🔅 ዓረፍተ ነገር ለመመሥረት የሚረዱን ቅጥያዎች
🔸 እንደ ➝ ከመ
ከመ እንስሳ ▻ እንደ እንስሳ
ከመ ዮም ▻ እንደ ዛሬ
ከመ ጽጌ ▻ እንደ አበባ
ከመ ተፈጸመ ▻ እንደ ተፈጸመ
ከመ ኀለየ ▻ እንዳሰበ
🔸 የ ➝ ለ
ልደታ ለማርያም
ቤቱ ለንጉሥ
ሀገሮሙ ለነቢያት
🔸 እና ➝ ወ
አዳም ወሔዋን
ቃየል ወአቤል
ማርያም ወሰሎሜ
✧ ✧ ✧ ✧ ✧ ✧
🔸 ጋር ፣ ጋራ ➝ ምስለ
ሰብእ ምስለ ሰብእ ▻ ሰወ ከሰው ጋር
ዘመድ ምስለ ዘመድ ▻ ዘመድ ከዘመድ ጋር
አንበሳ ምስለ አንበሳ ▻ አንበሳ ከአንበሳ ጋር
ምስለ መንፈስከ ▻ ከመንፈስህ ጋራ
🔸 በፊት ፣ ከፊት ➝ ቅድመ
ቅድመ ሰብእ ▻ ከሰው በፊት
ቅድመ ልደት ▻ ከልደት በፊት
ቅድመ ሰዓት ▻ ከሰዓት በፊት
🔸 በኋላ ➝ ድኅረ
ድኅረ ዘመን ▻ ከዘመን በኋላ
ድኅረ ልደት ▻ ከልደት በኋላ
ድኅረ ትንሣኤ ▻ ከትንሣኤ በኋላ
🔸 ያለ ፤ በቀር ➝ እንበለ
እንበለ ንዋይ ▻ ያለ ገንዘብ በቀር
እንበለ ዘመድ ▻ ያለ ዘመድ
እንበለ ዐስብ ▻ ያለ ደሞዝ
✧ ✧ ✧ ✧ ✧ ✧
🔸 አለ፣ነበረ ➝ ቦ / ✧ የለም ➝ አልቦ
ቦ ሰላም አልቦ ዝናም
ቦ ፍቅር አልቦ ፍቅር
ቦ ሕግ አልቦ ንዋይ
ቦ ንዋይ
ቦ ሥርዓት
🔸 አይደለም ➝ አኮ
አኮ ኤልያስ መምህር ▻ ኤልያስ መምህር አይደለም
አኮ ጸሓፊት ሐና ▻ ሐና ጸሐፊ አይደለችም
አኮ ሰብእ ▻ ሰው አደለም
🔸 ኢ ➝ አፍራሽ
በልዐ ▻ ኢበልዐ
ጾመ ▻ ኢጾመ
ሖረ ▻ ኢሖረ
ጸሓፈ ▻ ኢጸሓፈ
📜📜📜📜📜📜📜📜📜📜
#ዓረፍተ_ነገር
📜 መሠረተ ግእዝ 📜
@learnGeez1
@learnGeez1
🔸 እንደ ➝ ከመ
ከመ እንስሳ ▻ እንደ እንስሳ
ከመ ዮም ▻ እንደ ዛሬ
ከመ ጽጌ ▻ እንደ አበባ
ከመ ተፈጸመ ▻ እንደ ተፈጸመ
ከመ ኀለየ ▻ እንዳሰበ
🔸 የ ➝ ለ
ልደታ ለማርያም
ቤቱ ለንጉሥ
ሀገሮሙ ለነቢያት
🔸 እና ➝ ወ
አዳም ወሔዋን
ቃየል ወአቤል
ማርያም ወሰሎሜ
✧ ✧ ✧ ✧ ✧ ✧
🔸 ጋር ፣ ጋራ ➝ ምስለ
ሰብእ ምስለ ሰብእ ▻ ሰወ ከሰው ጋር
ዘመድ ምስለ ዘመድ ▻ ዘመድ ከዘመድ ጋር
አንበሳ ምስለ አንበሳ ▻ አንበሳ ከአንበሳ ጋር
ምስለ መንፈስከ ▻ ከመንፈስህ ጋራ
🔸 በፊት ፣ ከፊት ➝ ቅድመ
ቅድመ ሰብእ ▻ ከሰው በፊት
ቅድመ ልደት ▻ ከልደት በፊት
ቅድመ ሰዓት ▻ ከሰዓት በፊት
🔸 በኋላ ➝ ድኅረ
ድኅረ ዘመን ▻ ከዘመን በኋላ
ድኅረ ልደት ▻ ከልደት በኋላ
ድኅረ ትንሣኤ ▻ ከትንሣኤ በኋላ
🔸 ያለ ፤ በቀር ➝ እንበለ
እንበለ ንዋይ ▻ ያለ ገንዘብ በቀር
እንበለ ዘመድ ▻ ያለ ዘመድ
እንበለ ዐስብ ▻ ያለ ደሞዝ
✧ ✧ ✧ ✧ ✧ ✧
🔸 አለ፣ነበረ ➝ ቦ / ✧ የለም ➝ አልቦ
ቦ ሰላም አልቦ ዝናም
ቦ ፍቅር አልቦ ፍቅር
ቦ ሕግ አልቦ ንዋይ
ቦ ንዋይ
ቦ ሥርዓት
🔸 አይደለም ➝ አኮ
አኮ ኤልያስ መምህር ▻ ኤልያስ መምህር አይደለም
አኮ ጸሓፊት ሐና ▻ ሐና ጸሐፊ አይደለችም
አኮ ሰብእ ▻ ሰው አደለም
🔸 ኢ ➝ አፍራሽ
በልዐ ▻ ኢበልዐ
ጾመ ▻ ኢጾመ
ሖረ ▻ ኢሖረ
ጸሓፈ ▻ ኢጸሓፈ
📜📜📜📜📜📜📜📜📜📜
#ዓረፍተ_ነገር
📜 መሠረተ ግእዝ 📜
@learnGeez1
@learnGeez1
📜 መሠረታዊ ግሶች 📜
ክፍል ፭
ለበሰ ➜ ሞጥሐ
ደረሰ ➜ በጽሐ
ነቃ ➜ ነቅሀ
ረዘመ ➜ ኖኀ
አጨበጨበ ➜ ጠፍሐ
ዘጋ ➜ ዘግሐ
ተጋ ➜ ተግሀ
ነጋ ➜ ነግሀ
ረጨ ➜ ነዝሀ
ነዳ ➜ ነድሐ
ጮኸ ➜ ከልሐ
ተቆጣ ➜ ገንሐ
በራ ➜ በርሀ
ሰፋ ➜ ሰፍሐ
#ግሶች
📜-መሠረተ ግእዝ-📜
📜 @learnGeez1 📜
'''''''''''''''''''''''' ' ' ' ' ' '''''''''''''''''''''''''''
ክፍል ፭
ለበሰ ➜ ሞጥሐ
ደረሰ ➜ በጽሐ
ነቃ ➜ ነቅሀ
ረዘመ ➜ ኖኀ
አጨበጨበ ➜ ጠፍሐ
ዘጋ ➜ ዘግሐ
ተጋ ➜ ተግሀ
ነጋ ➜ ነግሀ
ረጨ ➜ ነዝሀ
ነዳ ➜ ነድሐ
ጮኸ ➜ ከልሐ
ተቆጣ ➜ ገንሐ
በራ ➜ በርሀ
ሰፋ ➜ ሰፍሐ
#ግሶች
📜-መሠረተ ግእዝ-📜
📜 @learnGeez1 📜
'''''''''''''''''''''''' ' ' ' ' ' '''''''''''''''''''''''''''
🗣ተረትና ምሳሌያዊ ንግግር በግእዝ
ክፍል ፩
➝ በቃል ያለ ይረሳል በመጽሐፍ ያለ ይወረሳል።
፨ በቃል ዘሀሎ ይትረሳዕ በመጽሐፍ ዘሀሎ ይትወረስ።
➝ ነገር በምሳሌ ጠጅ በብርሌ ነው።
፨ ሜስ በቢረሌ ነገር በምሳሌ ውእቱ።
➝ ከንፈር እና ጥርስ ሲተባበር ያምራል።
፨ ከንፈር ወሰን እመይትሃበር ይሴኒ።
➝ ለብልህ አይነግሩም ለአንበሳ አይመትሩም።
፨ ለጠቢብ ኢይዜንው ለአንበሳ ኢይመትሩ፡፡
#ተረት #ምሳሌያዊ_ንግግር
◦◦◦◦◦◦◦◦◦◦◦◦◦
መ ሠ ረ ተ ግ እ ዝ
@learnGeez1
@learnGeez1
📜📜📜📜📜📜📜📜📜📜📜
ክፍል ፩
➝ በቃል ያለ ይረሳል በመጽሐፍ ያለ ይወረሳል።
፨ በቃል ዘሀሎ ይትረሳዕ በመጽሐፍ ዘሀሎ ይትወረስ።
➝ ነገር በምሳሌ ጠጅ በብርሌ ነው።
፨ ሜስ በቢረሌ ነገር በምሳሌ ውእቱ።
➝ ከንፈር እና ጥርስ ሲተባበር ያምራል።
፨ ከንፈር ወሰን እመይትሃበር ይሴኒ።
➝ ለብልህ አይነግሩም ለአንበሳ አይመትሩም።
፨ ለጠቢብ ኢይዜንው ለአንበሳ ኢይመትሩ፡፡
#ተረት #ምሳሌያዊ_ንግግር
◦◦◦◦◦◦◦◦◦◦◦◦◦
መ ሠ ረ ተ ግ እ ዝ
@learnGeez1
@learnGeez1
📜📜📜📜📜📜📜📜📜📜📜
🗣ተረትና ምሳሌያዊ ንግግር በግእዝ
ክፍል ፪
➝ ዓሣ ጎርጓሪ ዘንዶ ያወጣል የሰው ፈላጊ የራሱን ያጣል።
፨ ኀሣሤ ዓሣ ያውጽእ ተመነ ኀሣሤ ዘሰብእ የኀጥእ ዘርዕሱ።
➝ ለብልህ አይነግሩም ለአንበሳ አይመትሩም።
፨ ለጠቢብ ኢይዜንዉ ለአንበሳ ኢይመትሩ።
➝ ጣዝማ ይሰረስራል ዳኛ ይመረምራል።
፨ ጸዲና ይሤርር ኰናኒ የሐተት።
➝ በአጓት የሰከረ በካሳ የከበረ የለም።
፨ በጸብ ዲበ ዘሰክረ በማደ ዘከብረ አልቦ።
➝ ማር ሲሰፍሩ ማር ይናገራሉ።
፨ መዐር እንዘ ይሰፍሩ መዐረ ይትናገሩ።
➝ በጨለማ ቢያፈጡ በባዕድ ቢቆጡ አይሆንም።
፨ ምጽልመት እመ ያወትሩ ነጽሮተ በባዕድ አመ ይተምዑ ኢይከውን።
➝ የቂም ጸሎት የተራጋጭ ወተት አይጠቅምም።
፨ ዘተቀያሚ ጸሎተ ዘተራጋጺት ሐሊብ ኢይበቁዕ።
#ተረት #ምሳሌያዊ_ንግግር
◦◦◦◦◦◦◦◦◦◦◦◦◦
መ ሠ ረ ተ ግ እ ዝ
@learnGeez1
📜📜📜📜📜📜📜📜📜📜📜
ክፍል ፪
➝ ዓሣ ጎርጓሪ ዘንዶ ያወጣል የሰው ፈላጊ የራሱን ያጣል።
፨ ኀሣሤ ዓሣ ያውጽእ ተመነ ኀሣሤ ዘሰብእ የኀጥእ ዘርዕሱ።
➝ ለብልህ አይነግሩም ለአንበሳ አይመትሩም።
፨ ለጠቢብ ኢይዜንዉ ለአንበሳ ኢይመትሩ።
➝ ጣዝማ ይሰረስራል ዳኛ ይመረምራል።
፨ ጸዲና ይሤርር ኰናኒ የሐተት።
➝ በአጓት የሰከረ በካሳ የከበረ የለም።
፨ በጸብ ዲበ ዘሰክረ በማደ ዘከብረ አልቦ።
➝ ማር ሲሰፍሩ ማር ይናገራሉ።
፨ መዐር እንዘ ይሰፍሩ መዐረ ይትናገሩ።
➝ በጨለማ ቢያፈጡ በባዕድ ቢቆጡ አይሆንም።
፨ ምጽልመት እመ ያወትሩ ነጽሮተ በባዕድ አመ ይተምዑ ኢይከውን።
➝ የቂም ጸሎት የተራጋጭ ወተት አይጠቅምም።
፨ ዘተቀያሚ ጸሎተ ዘተራጋጺት ሐሊብ ኢይበቁዕ።
#ተረት #ምሳሌያዊ_ንግግር
◦◦◦◦◦◦◦◦◦◦◦◦◦
መ ሠ ረ ተ ግ እ ዝ
@learnGeez1
📜📜📜📜📜📜📜📜📜📜📜
👆👆👆👆👆👆👆👆
📲 ቃለ ስብሐት መተግበሪያ 📱
👉 ግብረ ዲቁና መማር ለሚፈልጉ
👉 ቤተክርስቲያንን በክህነት ማገልገል ለሚሹ ሁሉ
👉 በቅዳሴ ጸሎት ተሰጥኦን በመመለስ መሳተፍ ለሚፈልጉ ምእመናንና በተወሰነ መልኩ ለካህናትም ጭምር የሚያገለግሉ የድምፅ ትምህርቶችን የያዘ መንፈሳዊ መተግበሪያ ነው።
• በሥራ ፤ በቦታ ርቀት እና በተለያዩ ምክንያቶች በተለይም የ'ዩኒቨርሲቲ' ተማሪ ሆናችሁ ይህን የአብነት ትምህርት ለመማር ፍላጎቱ ላላችሁ ከትምህርታችሁ ጎን ለጎን ቃለ ስብሐት ያግዛችኋል፡፡
📌 ቃለ ስብሐት በውስጡ የያዛቸው
➝ ትምህርቶች
➝ ሥርዓተ ቅዳሴ
➝ ምንባብ ዘሰዓታት
➝ መሠረተ ትምህርት ዘአብነት
-- ጸሎት ዘዘወትር
-- ውዳሴ ማርያም ንባብ የሳምንቱን
-- አንቀጸ ብርሃን ንባብ
-- መልክዐ ማርያም
-- መልክዐ ኢየሱስ
➝ የሙሉ ሳምንት
-- ኲሎሙ
-- መቅድመ ተአምር
-- መሐረነ አብ
-- እሴብሕ ጸጋኪ
-- ኪዳን
➝ መቅደመ ኪዳን
➝ መልክዐ ቊርባን
➝ ሠራዊት
✍ መ ሠ ረ ተ ግ እ ዝ
@learnGeez1
📲 ቃለ ስብሐት መተግበሪያ 📱
👉 ግብረ ዲቁና መማር ለሚፈልጉ
