Telegram Web Link
  
11. እነዚህ ግለሰቦች የፈጸሙት ተግባር ሃይማኖቱን የሚወድ፣ አባቶቹን የሚያከብር እና አስተዋይ የሆነውን የትግራይ ሕዝብ የማይወክል፣ የራሳቸውን የሥልጣን ጥማት ለማርካት ያደረጉት ሕገወጥ የቀኖና ጥሰት መሆኑ እንዲታወቅ፤ በተጨማሪም ለሚያሠራጩት የሐሰት አሉባልታ ወደፊት ተገቢው መልስ እንዲሰጥበት ቅዱስ ሲኖዶስ ወስኗል።

12. ይኽ ሕገወጥ አደረጃጀት ከረጅም ጊዜ ጀምሮ የታሰበበት፤ በየጊዜው የነበሩ የፖለቲካ እና የመንግሥት ኃላፊዎች በመታገዝ ሥር የሰደደ ድብቅ አጀንዳ በሚያስፈጽሙ ግለሰቦች የተቀናበረ መሆኑን ቅዱስ ሲኖዶስ ተገንዝቦ ቅዱስ ሲኖዶስ አውግዞታል፡፡ በመሆኑም ሕገ ወጥ አደረጃጀትን ማምከን እና ቤተ ክርሰቲያንን ነፃ ማድረግ የሚቻለው ጠንካራ ውስጣዊ አደረጃጀት እና ዓለም አቀፍ እንቅስቃሴ ሲደረግ በመሆኑ ከቅዱስ ሲኖዶስ አባላት ጀምሮ ሊቃውንት፣ መላው ውሉደ ክህነት፣ ወጣቶች ሰንበት ትምሀርት ቤት አባላት፣ መንፈሳውያን ማኅበራት፣ ምእመናን እና የቤተ ክርስቲያን ወዳጆች በሙሉ በመጾም፣ በመጸለይ፣ የቤተ ክርስቲያንን ተልእኮና መዋቅር በጠበቀ መልኩ  በመደራጀት አፍራሽ እና የጥፋት መረጃዎችን፣ በመሰብሰብ፣ በመተንተን፣ ለውሳኔ በማቅረብ የቤተ ክርስቲያን ሁለንተናዊ ደኅንነት እስኪረጋገጥ ድረስ ያለማቋረጥ በመንፈሳዊ ተጋድሎ መበርታትና የመጣብንን ፈተና በጽናት መታገል እንደሚገባ፣ ቅዱስ ሲኖዶስ ያሳስባል፡፡ 

13.  በአሁኑ ወቅት በሀገራችን በተለያዩ ክፍሎች እየተከሠተ ያለውን የሰላም መደፍረስ እና የእርስ በርስ ግጭት ምክንያት የሰው ሕይወትና የንብረት ውድመት የተፈጠረ አለመግባባት ካለፈው ስህተታችን በመማር ችግሩን ተቀራርቦ በውይይትና በእርቅ እንዲፈታ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ለሁሉም አካላት የሰላም ጥሪዋን ታስተላልፋለች፡፡

14.  እንደ ሀገር የገጠመንን የሰላም መደፍረስ በተመለከተ ዘላቂ መፍትሔ በማፈላለግ እንደ ቤተ ክርስቲያን ስለ ሰላም ጉዳይ የሚሠሩ ከብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ ከሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣ ከሀገር ሽማግሌዎች እና ምሁራን ያካተተ ዐቢይ ኮሚቴ በቋሚ ሲኖዶስ በኩል ተቋቁሞ ሥራው እንዲሠራ ወስኗል፡፡ 
  
በመጨረሻም እስከ አሁን ድረስ በተፈጠረው ችግር ምክንያት ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን ጎን በመሆን አጋርነታችሁን ያሳያችሁ፣ ለቤተ ክርስቲያን አንድነት እና ሉዐላዊነት መከበር የበኩላችሁን በመወጣት መግለጫ የሰጣችሁ ሁሉ በልዑል እግዚአብሔር ስም እያመሰገንን ለወደፊቱም በጸሎታችሁ እና በመልካም አጋርነታችሁ ከጎናችን እንድትሆኑ ቅዱስ ሲኖዶስ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡

             እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ
                ሐምሌ 26 ቀን 2015 ዓ.ም. 
                     አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
ለአፍሪካ መሪዎች ንገሯቸው

ነብዩ ሙሐመድ ጥቁር ሰዎች የተፈጠሩት ለግሃነም እሳት ነው 
መልካቸውም የሰይጣን ምሳሌ ነው ብሏል

Mishkat al-Masabih 119
Abud Darda' reported God’s messenger as saying, “God created Adam when He created him and struck his right shoulder and brought forth his offspring white like small ants. And he struck his left shoulder and brought forth his offspring black as though they were charcoal. Then He said to the party on his right side, ‘To paradise, and I do not care’ and He said to the party in his left shoulder, ‘To hell, and I do not care’.”
አቢ ደርዳዕ እንደዘገቡት የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) እንዲህ አሉ" አላህ (ሱብሃነሁ ወተዓላ) አደምን ፈጠረ : ከዚያም አደምን ከፈጠረው በሗላ የቀኝ ትከሻውን መታው ያኔም ነጫጭ ጉንዳን የመሰሉ ዝርያዎች ወጡ : እንዲሁም የግራ ትከሻውን ሲመታው ጥቁር ዝርያዎች ልክ ከሰል የመሳሰሉ ወጡ
:በቀኝ በኩል ላሉት ቡድኖች እንዲህ አላቸው እናንተ ወደ ጀነት(ገቢዎች ናቸሁ) : እኔም "አያገባኝም" እንዲሁም በግራ ትከሻው በኩል ላሉት ወደ ጀሃነም
(ገቢዎች) ናቸሁ እኔም አያገባኝም::
وَعَنْ أَبِي الدَّرْدَاءَ عَنِ النَّبِيِّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ: «خَلَقَ اللَّهُ آدَمَ حِينَ خَلَقَهُ فَضَرَبَ كَتِفَهُ الْيُمْنَى فَأَخْرَجَ ذُرِّيَّةً بَيْضَاءَ كَأَنَّهُمُ الذَّرُّ وَضَرَبَ كَتِفَهُ الْيُسْرَى فَأَخْرَجَ ذُرِّيَّةً سَوْدَاءَ كَأَنَّهُمُ الْحُمَمُ فَقَالَ لِلَّذِي فِي يَمِينِهِ إِلَى الْجَنَّةِ وَلَا أُبَالِي وَقَالَ للَّذي فِي كَفه الْيُسْرَى إِلَى النَّارِ وَلَا أُبَالِي» . رَوَاهُ أَحْمَدُ
Grade:
Isnād Hasan (Zubair `Aliza'i)
صَحِيح   (الألباني) حكم   :
إسنادہ حسن   (زبیر علی زئی)
Reference
: Mishkat al-Masabih 119
In-book reference
: Book 1, Hadith 11

ዘረኛው ነብዩ ሙሐመድ  ጥቁር ሰው የሰይጣን ምሳሌ መሆኑን ገልጿል

“ነቢዩ እንዲህ አሉ፡- ‹‹ሰይጣንን ማየት የሚፈልግ ሰው ነብጣል ኢብን አል-ሐሪሥን ይመልከተው!›› ጥቁር ሰው ሲሆን የተንጨባረረ ረጅም ፀጉርና ጥቁር መንጋጋዎች አሉት፡፡” Ibn Ishaq, Sirat Rasulallah, translated as, The Life of Muhammad by A. Guillaume, page 243
Ustaze Yusuf Elyas
"ከዚህ በፊት የዚህ ዓለም መሪዎች ስለ ምድራዊ ሥልጣን ሲሉ መልካም ምግባርን ሳይኾን ሀብትን፣ ዕድሜንና የዘር አድልዎን እንደ መመዘኛ ሲጠቀሙ በማየቴ ወቅሻቸው ዐውቃለሁ፡፡ ይህ ከንቱነት ወደ እኛ ወደ ቤተ ክርስቲያን መሪዎች መምጣቱን ስሰማ ግን የዓለማውያኑን ግብር መንቀፍ አቆምሁ፡፡ ...

በእነዚህ ነገሮች ሳይወቀሱ ራሳቸውን ነጻ ማድረግ የሚገባቸው የቤተክርስቲያን ሰዎች ከዓለም ሰዎች ተሽለው ካልፈጸሙት፥ ይልቁንም በሰማያዊ ግብር ላይ ተሰማርተው ሳለ ምድራዊ ሀብትን ወይም ይህን የመሰለ ነገር እንደሚቀራመቱ ኾነው ከተሻሙ፥ የዚህ ዓለም ሰዎች እንደዚህ ያለ ነገር ቢፈጽሙ'ማ ምን ይደንቃል?"

(ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ፥ በእንተ ክህነት መጽሐፍ ገብረ እግዚአብሔር ኪደ  የተረጎመው)
"እውነትና ፍቅር ሊለያዩ የማይችሉ ክንፎች ናቸው እውነት ያለ ፍቅር መብረር እንደማይችል ሁሉእንዲሁም ፍቅር ያለ እውነት ወደ ላይ ሊወነጨፍ አይችልም የስምምነት ቀንበራቸው አንድ ነው።"
ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ለሀገር ሰላም እና አንድነት ከጳጉሜን 1-6/2015 ዓም የጾም እና የጸሎት አዋጅ አውጃለች።
ስለክርስቶስ አምላክነት ውይይት
ኑ በብርሃኑ እንመላለስ
በውዱ ወንድማችን አብርሐም (አብርሽ) እና በወንድም ሷቢር የተደረገ ውይይት እንደወረደ
ስልጤ የግራኝ ዘመድ መሆኗን አስረግጣለች ። ታሪክ ....
ነገ ጷጎሜን የታወጀውን ፆም እንዳትረሱ 🥰 ከ1 - 6 እንፆም ዘንድ ቤተክርስቲያን አዛናለችና
በስልጤ የኦርቶዳክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታይ የሆኑ ቤቶች ተለይተው ተቃጠሉ።

ነሐሴ 30 ቀን 2015 ዓ.ም (ተ.ሚ.ማ/ አዲስ አበባ)

በስልጤ ዞን ቅበት ከተማ አስተዳደር ትናንት ማታ የኦርቶዳክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታይ የሆኑ ቤቶች ተለይተው መቃጠላቸውና አሁንም በምእመናን ላይ ማስፈራራት እየደረሰባቸው እንደሚገኝ ተገልጿል።

የሙስሊም ተማሪዎች ላይ ድግምት ተደርጓል በሚል ምእመናን ለወራት ዛቻና ማስፈራሪያ ሲደርስባቸው የቆየ ሲሆን በትላንትናው እለት ነሐሴ 29 ማታ ግን ቤታቸው ተለይቶ እንደተቃጠለ እና የንግድ ሱቆቻቸው ላይም ቃጠሎና ዝርፊያ መፈጸሙን ነው የተገለጸው።

የጸጥታ ኃይሎች በመድረስ ለጊዜው መቀነስ ቢችልም አሁንም ቤተ ክርስቲያን እናቃጥላለን ፤ ምእመናንንም እንጎዳለን በማለት የውስጥ ለውስጥ ቅስቀሳ እያደረጉ ነው የሚል መረጃ እየደረሰን በመሆኑ ስጋት ላይ ነን ፤ በርካታ ምእመናንም ከቤታቸው እየሸሹ ነው ብለዋል ሲል ማኅበረ ቅዱሳን ብሮድካስት ዘግቧል።

በተለያዩ ጊዜያት ለከተማ አስተዳደሩና ለሚመለከታቸው አካላት በደብዳቤ መፍትሔ እንዲሰጣቸው ሲጠይቁ ቢቆዩም ይሄ ነው የሚባል ምላሽ አለማግኘታቸውን ገልጸዋል ፤ በስልጤ ዞን አስቀድሞም በተለያዩ ዓመታት አብያተ ክርስቲያናት መቃጠላቸው፣ ምእመናን መገደላቸውና መሰደዳቸው ይታወቃል።

#Ethiopia
#Tewahedo_Media_Center
#TMC_Addia_Ababa

ተዋሕዶ ሚዲያ ማዕከል
#በኦርቶዶክሳውያን_ላይ_የተከፈተው_ጥቃት_ወደ_ስልጤ_ዞን_አምርቷል
በስልጤ ዞን ቅበት ከተማ አስተዳደር ትናንት ማታ የኦርቶዳክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታይ የሆኑ ቤቶች ተለይተው መቃጠላቸውና አሁንም በምእመናን ላይ ማስፈራራት እየደረሰባቸው እንደሚገኝ ተገለጸ።

ለማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን በስልክ መረጃ ያደረሱን ምእመናን እንደተናገሩት አስቀድሞ ለወራት ዛቻና ማስፈራሪያ ሲደርስባቸው እንደነበረና በነሐሴ 29 ማታ ግን ቤታቸው ተለይቶ እንደተቃጠለ፣የንግድ ሱቆቻቸው ላይም ቃጠሎና ዝርፊያ መፈጸሙን ተናግረዋል።

የጸጥታ ኃይሎች በመድረስ ለጊዜው መቀነስ ቢችልም አሁንም ቤተ ክርስቲያን እናቃጥላለን፤ ምእመናንንም እንጎዳለን በማለት የውስጥ ለውስጥ ቅስቀሳ እያደረጉ ነው የሚል መረጃ እየደረሰን በመሆኑ ስጋት ላይ ነን፤ በርካታ ምእመናንም ከቤታቸው እየሸሹ ነው ብለዋል።

በተለያዩ ጊዜያት ለከተማ አስተዳደሩና ለሚመለከታቸው አካላት በደብዳቤ መፍትሔ እንዲሰጣቸው ሲጠይቁ ቢቆዩም ይሄ ነው የሚባል ምላሽ አለማግኘታቸውንም አብራርተዋል።

በስልጤ ዞን አስቀድሞም በተለያዩ ዓመታት አብያተ ክርስቲያናት መቃጠላቸው፣ ምእመናን መገደላቸውና መሰደዳቸው ይታወቃል።

ተጨማሪ መረጃዎች እንደደሩስን እናቀርባለን።
ነገረ ስሉስ
ኑ በብርሃኑ እንመላለስ
በእኔ በKeba Man መካከል የተደረገ ውይይት
በስልጤ ዞን የነበሩ ከ500 በላይ የሚሆኑ ኦርቶዶክሳውያን ከአካባቢያቸው ተሰደው በቡታጅራ ከተማ ይገኛሉ።

ጳጉሜን 1 ቀን 2015 ዓ.ም (ተ.ሚ.ማ/ አዲስ አበባ)

በስልጤ ዞን ቅበት ከተማ በኦርቶዶክሳውያን ላይ እየደረሰ ባለው ጥቃት ምክንያት በዞኑ ይኖሩ የነበሩ ከ500 በላይ የሚሆኑ ኦርቶዶክሳውያን ከአካባቢያቸው ተሰደው በቡታጅራ ከተማ ይገኛሉ።

በዞኑ የነበሩት ኦርቶዶክሳውያን አሁናዊ ሁኔታን በተመለከተ ተ.ሚ.ማ የሐዲያና ስልጤ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ ከሆኑት ከመልአከ ሕይወት ንጉሤ ባወቀ ጋር ባደረገው የስልክ ቆይታ ፤ ሥራ አስኪያጁ በከተማው 20 የምእመናን ቤቶች ተቃጥለው ፈርሰዋል ሲሉ ገልጸዋል።

ከተሰደዱት ምዕመናን ጋር የቅድስት ድንግል ማርያም ጽላትም አብሮ መሰደዱን ፤ በቡታጅራ ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን ተጠልለው እንደሚገኙ እና ብዛት ስላላቸውም የዕለት ጉርስ ማግኘት እንደሚቸገሩ ፤ ችግሩን ለመፍታት በሆሳዕና በስብሰባ ላይ እንደሚገኙ የገለጹ ሲሆን ለተፈናቃዮቹ ምን ይደረግ? የእለት ጉርስ እንዴት አስተባብረን እንድረስላቸው? ወደ ቤታቸው ይመለሱ ቢባል ቤት እና ንብረት ስለሌላቸው እንዴት ይመለሳሉ? በሚለው ጉዳይ ዙሪያ በውይይት ላይ እንደሚገኙ ተናግረዋል።

ጥቃቱ ድንገት የተፈጠረ እንዳልሆነ እና ከሁለት ወር በፊትም ጥቃት ሲፈጸም ወደ ከፋ ጉዳት እንዳያድግ በማሰብ ለዞኑ ፣ ለወረዳው ፣ ለሃይማኖት ተቋማት እና ለፖሊስ ሴክተሮች ጥንቃቄ እንዲደረግ ስንል በደብዳቤ አሳውቀን የነበረ ቢሆንም ምንም አይነት ምላሽ አላገኘንም ፤ ጉዳት አድራሾቹ ላይም ምንም አይነት እርምጃ አልተወሰደባቸውም ነበር ነው ያሉት ሥራ አስኪያጁ።
2024/09/29 13:20:14
Back to Top
HTML Embed Code: