Forwarded from Harun Media - ሀሩን ሚዲያ
በረጅምና ተደጋጋሚ ውይይት የተሻለ መግባባት ላይ ተደርሶ በቀን የተሰራን የመስጂድ አጥር ጨለማን ተገን አድርጎ ማፍረስ ኃላፊነት የጎደለው ተግባር ነው!
-የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት
ሀሩን ሚዲያ ሚያዝያ 5/2017
በአዲስ አበባ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ሜክሲኮ አካባቢ ወረዳ 10 ተባረክ (ጀርመን) መስጂድ ህጋዊ ካርታ ያለው እና ከ1967 ጀምሮ ሲሰገድበት የቆየ መስጅድ መሆኑን አዲስ አበባ መጅሊስ ገልጿል።
አካባቢውን በአዲስ መልክ ለማልማት መንግስት የጀመረውን እንቅስቃሴ በመደገፍ እና መስጅዱን በአዲስ መልክ ለመስራት ፕሮጀክት ተዘጋጅቶ ለሚመለከተው የመንግስት ተቋም ገቢ ተደርጎ ክትትል እየተደረገ ባለበት ወቅት አካባቢውን እያለማ የሚገኘው ኢግልስ ሂል የፌደራል የሜጋ ፕሮጀክት ተወካዮች፣ የወረዳ እና ክ/ከተማ የመንግሥት አመራሮች በተገኙበት የመስጅዱን ዙሪያ በማጠር እና በሰላማዊ መንገድ ለአካባቢው ጀመዓ በማስረከብ መስጅዱ እየተሰገደበት ይገኛል።
የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት ከከተማ መስተዳድሩ የሰላም እና ጸጥታ ቢሮ አስተዳደር ጋር በጉዳዩ ላይ ሰፊ ውይይት ያደረገ ሲሆን አጥሩ ባለበት ሁኔታ በውይይት ዘላቂ መፍትሄ እንዲሰጥ ከስምምነት ተደርሶ ነበር። ከዚህም በተጨማሪ ረመዳን 28 የአካባቢው ጀመዓ ባዘጋጀው የኢፍጣር ፕሮግራም ላይ የክ/ከተማው ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር አዲሱ ሻንቆ በአካል በመገኘት የማህበረሰቡን ጥያቄ ለመመለስ እየሰሩ መሆኑን አሳውቀዋል።
ይህ በእንዲህ እያለ በሰላማዊ መንገድ በቀን የተገነባውን የመስጅድ አጥር ጨለማን ተገን አድርጎ ማፍረስ እና በመስጅዱ ውስጥ የሚገኙ የመስጅድ ኻዲሞችን ማሰር በምንም መመዘኛ ህግ ማስከበር ሊሆን እንደማይችል አዲስ አበባ መጅሊስ አስታውቋል።
በመሆኑም ከፍተኛ ም/ቤቱ ድርጊቱን አጥብቆ ያወግዛል። በመጨረሻም የፌደራል የሜጋ ፕሮጀክት ተወካዮች እና የመንግስት የስራ ሀላፊዎች ባሉበት የተገነባው የመስጅድ አጥር ወደ ነበረበት እንዲመለስ እና ያለምንም ጥፋት ከመስጅድ የታሰሩት ሰዎች በአስቸኳይ እንዲለቀቁ እናሳስባለን ሲል መጅሊሱ በማህበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል።
©ሀሩን ሚዲያ
-የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት
ሀሩን ሚዲያ ሚያዝያ 5/2017
በአዲስ አበባ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ሜክሲኮ አካባቢ ወረዳ 10 ተባረክ (ጀርመን) መስጂድ ህጋዊ ካርታ ያለው እና ከ1967 ጀምሮ ሲሰገድበት የቆየ መስጅድ መሆኑን አዲስ አበባ መጅሊስ ገልጿል።
አካባቢውን በአዲስ መልክ ለማልማት መንግስት የጀመረውን እንቅስቃሴ በመደገፍ እና መስጅዱን በአዲስ መልክ ለመስራት ፕሮጀክት ተዘጋጅቶ ለሚመለከተው የመንግስት ተቋም ገቢ ተደርጎ ክትትል እየተደረገ ባለበት ወቅት አካባቢውን እያለማ የሚገኘው ኢግልስ ሂል የፌደራል የሜጋ ፕሮጀክት ተወካዮች፣ የወረዳ እና ክ/ከተማ የመንግሥት አመራሮች በተገኙበት የመስጅዱን ዙሪያ በማጠር እና በሰላማዊ መንገድ ለአካባቢው ጀመዓ በማስረከብ መስጅዱ እየተሰገደበት ይገኛል።
የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት ከከተማ መስተዳድሩ የሰላም እና ጸጥታ ቢሮ አስተዳደር ጋር በጉዳዩ ላይ ሰፊ ውይይት ያደረገ ሲሆን አጥሩ ባለበት ሁኔታ በውይይት ዘላቂ መፍትሄ እንዲሰጥ ከስምምነት ተደርሶ ነበር። ከዚህም በተጨማሪ ረመዳን 28 የአካባቢው ጀመዓ ባዘጋጀው የኢፍጣር ፕሮግራም ላይ የክ/ከተማው ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር አዲሱ ሻንቆ በአካል በመገኘት የማህበረሰቡን ጥያቄ ለመመለስ እየሰሩ መሆኑን አሳውቀዋል።
ይህ በእንዲህ እያለ በሰላማዊ መንገድ በቀን የተገነባውን የመስጅድ አጥር ጨለማን ተገን አድርጎ ማፍረስ እና በመስጅዱ ውስጥ የሚገኙ የመስጅድ ኻዲሞችን ማሰር በምንም መመዘኛ ህግ ማስከበር ሊሆን እንደማይችል አዲስ አበባ መጅሊስ አስታውቋል።
በመሆኑም ከፍተኛ ም/ቤቱ ድርጊቱን አጥብቆ ያወግዛል። በመጨረሻም የፌደራል የሜጋ ፕሮጀክት ተወካዮች እና የመንግስት የስራ ሀላፊዎች ባሉበት የተገነባው የመስጅድ አጥር ወደ ነበረበት እንዲመለስ እና ያለምንም ጥፋት ከመስጅድ የታሰሩት ሰዎች በአስቸኳይ እንዲለቀቁ እናሳስባለን ሲል መጅሊሱ በማህበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል።