👉 ቤተክርስቲያንን በክህነት ማገልገል ለሚሹ ሁሉ
👉 በቅዳሴ ጸሎት ተሰጥኦን በመመለስ መሳተፍ ለሚፈልጉ ምእመናንና በተወሰነ መልኩ ለካህናትም ጭምር የሚያገለግሉ የድምፅ ትምህርቶችን የያዘ መንፈሳዊ መተግበሪያ ነው።
• በሥራ ፤ በቦታ ርቀት እና በተለያዩ ምክንያቶች በተለይም የ'ዩኒቨርሲቲ' ተማሪ ሆናችሁ ይህን የአብነት ትምህርት ለመማር ፍላጎቱ ላላችሁ ከትምህርታችሁ ጎን ለጎን ቃለ ስብሐት ያግዛችኋል፡፡
📌 ቃለ ስብሐት በውስጡ የያዛቸው
➝ ትምህርቶች
➝ ሥርዓተ ቅዳሴ
➝ ምንባብ ዘሰዓታት
➝ መሠረተ ትምህርት ዘአብነት
-- ጸሎት ዘዘወትር
-- ውዳሴ ማርያም ንባብ የሳምንቱን
-- አንቀጸ ብርሃን ንባብ
-- መልክዐ ማርያም
-- መልክዐ ኢየሱስ
➝ የሙሉ ሳምንት
-- ኲሎሙ
-- መቅድመ ተአምር
-- መሐረነ አብ
-- እሴብሕ ጸጋኪ
-- ኪዳን
➝ መቅደመ ኪዳን
➝ መልክዐ ቊርባን
➝ ሠራዊት
✍ መ ሠ ረ ተ ግ እ ዝ
@learnGeez1
ቃለ ስብሐትን ለማግኘት Play Store ላይ በቀጥታ “ቃለ ስብሐት” ብሎ በመፈለግ ወይም ይህን 👇 ሊንክ በመጠቀም ወደ ቁሶቻችሁ ማውረድ ትችላላችሁ
https://play.google.com/store/apps/details?id=apps.kaleb.qalesebehate2
💿@learnGeez1💽
👤 መሐንዲስ ካሌብ ብርሃኑ
https://play.google.com/store/apps/details?id=apps.kaleb.qalesebehate2
💿@learnGeez1💽
👤 መሐንዲስ ካሌብ ብርሃኑ
ምዕራፍ ፩
⚪️ አኃዛተ ግእዝ
የግእዝ ቁጥሮች መደበኛ ፣ ሕገኛ ፣ ክፍላዊ እና እጽፋዊ በመባል ይከፈላሉ ፡፡
🔸 መደበኛ
፩ አሐዱ
፪ ክልዔቱ
፫ ሠለስቱ
፬ አርባዕቱ
.
.
.
እያለ የሚቀጥል ነው ፡፡
🔸 ሕገኛ
ዘተባዕታይ ዘአንስታይ
፩ ቀዳማዊ አሐቲ /ቀዳማዊት
፪ ካልአዊ ካልዒት/ካልዓዊት
፪ ዳግማዊ ዳግማዊት
፫ ሣልሣዊ/ይ ሣልሳይት
፬ ራብዓዊ ራብዓዊት
፭ ኀምሳዊ/ይ ኃምሳይት/ዊት
፮ ሳድሳይ/ዊ ሳድሳይት/ዊት
፯ ሳብዓይ/ዊ ሳብአይት/ዊት
፰ ሳምናይ/ዊ ሳምናይት/ዊት
፱ ታስዓዊ ታስዓይት/ዊት
.
.
.
🔸 ክፍላዊ አኃዝ
መንፈቅ = እኩሌታ = 1/2
ሣልሲት = ሦስትያ (ሲሶ) = 1/3
ራብዒት = አራትያ (ሩብ) = 1/4
ኀምሲት = አምስትያ (ግማሽ) = 1/5
ሳድሲት = ስድስትያ = 1/6
ሳብዒት = ሰባተኛ = 1/7
ሳምኒት = ስምንተኛ = 1/8
ታስዒት = ዘጠነኛ = 1/9
.
.
.
🔸 እጽፋዊ አኃዝ
ካዕበተ አሐዱ(ምእሕዲት) = አንድ እጥፍ
ካዕበተ ክልዔቱ(ምክዕቢት) = ሁለት እጥፍ
ካዕበተ ሠለስቱ(ምሥልሲት) = ሦስት እጥፍ
ካዕበተ አርባዕቱ(ምርብዒት) = አራት እጥፍ
ካዕበተ ኃምስቱ(ምኀምሲት) = አምስት እጥፍ
ካዕበተ ስድስቱ(ምስድሲት) = ስድስት እጥፍ
ካዕበተ ሰብዐቱ(ምስብዒት) = ሰባት እጥፍ
ካዕበተ ሰመንቱ(ምስምኒት) = ስምንት እጥፍ
ካዕበተ ተሰዐቱ(ምትስዒት) = ዘጠኝ እጥፍ
ካዕበተ ዐሠርቱ(ምዕሥሪት) = አሥር እጥፍ
.
.
.
#ቁጥሮች
፩፪፫፬፭፮፯፰፱፲
^ ~ መሠረተ ግእዝ ~ ^
👇👇👇👇👇👇👇
@learnGeez1
@learnGeez1
▢□ @learnGeez1 □▢
⚪️ አኃዛተ ግእዝ
የግእዝ ቁጥሮች መደበኛ ፣ ሕገኛ ፣ ክፍላዊ እና እጽፋዊ በመባል ይከፈላሉ ፡፡
🔸 መደበኛ
፩ አሐዱ
፪ ክልዔቱ
፫ ሠለስቱ
፬ አርባዕቱ
.
.
.
እያለ የሚቀጥል ነው ፡፡
🔸 ሕገኛ
ዘተባዕታይ ዘአንስታይ
፩ ቀዳማዊ አሐቲ /ቀዳማዊት
፪ ካልአዊ ካልዒት/ካልዓዊት
፪ ዳግማዊ ዳግማዊት
፫ ሣልሣዊ/ይ ሣልሳይት
፬ ራብዓዊ ራብዓዊት
፭ ኀምሳዊ/ይ ኃምሳይት/ዊት
፮ ሳድሳይ/ዊ ሳድሳይት/ዊት
፯ ሳብዓይ/ዊ ሳብአይት/ዊት
፰ ሳምናይ/ዊ ሳምናይት/ዊት
፱ ታስዓዊ ታስዓይት/ዊት
.
.
.
🔸 ክፍላዊ አኃዝ
መንፈቅ = እኩሌታ = 1/2
ሣልሲት = ሦስትያ (ሲሶ) = 1/3
ራብዒት = አራትያ (ሩብ) = 1/4
ኀምሲት = አምስትያ (ግማሽ) = 1/5
ሳድሲት = ስድስትያ = 1/6
ሳብዒት = ሰባተኛ = 1/7
ሳምኒት = ስምንተኛ = 1/8
ታስዒት = ዘጠነኛ = 1/9
.
.
.
🔸 እጽፋዊ አኃዝ
ካዕበተ አሐዱ(ምእሕዲት) = አንድ እጥፍ
ካዕበተ ክልዔቱ(ምክዕቢት) = ሁለት እጥፍ
ካዕበተ ሠለስቱ(ምሥልሲት) = ሦስት እጥፍ
ካዕበተ አርባዕቱ(ምርብዒት) = አራት እጥፍ
ካዕበተ ኃምስቱ(ምኀምሲት) = አምስት እጥፍ
ካዕበተ ስድስቱ(ምስድሲት) = ስድስት እጥፍ
ካዕበተ ሰብዐቱ(ምስብዒት) = ሰባት እጥፍ
ካዕበተ ሰመንቱ(ምስምኒት) = ስምንት እጥፍ
ካዕበተ ተሰዐቱ(ምትስዒት) = ዘጠኝ እጥፍ
ካዕበተ ዐሠርቱ(ምዕሥሪት) = አሥር እጥፍ
.
.
.
#ቁጥሮች
፩፪፫፬፭፮፯፰፱፲
^ ~ መሠረተ ግእዝ ~ ^
👇👇👇👇👇👇👇
@learnGeez1
@learnGeez1
▢□ @learnGeez1 □▢
🗓 አኀዛተ ዕለታት
በሳምንት ውስጥ ያሉ ቀናት
ዕለተ እሑድ
ዕለተ ሰኑይ (ሰኞ)
ዕለተ ሠሉስ (ማክሰኞ)
ዕለተ ረቡዕ
ዕለተ ኃሙስ
ዕለተ ሰዱስ (ዓርብ)
ዕለተ ሰቡዕ (ቅዳሜ)
🗓 አኃዛተ አውራኅ
በወር ውስጥ ያሉ ቀናት
▹፩. አሚሩ ▸ አንደኛ ቀን
፪. ሰኑዩ ▸ ሁለተኛ ቀን
፫. ሠሉሱ ▸ ሦስተኛ ቀን
፬. ረቡዑ ▸ አራተኛ ቀን
፭. ኃምሱ ▸ አምስተኛ ቀን
፮. ሰዱሱ ▸ ስድስተኛ ቀን
፯. ሰቡዑ ▸ ሰባተኛ ቀን
፰. ሰሙኑ ▸ ስምንተኛ ቀን
፱. ተሱዑ ▸ ዘጠነኛ ቀን
▹፲. ዐሡሩ ▸ ዐሥረኛ ቀን
፲፩. ዐሡሩ ወአሚሩ ▹ ዐሥራ አንደኛ ቀን
፲፪. ዐሡሩ ወሰኑዩ ▹ ዐሥራ ሁለተኛ ቀን
፲፫. ዐሡሩ ወሠሉሱ ▹ ዐሥራ ሦስተኛ ቀን
፲፬. ዐሡሩ ወረቡዑ ▹ ዐሥራ አራተኛ ቀን
፲፭. ዐሡሩ ወኃምሱ ▹ ዐሥራ አምስተኛ ቀን
፲፮. ዐሡሩ ወሰድሱ ▹ ዐሥራ ስድስተኛ ቀን
፲፯. ዐሡሩ ወሰቡዑ ▹ ዐሥራ ሰባተኛ ቀን
፲፰. ዐሡሩ ወሰሙኑ ▹ ዐሥራ ስምንተኛ ቀን
፲፱. ዐሡሩ ወተሱዑ ▹ ወሥራ ዘጠነኛ ቀን
▸፳. ዕሥራ (ዕሥራሁ) ▸ ሃያኛ ቀን
፳፩. ዕሥራሁ ወአሚሩ ▸ ሃያ አንደኛ ቀን
፳፪. ዕሥራሁ ወሰኑዩ ▸ ሃያ ሁለተኛ ቀን
፳፫. ዕሥራሁ ወሠሉሱ ▸ ሃያ ሦስተኛ ቀን
፳፬. ዕሥራሁ ወረቡዑ ▸ ሃያ አራተኛ ቀን
፳፭. ዕሥራሁ ወኃምሱ ▸ ሃያ አምስተኛ ቀን
፳፮. ዕሥራሁ ወሰዱሱ ▸ ሃያ ስድስት ቀን
፳፯. ዕሥራሁ ወሰቡዑ ▸ ሃያ ሰባት ቀን
፳፰. ዕሥራሁ ወሰሙኑ ▸ ሃያ ስምንት ቀን
፳፱ ዕሥራሁ ወተሱዑ ▸ ሃያ ዘጠነኛ ቀን
▹፴ ሠላሳ ▸ ሠላሳሁ
#ቀኖች
🗓 መሠረተ ግእዝ 🗓
👇👇👇👇
@learnGeez1
@learnGeez1
በሳምንት ውስጥ ያሉ ቀናት
ዕለተ እሑድ
ዕለተ ሰኑይ (ሰኞ)
ዕለተ ሠሉስ (ማክሰኞ)
ዕለተ ረቡዕ
ዕለተ ኃሙስ
ዕለተ ሰዱስ (ዓርብ)
ዕለተ ሰቡዕ (ቅዳሜ)
🗓 አኃዛተ አውራኅ
በወር ውስጥ ያሉ ቀናት
▹፩. አሚሩ ▸ አንደኛ ቀን
፪. ሰኑዩ ▸ ሁለተኛ ቀን
፫. ሠሉሱ ▸ ሦስተኛ ቀን
፬. ረቡዑ ▸ አራተኛ ቀን
፭. ኃምሱ ▸ አምስተኛ ቀን
፮. ሰዱሱ ▸ ስድስተኛ ቀን
፯. ሰቡዑ ▸ ሰባተኛ ቀን
፰. ሰሙኑ ▸ ስምንተኛ ቀን
፱. ተሱዑ ▸ ዘጠነኛ ቀን
▹፲. ዐሡሩ ▸ ዐሥረኛ ቀን
፲፩. ዐሡሩ ወአሚሩ ▹ ዐሥራ አንደኛ ቀን
፲፪. ዐሡሩ ወሰኑዩ ▹ ዐሥራ ሁለተኛ ቀን
፲፫. ዐሡሩ ወሠሉሱ ▹ ዐሥራ ሦስተኛ ቀን
፲፬. ዐሡሩ ወረቡዑ ▹ ዐሥራ አራተኛ ቀን
፲፭. ዐሡሩ ወኃምሱ ▹ ዐሥራ አምስተኛ ቀን
፲፮. ዐሡሩ ወሰድሱ ▹ ዐሥራ ስድስተኛ ቀን
፲፯. ዐሡሩ ወሰቡዑ ▹ ዐሥራ ሰባተኛ ቀን
፲፰. ዐሡሩ ወሰሙኑ ▹ ዐሥራ ስምንተኛ ቀን
፲፱. ዐሡሩ ወተሱዑ ▹ ወሥራ ዘጠነኛ ቀን
▸፳. ዕሥራ (ዕሥራሁ) ▸ ሃያኛ ቀን
፳፩. ዕሥራሁ ወአሚሩ ▸ ሃያ አንደኛ ቀን
፳፪. ዕሥራሁ ወሰኑዩ ▸ ሃያ ሁለተኛ ቀን
፳፫. ዕሥራሁ ወሠሉሱ ▸ ሃያ ሦስተኛ ቀን
፳፬. ዕሥራሁ ወረቡዑ ▸ ሃያ አራተኛ ቀን
፳፭. ዕሥራሁ ወኃምሱ ▸ ሃያ አምስተኛ ቀን
፳፮. ዕሥራሁ ወሰዱሱ ▸ ሃያ ስድስት ቀን
፳፯. ዕሥራሁ ወሰቡዑ ▸ ሃያ ሰባት ቀን
፳፰. ዕሥራሁ ወሰሙኑ ▸ ሃያ ስምንት ቀን
፳፱ ዕሥራሁ ወተሱዑ ▸ ሃያ ዘጠነኛ ቀን
▹፴ ሠላሳ ▸ ሠላሳሁ
#ቀኖች
🗓 መሠረተ ግእዝ 🗓
👇👇👇👇
@learnGeez1
@learnGeez1
📜 ምዕራፍ ፪ 📜
📜 ክፍላተ ቃላት
📌 መክሥት (ስም) (Noun)
✧ ምንት ብሂል ቃለ ትርጓሜሁ ለስም?
ስም ማለት ምን ማለት ነው?
(What is noun)
ስም፦ ብሂል ጽዋኤ አሐዱ ነገር ብሒል ውእቱ።
ስም ማለት የአንድ ነገር መጠሪያ ማለት ነው።
በዓይናችን የምናያቸው ለምሳሌ ፦
✧ስመ ሰብእ
ኢዮብ
ዳንኤል
ኤፍራታ
ኤርምያስ
ዘካሪያስ
✧ስመ እንስሳ
ላሕም(ላም)
በግዕ(በግ)
አድግ(አሕያ)
ጠሊ(ፍየል)
ከልብ(ውሻ)
✧ስመ ዕፅዋት
ከርካዕ(ሎሚ)
ሰጌላ(ሾላ)
አርዝ(ዛፍ)
ጽጌ(አበባ)
ሰከኖን(እንዶድ)
✧ ስመ ነገራት
መጽሐፍ
ሐመር(መርከብ)
ጠረጴዛ
መጥቅዕ (ደውል)
ማኅቶት(ጣፍ)
ይቀጥላል...
መ ሠ ረ ተ ግ እ ዝ
📜 @learnGeez1📜
📜 ክፍላተ ቃላት
📌 መክሥት (ስም) (Noun)
✧ ምንት ብሂል ቃለ ትርጓሜሁ ለስም?
ስም ማለት ምን ማለት ነው?
(What is noun)
ስም፦ ብሂል ጽዋኤ አሐዱ ነገር ብሒል ውእቱ።
ስም ማለት የአንድ ነገር መጠሪያ ማለት ነው።
በዓይናችን የምናያቸው ለምሳሌ ፦
✧ስመ ሰብእ
ኢዮብ
ዳንኤል
ኤፍራታ
ኤርምያስ
ዘካሪያስ
✧ስመ እንስሳ
ላሕም(ላም)
በግዕ(በግ)
አድግ(አሕያ)
ጠሊ(ፍየል)
ከልብ(ውሻ)
✧ስመ ዕፅዋት
ከርካዕ(ሎሚ)
ሰጌላ(ሾላ)
አርዝ(ዛፍ)
ጽጌ(አበባ)
ሰከኖን(እንዶድ)
✧ ስመ ነገራት
መጽሐፍ
ሐመር(መርከብ)
ጠረጴዛ
መጥቅዕ (ደውል)
ማኅቶት(ጣፍ)
ይቀጥላል...
መ ሠ ረ ተ ግ እ ዝ
📜 @learnGeez1📜
📜 ስም
( ስም ንከፍሎ በክልዔቱ ዐበይት ክፍላት )
ስም በሁለት ዐብይ ክፍሎች ይከፈላል።
(እሉኒ) እነሱም ፦ ነባር ስም እና ውሉድ ስም
🔸ነባር ስም ፦ ከግስ የማይመሠረት ሲሆን ከተፈጥሮ የተቀበልነው ነው ፡፡
◦ምሳሌ ፦
እድ (እጅ)
ከርሥ (ሆድ)
ክሣድ (አንገት)
ከልብ (ውሻ)
ማይ (ውሃ)
እዝን (ጆሮ)
አድግ (አህያ)
ስዕርት (ፀጉር) .....ወዘተረፈ
🔸ውሉድ ስም ፦ ከግስ የሚወጣና የሚገኝ ነው ፡፡
◦ምሳሌ ፦
ግስ(Verb) ስም(Noun)
ቀደሰ ቅዳሴ
ሐለየ ሕሊና
ከብረ ክብር
ሞተ ሞት
ዘመረ ዝማሬ
ነግሠ ንጉሥ
ገብረ ምግባር
አፍቀረ ፍቅር
ሰብሐ ስብሐት
ሐይወ ሕይወት
ገብረ ግብር
መሀረ መምህር
ፈተነ ፈተና
📜 መሠረተ ግእዝ 📜
@learnGeez1
@learnGeez1
@learnGeez1
( ስም ንከፍሎ በክልዔቱ ዐበይት ክፍላት )
ስም በሁለት ዐብይ ክፍሎች ይከፈላል።
(እሉኒ) እነሱም ፦ ነባር ስም እና ውሉድ ስም
🔸ነባር ስም ፦ ከግስ የማይመሠረት ሲሆን ከተፈጥሮ የተቀበልነው ነው ፡፡
◦ምሳሌ ፦
እድ (እጅ)
ከርሥ (ሆድ)
ክሣድ (አንገት)
ከልብ (ውሻ)
ማይ (ውሃ)
እዝን (ጆሮ)
አድግ (አህያ)
ስዕርት (ፀጉር) .....ወዘተረፈ
🔸ውሉድ ስም ፦ ከግስ የሚወጣና የሚገኝ ነው ፡፡
◦ምሳሌ ፦
ግስ(Verb) ስም(Noun)
ቀደሰ ቅዳሴ
ሐለየ ሕሊና
ከብረ ክብር
ሞተ ሞት
ዘመረ ዝማሬ
ነግሠ ንጉሥ
ገብረ ምግባር
አፍቀረ ፍቅር
ሰብሐ ስብሐት
ሐይወ ሕይወት
ገብረ ግብር
መሀረ መምህር
ፈተነ ፈተና
📜 መሠረተ ግእዝ 📜
@learnGeez1
@learnGeez1
@learnGeez1
📜 በድጋሚ የተለቀቀ...
🔹የግእዝ ፊደላት
ክፍል ፫(3)
◌ ሞክሼ ፊደላት
ሞክሼ ፊደላት የሚባሉት አንድ አይነት ድምጽ ያላቸው ነገር ግን በቅርጽ እና በስራቸው የተለያዩ ፊደላት የሆኑ ናቸው።
በድሮ ጊዜ ግን አባቶቻችን ሀን ከ ሐ ፣ ጸን ከ ፀ... ፊደሎችን በድምጽ አወጣጥ ይለዮአቸው ነበር።
እኝህ ፊደላት በቁጥር ፱(9) ሰሆኑ
ሀ ፣ ሐ ፣ ኀ ፣ ሠ ፣ ሰ ፣ አ ፣ ዐ ፣ ጸ ፣ ፀ ናቸው።
ሀ ➺ ሃሌታው "ሀ" ይባላል።
◦ሃሌ ሉያ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይህን ፊደል ስለሆነ ሃሌታው "ሀ" ተብሏል።
ሐ ➺ ሐመሩ "ሐ" ይባላል።
◦ሐመር ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው በዚህ ፊደል ስለሆነ ነው።
ኀ ➺ ብዙኀኑ "ኀ" ይባላል
◦ብዙህ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይህን ስለሆነ ነው።
አ ➺ አልፋው "አ" ይባላል።
◦አልፋ ኦሜጋ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀምበት ስለሆነ ነው።
ዐ ➺ ዓይኑ "ዐ" ይባላል።
◦ዓይኑ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀምበት ስለሆነ ነው።
ሠ ➺ ንጉሡ "ሠ" ይባላል።
◦ንጉሥ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይሄን ፊደል ስለ ሆነ ነው።
ሰ ➺ እሳቱ "ሰ" ይባላል።
◦እሳት ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይህን ስለሆነ ነው።
ጸ ➺ ጸሎቱ "ጸ" ይባላል።
◦ጸሎት ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይሄን ፊደል ስለሆነ ነው።
ፀ ➺ ፀሐዩ "ፀ" ይባላል።
◦ፀሐይ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይህን ፊደል ነው።
✅ እነዚህ ሞክሼ ፊደላት አንዱ በአንዱ ቦታ መግባት የለበትም ምክንያቱም የትርጉም ለውጥ ያመጣሉ።
ለምሳሌ ፦
➺ ሠረቀ = ወጣ
ሰረቀ = ሰረቀ
➺ አመት = አገልጋይ
ዓመት = ዘመን
➺ በአል = የጣዖት ስም
በዓል = ሚከበር ቀን
➺ ማኅሌት = ማመስገን
ማሕሌት = ማሰብ
➜ ቡሩክ = የተባረከ
ብሩክ = የተረገመ
➜ መካን(ሲላላ)= ቦታ
መካን(ሲጠብቅ)= መዉለድ የማይችል
➺ መሀረ = አስተማረ
መሐረ = ይቅር አለ
➺ ኀለየ = አመሰገነ
ሐለየ = አሰበ
➺ ፈጸመ = ጨረሰ
ፈፀመ = ነጨ
#ፊደሎች
◈◌◊◊◍ 🔆 ◍◊◊◌◈
▿ መሠረተ ግእዝ ▿
▾ @learnGeez1
🔹የግእዝ ፊደላት
ክፍል ፫(3)
◌ ሞክሼ ፊደላት
ሞክሼ ፊደላት የሚባሉት አንድ አይነት ድምጽ ያላቸው ነገር ግን በቅርጽ እና በስራቸው የተለያዩ ፊደላት የሆኑ ናቸው።
በድሮ ጊዜ ግን አባቶቻችን ሀን ከ ሐ ፣ ጸን ከ ፀ... ፊደሎችን በድምጽ አወጣጥ ይለዮአቸው ነበር።
እኝህ ፊደላት በቁጥር ፱(9) ሰሆኑ
ሀ ፣ ሐ ፣ ኀ ፣ ሠ ፣ ሰ ፣ አ ፣ ዐ ፣ ጸ ፣ ፀ ናቸው።
ሀ ➺ ሃሌታው "ሀ" ይባላል።
◦ሃሌ ሉያ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይህን ፊደል ስለሆነ ሃሌታው "ሀ" ተብሏል።
ሐ ➺ ሐመሩ "ሐ" ይባላል።
◦ሐመር ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው በዚህ ፊደል ስለሆነ ነው።
ኀ ➺ ብዙኀኑ "ኀ" ይባላል
◦ብዙህ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይህን ስለሆነ ነው።
አ ➺ አልፋው "አ" ይባላል።
◦አልፋ ኦሜጋ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀምበት ስለሆነ ነው።
ዐ ➺ ዓይኑ "ዐ" ይባላል።
◦ዓይኑ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀምበት ስለሆነ ነው።
ሠ ➺ ንጉሡ "ሠ" ይባላል።
◦ንጉሥ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይሄን ፊደል ስለ ሆነ ነው።
ሰ ➺ እሳቱ "ሰ" ይባላል።
◦እሳት ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይህን ስለሆነ ነው።
ጸ ➺ ጸሎቱ "ጸ" ይባላል።
◦ጸሎት ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይሄን ፊደል ስለሆነ ነው።
ፀ ➺ ፀሐዩ "ፀ" ይባላል።
◦ፀሐይ ብለን ስንጽፍ የምንጠቀመው ይህን ፊደል ነው።
✅ እነዚህ ሞክሼ ፊደላት አንዱ በአንዱ ቦታ መግባት የለበትም ምክንያቱም የትርጉም ለውጥ ያመጣሉ።
ለምሳሌ ፦
➺ ሠረቀ = ወጣ
ሰረቀ = ሰረቀ
➺ አመት = አገልጋይ
ዓመት = ዘመን
➺ በአል = የጣዖት ስም
በዓል = ሚከበር ቀን
➺ ማኅሌት = ማመስገን
ማሕሌት = ማሰብ
➜ ቡሩክ = የተባረከ
ብሩክ = የተረገመ
➜ መካን(ሲላላ)= ቦታ
መካን(ሲጠብቅ)= መዉለድ የማይችል
➺ መሀረ = አስተማረ
መሐረ = ይቅር አለ
➺ ኀለየ = አመሰገነ
ሐለየ = አሰበ
➺ ፈጸመ = ጨረሰ
ፈፀመ = ነጨ
#ፊደሎች
◈◌◊◊◍ 🔆 ◍◊◊◌◈
▿ መሠረተ ግእዝ ▿
▾ @learnGeez1
🔆 እንቋዕ አብጽሐክሙ አብጽሐክን ለበዓለ ልደቱ ለእግዚእነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘዕሥራ ምእት ዐሠርቱ ወክልዔቱ ዓመተ ምሕረት በሰላም በፍቅር ወበጥዒና።
🌸 ሠናይ በዓል ለኲልነ ሕዝበ ክርስቲያን!
“🔅እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፳፻፲፪ ዓመተ ምሕረት የልደት በዓል በሰላም በፍቅርና በጤና አደረሳችሁ አደረሰን።
🌼 መልካም የልደት በዓል ”
እንኳን አደረሰኸ ➜ እንቋዕ አብጽሐከ
እንኳን አደረሰሽ ➜ እንቋዕ አብጽሐኪ
እንኳን አደረሳችሁ ➜ እንቋዕ አብጽሐክሙ
እንኳን አደረሰን ➜ እንቋዕ አብጽሐነ
እንኳን አብሮ አደረሰን ➜ እንቋዕ ኀቢሮ አብጽሐነ
መልካም የልደት በዓል ➜ ሠናይ በዓለ ልደት
መልካም በዓል ➜ ሠናይ በዓል
🌸 መ ሠ ረ ተ ግ እ ዝ
@learnGeez1
🌸 ሠናይ በዓል ለኲልነ ሕዝበ ክርስቲያን!
“🔅እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፳፻፲፪ ዓመተ ምሕረት የልደት በዓል በሰላም በፍቅርና በጤና አደረሳችሁ አደረሰን።
🌼 መልካም የልደት በዓል ”
እንኳን አደረሰኸ ➜ እንቋዕ አብጽሐከ
እንኳን አደረሰሽ ➜ እንቋዕ አብጽሐኪ
እንኳን አደረሳችሁ ➜ እንቋዕ አብጽሐክሙ
እንኳን አደረሰን ➜ እንቋዕ አብጽሐነ
እንኳን አብሮ አደረሰን ➜ እንቋዕ ኀቢሮ አብጽሐነ
መልካም የልደት በዓል ➜ ሠናይ በዓለ ልደት
መልካም በዓል ➜ ሠናይ በዓል
🌸 መ ሠ ረ ተ ግ እ ዝ
@learnGeez1
#መራሕያን_ገቢር_ተገብሮ
መራሕያን(ተውላጠ ስሞች) ማለት የሚመሩ ፣ መሪዎች ፣ ፊት አውራሪዎች ማለት ነው ።
የግዕዝ ቋንቋ መሪዎች ፲ (10) ናቸው ።
እነርሱም ፦ (አነ ፣አንተ፣ አንቲ፣ ውእቱ፣ይእቲ፣ንሕነ፣አንትሙ፣አንትን፣ ውእቶሙ ፣ውእቶን) በመባል ይታወቃሉ።
#መደብ #መራሕያን #ትርጉም
፩ አነ እኔ
፪ አንተ አንተ
፪ አንቲ አንቺ
፫ ውእቱ እሱ
፫ ይእቲ እሷ
፩ ንሕነ እኛ
፪ አንትሙ እናንተ (ተባዕት)
፪ አንትን እናንተ (አንስት)
፫ ውእቶሙ እነርሱ (ተባእት)
፫ ውእቶን እነርሱ (አንስት)
#ገቢር_ተግብሮ
#ገቢር ማለት አድራጊ ወይንም ወራሽ ማለት ሲሆን #ተገብሮ ደግሞ ተደራጊ ወይም ተወራሽ ማለት ነው ። በስም ጊዜ ባለቤትና ተሳቢ ብሎ መግለጽ ይቻላል። በግሥ ጊዜ ደግሞ ተሳቢ ብሎ መግለፅ ይቻላል። ከዚህም አንፃር ፦ አድራጊ፣አስደራጊ፣አደራራጊ፣ገቢር ናቸው ። ተደራራጊና ተደራጊ ደግሞ ተገብ ናቸው ። ምሳሌ፦
#አድራጊ ፦ አይሁድ ቀተሉ አምላከ (አይሁድ አምላክን ገደሉ ) #አስደራጊ ፦ ሳዖል አቅተለ ዳዊትሀ ጎልያድሀ (ሳዖል ዳዊትን ጎልያድን አስገደለ) #አደራራጊ ፦ ዳዊት አስተራወጸ አሳሄልሀ ምሰለ ፈረስ (ዳዊት አሳሄልን ከፈረስ ጋር አሯሯጠ) ። ተደራጊና ተደራራጊ ያለ #ተ ፊደል አይነገሩም ። ለምሳሌ ፦ አምላክ ተሰብሐ (አምላክ ተመሰገነ) ። ተደራራጊ ተገብሮ ነው የሚጠላና የሚፈቀር በውስጡ አለው ። ምሳሌ፦ በተጠላ አምላክ ተሳነነ ምስለ አይሁድ (አምላክ ከአይሁድ ጋር ተጣላ ) ። #ገቢር የሚያናግሩ ቀለማት ፫ ናቸው ። እነርሱ ፣ ግዕዝ ፣ ኅምስ ፣ ሳብዕ ናቸው ። #ተገብሮ የሚያናግሩ ቀለማት ፫ ናቸው ። እነዚህም ካዕብ ፣ ሣልስ ፣ ሳድስ ናቸው ፤ ራብዕ ግን ተፈቃቃሪ ነው ለሁሉ ይሆናል ። ይኸውም ሲባል ሳድሱን ግዕዝ ይወርሰዋል ፡ ሣልሱን ኀምስ ይወርሰዋል ፡ ሣልሱን ኃምስ ይወርሰዋል ፡ ካዕቡን ሳብዕ ይወርሰዋል ፡ማለታችን ሆኖ ሳለ አንዳንድ ጊዜ ይህ ሕግ ሲጣስ ይስተዋላል። መጨረሻው ሳድስ የሆነ ቀለም #ተገብሮ ይሆናል ። ምሳሌ ፦ አንበሳ ፣ ደብተራ ፣ ደመና ፣ ሐራ የመሰለው ሁሉ።
https://www.tg-me.com/learnGeez1
መራሕያን(ተውላጠ ስሞች) ማለት የሚመሩ ፣ መሪዎች ፣ ፊት አውራሪዎች ማለት ነው ።
የግዕዝ ቋንቋ መሪዎች ፲ (10) ናቸው ።
እነርሱም ፦ (አነ ፣አንተ፣ አንቲ፣ ውእቱ፣ይእቲ፣ንሕነ፣አንትሙ፣አንትን፣ ውእቶሙ ፣ውእቶን) በመባል ይታወቃሉ።
#መደብ #መራሕያን #ትርጉም
፩ አነ እኔ
፪ አንተ አንተ
፪ አንቲ አንቺ
፫ ውእቱ እሱ
፫ ይእቲ እሷ
፩ ንሕነ እኛ
፪ አንትሙ እናንተ (ተባዕት)
፪ አንትን እናንተ (አንስት)
፫ ውእቶሙ እነርሱ (ተባእት)
፫ ውእቶን እነርሱ (አንስት)
#ገቢር_ተግብሮ
#ገቢር ማለት አድራጊ ወይንም ወራሽ ማለት ሲሆን #ተገብሮ ደግሞ ተደራጊ ወይም ተወራሽ ማለት ነው ። በስም ጊዜ ባለቤትና ተሳቢ ብሎ መግለጽ ይቻላል። በግሥ ጊዜ ደግሞ ተሳቢ ብሎ መግለፅ ይቻላል። ከዚህም አንፃር ፦ አድራጊ፣አስደራጊ፣አደራራጊ፣ገቢር ናቸው ። ተደራራጊና ተደራጊ ደግሞ ተገብ ናቸው ። ምሳሌ፦
#አድራጊ ፦ አይሁድ ቀተሉ አምላከ (አይሁድ አምላክን ገደሉ ) #አስደራጊ ፦ ሳዖል አቅተለ ዳዊትሀ ጎልያድሀ (ሳዖል ዳዊትን ጎልያድን አስገደለ) #አደራራጊ ፦ ዳዊት አስተራወጸ አሳሄልሀ ምሰለ ፈረስ (ዳዊት አሳሄልን ከፈረስ ጋር አሯሯጠ) ። ተደራጊና ተደራራጊ ያለ #ተ ፊደል አይነገሩም ። ለምሳሌ ፦ አምላክ ተሰብሐ (አምላክ ተመሰገነ) ። ተደራራጊ ተገብሮ ነው የሚጠላና የሚፈቀር በውስጡ አለው ። ምሳሌ፦ በተጠላ አምላክ ተሳነነ ምስለ አይሁድ (አምላክ ከአይሁድ ጋር ተጣላ ) ። #ገቢር የሚያናግሩ ቀለማት ፫ ናቸው ። እነርሱ ፣ ግዕዝ ፣ ኅምስ ፣ ሳብዕ ናቸው ። #ተገብሮ የሚያናግሩ ቀለማት ፫ ናቸው ። እነዚህም ካዕብ ፣ ሣልስ ፣ ሳድስ ናቸው ፤ ራብዕ ግን ተፈቃቃሪ ነው ለሁሉ ይሆናል ። ይኸውም ሲባል ሳድሱን ግዕዝ ይወርሰዋል ፡ ሣልሱን ኀምስ ይወርሰዋል ፡ ሣልሱን ኃምስ ይወርሰዋል ፡ ካዕቡን ሳብዕ ይወርሰዋል ፡ማለታችን ሆኖ ሳለ አንዳንድ ጊዜ ይህ ሕግ ሲጣስ ይስተዋላል። መጨረሻው ሳድስ የሆነ ቀለም #ተገብሮ ይሆናል ። ምሳሌ ፦ አንበሳ ፣ ደብተራ ፣ ደመና ፣ ሐራ የመሰለው ሁሉ።
https://www.tg-me.com/learnGeez1
Telegram
መሠረተ ግእዝ
ስለ ግእዝ ቋንቋ በቀላሉ መማር ፤ ማወቅ ፤ ማጥናት መናገር ፤ ይፈልጋሉ ?
