኔ ትንፋሽ አጠረኝ፣ ትንፋሼም ሲስተካከል፣ ውሃ ወስዳ ፊቴንና ጭንቅላቴን አሻሸች። ከዚያም ወደ ቤት ወሰደችኝ. እዛ ቤት ውስጥ አንዳንድ አንሷሪ ሴቶችን አየሁ "መልካም ምኞት እና የአላህ እዝነት እና መልካም እድል" የሚሉ ሴቶች አሉ። ከዚያም አደራ ብላ ሰጠቻቸው እና አዘጋጁኝ (ለጋብቻው)። ሳላስበው የአላህ መልእክተኛ እኩለ ቀን ላይ ወደ እኔ መጡ እናቴ ለእሱ አሳልፋ ሰጠችኝ እና ያኔ የዘጠኝ አመት ልጅ ነበርኩ። (ሳሂህ አል-ቡኻሪ ቅጽ 5 መጽሐፍ 58 ቁጥር 234)

የሂሻም አባት እንደተረከው፡- ኸዲጃ የሞተችው ነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) ወደ መዲና ከመሄዳቸው ከሶስት አመት በፊት ነው። እዚያም ለሁለት አመት ያህል ቆየ ከዚያም አኢሻን (ረዐ) አገባት የስድስት አመት ልጅ እያለች ነበር ያቺንም ጋብቻ የዘጠኝ አመት ልጅ እያለች ፈጸማት። (ሳሂህ አል-ቡኻሪ ቅጽ 5 መጽሐፍ 58 ቁጥር 236)
አኢሻ እንደተረከችው፡- የአላህ መልእክተኛ እንዲህ አሉኝ፡- ‹‹አንቺን ከማግባቴ በፊት ሁለት ጊዜ (በሕልሜ) ታይተሺኝ ነበር፣ መልአክ የሐር ጨርቅ ለብሶ ተሸክሞሽ አየሁ፣ እኔም ግለጣት ግለጣይ አልኩት። እነሆ አንቺ ነበርሽ። ከዚያም በሐር ጨርቅ ተሸክሞሽ መልአክ ታየኝ፤ እኔም (ለእርሱ)፡- ግለጣት አልኩት ከአላህ ዘንድ ነው እንግዲህ መሆን አለበት” አልኩ (ሳሂህ አል-ቡኻሪ ቅጽ 9 መጽሐፍ 87 ቁጥር 140፤ እንዲሁም ቁጥር 139 ተመልከት)
አኢሻ እንደተረከችው፡- ነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) ያገባት በስድስት ዓመቷ እንደሆነ እና በዘጠኝ ዓመቷ ትዳሩን እንደፈፀመ እና ከዚያም ከሱ ጋር ለዘጠኝ ዓመታት ያህል ቆየች (ማለትም እስከ ዕለተ ሞቱ)። ( ሳሂህ አል-ቡኻሪ፣ ቅጽ 7፣ መጽሐፍ 62፣ ቁጥር 64፣ እንዲሁም ቁጥር 65 እና 88 ይመልከቱ)

በሳሂህ አል-ቡኻሪ እንዳየነው አይሻ ለትዳር ስትሰጥ ገና የስድስት አመት ልጅ እንደሆነች ከጓደኞቿ ጋር ዥዋዥዌ የምትጫወት ህጻን እንደሆነች ነው መጽሐፉ የሚነግረን ። ማሜ ደግሞ ዘጠኝ አመት ሲሞላት እንደደረሰባት ተርኮልናል ። ሙስሊም ሙስሊማት ቅድም ባየነው የቃላት ፍቺ እና ማህበረሰባዊ እና ሳይንሳዊ እሳቤ መሰረት አይሻ ለአከለ መጠን የደረሰች ለትዳር እና ተላጽቆ (ግብረስጋ ግንኙነት) ብቁ ናት ትላላችሁ ?

መደምደሚያ ሐሳብ

Adolescent ,ወሬዛ ፣ ኮረዳ ማለት ምን ማለት

አንድ ልጅ ወደ አዋቂነት የሚያድግበት የህይወት ዘመን ነው
➤አይሻ ግን ገና 6 አመቷ ብቻ ነበር ማሜ ሲደርስባት ደግሞ 9

ከጉርምስና እስከ ብስለት (አዋቂነት) ያለው ጊዜ  የማደግ ሁኔታ ወይም ሂደት ነው ።
➤ማሜ ይህንን ጊዜ እንድታሳልፍ እድሉን እንኳን አልሰጣትም

አንድ ሰው ጎረመሰ(ኮረዳ ለሴት) ሆነ የምንለው በፊት ከነበረበት ፈጣን እድገት በአካልም ሆነ በአእምሮ ሲያሳይ ፣ ተቃራኒ ፆታ መሳብ፣ የግንዛቤ እድገት፣ አዳዲስ የትርፍ ጊዜ ማሳለፊያዎች (በፊት ሲያደርጓቸው ከነበሩት የሕጻንነት ውሎ) እና እራስን የማወቅ ፍላጎት እና በእኩያ ቡድኖች (ጓደኞች) ተቀባይነት ያለው አስፈላጊነት በሰው ልጆች ላይ የሚታይ ከሆነ እርሱ/እርሷ እድሜው/ዋ ለእዚህ ሁናቴ ደርሷል
➤ አይሻ ግን በአንጻሩ ምን እየተካሄደ እንኳን እንደሆነ የማታውቅ ዥዋዥዌ የምትጫወት ምስኪን ህጻን ልጅ ብቻ ነበረች

ይህ ጽሁፍ ከሳሂህ አል-ቡኻሪ ብቻ ነው በቀጣይ ከ
SAHIH MUSLIM
SUNAN ABU DAWUD
SUNAN NASA‘I
SUNAN IBN-I-MAJAH
IBN HISHAM
AL-TABARI
IBN KATHIR
IBN QAYYIM
MARTIN LINGS
SAIF-UR-RAHMAN AL-MUBARAKPURI
2024/09/29 07:30:58
Back to Top
HTML Embed Code: