🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
#ለተማሪዎች_የተደረገ_ድጋፍ_ምን_ያህል_እንደሆነ_ለማወቅ_የተዘጋጀ_መረጃ_ማሰባሰቢያ_ቅፅ_ከላይ_በቀረበው_መተግበሪያ_መረጃዎን_ይስጡ።
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
#ለተማሪዎች_የተደረገ_ድጋፍ_ምን_ያህል_እንደሆነ_ለማወቅ_የተዘጋጀ_መረጃ_ማሰባሰቢያ_ቅፅ_ከላይ_በቀረበው_መተግበሪያ_መረጃዎን_ይስጡ።
🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝🔝
ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
የሒሳብ የቤት ውስጥ ፈተና መልስ መቀበያ ቀን ባለፈው አርብ የመጨረሻ ቀን እነደነበረ ይታወሳል። ሆኖም ከጠቅላላ ተማሪ 30 ተማሪ ብቻ በ @tyoniit ልከዋል ። አስካሁን መልስ ያላካቹ ተማሪዎች ነገ ሚያዚያ 8 የመጨረሻ ቀን መሆኑን አውቃቹ በተሰጣቹ አካውንት እንድትልኩ አናሳስባለን።
→ ማሳሰቢያ:መልሶችን በቴሌግራም ወይም
በሌላ አማራጭ መለዋወጥ ፈፅሞ
የተከለከለ ነው።
♦ሰኞ_ሚያዚያ_12_መልሶቹ_ከነ_አሰራራቸው
በዚሁ_አካውንት_ይላክላችኋል።
መ/ር ዮናታን ተመስገን
የሒሳብ የቤት ውስጥ ፈተና መልስ መቀበያ ቀን ባለፈው አርብ የመጨረሻ ቀን እነደነበረ ይታወሳል። ሆኖም ከጠቅላላ ተማሪ 30 ተማሪ ብቻ በ @tyoniit ልከዋል ። አስካሁን መልስ ያላካቹ ተማሪዎች ነገ ሚያዚያ 8 የመጨረሻ ቀን መሆኑን አውቃቹ በተሰጣቹ አካውንት እንድትልኩ አናሳስባለን።
→ ማሳሰቢያ:መልሶችን በቴሌግራም ወይም
በሌላ አማራጭ መለዋወጥ ፈፅሞ
የተከለከለ ነው።
♦ሰኞ_ሚያዚያ_12_መልሶቹ_ከነ_አሰራራቸው
በዚሁ_አካውንት_ይላክላችኋል።
መ/ር ዮናታን ተመስገን
Telegram
Yonatan Temesgen
Magnanimus
ለተማሪዎች በሙሉ!
ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ
በሚቀጥለው ሳምንት ተማሪዎች ባሉበት ሆነው ትምህርት እንደሚጀምሩ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ባሉት መሰረት ከ7ኛ ክፍል በታች የሚማሩ ተማሪዎች ትምህርቱን በሬዲዮ የሚከታታሉ ይሆናል ።
ከ7ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የሚማሩ ተማሪዎች ደግሞ ትምህርታቸውን በፕላዝማ የሚከታተሉ ይሆናል።
በዚህም ሂደት ተማሪዎችና መምህራን የተለያዩ መረጃዎችን የሚለዋወጡበት የአሰራር ስርአትም ተዘርግቷል።
በመሆኑም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ተዘጋጅቶ በFM 94.7እና በአፍሪ ሄልዝ (Afrihealth) የቴሌቭዥን ጣቢያ ከሚያዚያ 5/2012 ዓ/ም ጀምሮ የሚተላለፈዉን የትምህርት ስርጭት በ Nilesat/ Eutelsat E8WB ,Frequency: 11595 , Polarity : Vertical, symbol rate 27500, FEC: Auto ላይ እንድትከታተ ሉ እየገለጽን ወላጆችም ትምህርቱ በሚሰራጭበት ሰዓት ሙሉ ድጋፍ እንድታደርጉላቸዉ እንጠይቃለን ፡፡
ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ
በሚቀጥለው ሳምንት ተማሪዎች ባሉበት ሆነው ትምህርት እንደሚጀምሩ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ባሉት መሰረት ከ7ኛ ክፍል በታች የሚማሩ ተማሪዎች ትምህርቱን በሬዲዮ የሚከታታሉ ይሆናል ።
ከ7ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የሚማሩ ተማሪዎች ደግሞ ትምህርታቸውን በፕላዝማ የሚከታተሉ ይሆናል።
በዚህም ሂደት ተማሪዎችና መምህራን የተለያዩ መረጃዎችን የሚለዋወጡበት የአሰራር ስርአትም ተዘርግቷል።
በመሆኑም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ተዘጋጅቶ በFM 94.7እና በአፍሪ ሄልዝ (Afrihealth) የቴሌቭዥን ጣቢያ ከሚያዚያ 5/2012 ዓ/ም ጀምሮ የሚተላለፈዉን የትምህርት ስርጭት በ Nilesat/ Eutelsat E8WB ,Frequency: 11595 , Polarity : Vertical, symbol rate 27500, FEC: Auto ላይ እንድትከታተ ሉ እየገለጽን ወላጆችም ትምህርቱ በሚሰራጭበት ሰዓት ሙሉ ድጋፍ እንድታደርጉላቸዉ እንጠይቃለን ፡፡