ይከታተሉ ፡፡
@learnGeez1
@learnGeez1
@learnGeez1
ይከታተሉ ፡፡
@learnGeez1
@learnGeez1
@learnGeez1
👨🏽👦🏻 የአባትና የልጅ ቃለምልልስ
👦🏻 ልጅ
➜ እፎ ወአልከ አቡየ እግዚአብሔር ምስሌከ።
✧ አባቴ ሆይ እንዴት ዋልክ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ይሁን።
👨🏽 አባት
➜ ኦ ወልድየ እግዚአብሔር ይሴባሕ አምላከ አበዊነ።
✧ ልጄ ሆይ የአባቶቻችን አምላክ እግዚአብሔር ይመስገን።
👨🏽 አባት
➜ አንተኑ ወልድየ በሰላም ወአልከኑ።
✧ አንተስ ልጄ በሰላም ዋልክ።
👦🏻 ልጅ
➜ እወ አቡየ እግዚአብሔር ይሴባሕ አምላከ አብርሃም።
✧ አባቴ ሆይ አዎ ደኅና ነኝ የአብርሃም አምላክ አግዚአብሔር ይመስገን።
👨🏽 አባት
✧ ኦ ወልድየ ትምህርተ ሃይማኖት ትትሜሃርኑ።
➜ ልጄ ሆይ የሃይማኖት ትምህርት ትማራለህን።
👦🏻 ልጅ
➜ እወ አቡየ በዕለተ ሰንበት ሐዊርየ ኀበ ቤተክርስቲያን እትሜሃር።
✧ አባቴ ሆይ አዎን በሰንበት ቀን ወደ ቤተክርስቲያን ሔጄ እማራለሁ።
👦🏻 ልጅ
➜ እሴብሐከ አቡየ በነገረ አዳም ንባብከ።
✧ አባቴ ሆይ ስለ መልካም ንግግርህ አመሰግናለሁ።
👨🏽 አባት
➜ ኦ ወልድየ ዳእሙ በጤና ወበሰላም ያስተርክበነ አምላክነ።
✧ ልጄ ሆይ በል ዳግመኛ በሰላምና በጤና አምላካችን ያገናኘን።
👦🏻 ልጅ
➜ አሜን
🗣 #ቃለ_ምልልስ
..... መሠረተ ግእዝ
@learnGeez1
@learnGeez1
👦🏻 ልጅ
➜ እፎ ወአልከ አቡየ እግዚአብሔር ምስሌከ።
✧ አባቴ ሆይ እንዴት ዋልክ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ይሁን።
👨🏽 አባት
➜ ኦ ወልድየ እግዚአብሔር ይሴባሕ አምላከ አበዊነ።
✧ ልጄ ሆይ የአባቶቻችን አምላክ እግዚአብሔር ይመስገን።
👨🏽 አባት
➜ አንተኑ ወልድየ በሰላም ወአልከኑ።
✧ አንተስ ልጄ በሰላም ዋልክ።
👦🏻 ልጅ
➜ እወ አቡየ እግዚአብሔር ይሴባሕ አምላከ አብርሃም።
✧ አባቴ ሆይ አዎ ደኅና ነኝ የአብርሃም አምላክ አግዚአብሔር ይመስገን።
👨🏽 አባት
✧ ኦ ወልድየ ትምህርተ ሃይማኖት ትትሜሃርኑ።
➜ ልጄ ሆይ የሃይማኖት ትምህርት ትማራለህን።
👦🏻 ልጅ
➜ እወ አቡየ በዕለተ ሰንበት ሐዊርየ ኀበ ቤተክርስቲያን እትሜሃር።
✧ አባቴ ሆይ አዎን በሰንበት ቀን ወደ ቤተክርስቲያን ሔጄ እማራለሁ።
👦🏻 ልጅ
➜ እሴብሐከ አቡየ በነገረ አዳም ንባብከ።
✧ አባቴ ሆይ ስለ መልካም ንግግርህ አመሰግናለሁ።
👨🏽 አባት
➜ ኦ ወልድየ ዳእሙ በጤና ወበሰላም ያስተርክበነ አምላክነ።
✧ ልጄ ሆይ በል ዳግመኛ በሰላምና በጤና አምላካችን ያገናኘን።
👦🏻 ልጅ
➜ አሜን
🗣 #ቃለ_ምልልስ
..... መሠረተ ግእዝ
@learnGeez1
@learnGeez1
⚪️ የመንግሥታዊና የግለሰብ የሥራ ድርሻ ስያሜዎች
▹ ጠቅላይ ሚኒስቴር ➜ መባሕት ዘላዕላዊ
▹ መከላከያ ሚኒስቴር ➜ መባሕት ዘምክላዕ
▹ የትምህረት ሚኒስቴር ➜ መባሕት ዘትምህርት
▹ የገንዘብ ሚኒስተር ➜ ዘንዋየ መባሕት
▹ የግብርና ሚኒስቴር ➜ በዓለ መባሕት ዘገራህት
▸ የገቢ ሚኒስቴር ➜ ዘሰብሳብ መባሕት
▸የጤና ጥበቃ ሚኒስተር ➜ መባሕት ዘጥዒና ዐቂብ
▸ መራሔ ግብር ➜ ዳይሬክተር(ሥራ መሪ)
▸ ዋና ጸሓፊ ➜ ዐቢይ ጸሓፊ
▸ የመዝገብ ቤት ሹም ➜ ዘቤተ መዛግብት ሥዩም
#ስም
-▣ ✦✧ ▣-
◎ መሠረተ ግእዝ ◎
▯ @learnGeez1 ▯
▹ ጠቅላይ ሚኒስቴር ➜ መባሕት ዘላዕላዊ
▹ መከላከያ ሚኒስቴር ➜ መባሕት ዘምክላዕ
▹ የትምህረት ሚኒስቴር ➜ መባሕት ዘትምህርት
▹ የገንዘብ ሚኒስተር ➜ ዘንዋየ መባሕት
▹ የግብርና ሚኒስቴር ➜ በዓለ መባሕት ዘገራህት
▸ የገቢ ሚኒስቴር ➜ ዘሰብሳብ መባሕት
▸የጤና ጥበቃ ሚኒስተር ➜ መባሕት ዘጥዒና ዐቂብ
▸ መራሔ ግብር ➜ ዳይሬክተር(ሥራ መሪ)
▸ ዋና ጸሓፊ ➜ ዐቢይ ጸሓፊ
▸ የመዝገብ ቤት ሹም ➜ ዘቤተ መዛግብት ሥዩም
#ስም
-▣ ✦✧ ▣-
◎ መሠረተ ግእዝ ◎
▯ @learnGeez1 ▯