©ሀሩን ሚዲያ
Assalamualaikum Halal family
We'd like to announce we've created a back up channel in light of recent developments(banned in multiple countries)
So please join in ✨
https://www.tg-me.com/halalmemes2point0
We'd like to announce we've created a back up channel in light of recent developments(banned in multiple countries)
So please join in ✨
https://www.tg-me.com/halalmemes2point0
Telegram
Muslim Memes 2.0 [M. Inc]🧔♂🧕
Backup for Halal memes
Note: EU friendly😁
Smile cuz it's sunnah ت
Keeping it halal🙏
Apart of: @muslimsincorporated
Note: EU friendly😁
Smile cuz it's sunnah ت
Keeping it halal🙏
Apart of: @muslimsincorporated
Forwarded from AAU - Muslim Students Union
School of Commerce at Addis Ababa University has officially updated their class schedules to accomodate Friday (Jumuah) prayer times.
©️
@aaumsu
©️
@aaumsu
Assalamualaikum Halal family
We'd like to announce we've created a back up channel in light of recent developments(banned in multiple countries)
So please join in ✨
https://www.tg-me.com/halalmemes2point0
We'd like to announce we've created a back up channel in light of recent developments(banned in multiple countries)
So please join in ✨
https://www.tg-me.com/halalmemes2point0
Telegram
Muslim Memes 2.0 [M. Inc]🧔♂🧕
Backup for Halal memes
Note: EU friendly😁
Smile cuz it's sunnah ت
Keeping it halal🙏
Apart of: @muslimsincorporated
Note: EU friendly😁
Smile cuz it's sunnah ت
Keeping it halal🙏
Apart of: @muslimsincorporated
Assalamualaikum Halal family
We'd like to announce we've created a back up channel in light of recent developments(banned in multiple countries)
So please join in ✨
https://www.tg-me.com/halalmemes2point0
We'd like to announce we've created a back up channel in light of recent developments(banned in multiple countries)
So please join in ✨
https://www.tg-me.com/halalmemes2point0
Telegram
Muslim Memes 2.0 [M. Inc]🧔♂🧕
Backup for Halal memes
Note: EU friendly😁
Smile cuz it's sunnah ت
Keeping it halal🙏
Apart of: @muslimsincorporated
Note: EU friendly😁
Smile cuz it's sunnah ت
Keeping it halal🙏
Apart of: @muslimsincorporated
Assalamualaikum Halal family
We'd like to announce we've created a back up channel in light of recent developments(banned in multiple countries)
So please join in ✨
https://www.tg-me.com/halalmemes2point0
We'd like to announce we've created a back up channel in light of recent developments(banned in multiple countries)
So please join in ✨
https://www.tg-me.com/halalmemes2point0
Telegram
Muslim Memes 2.0 [M. Inc]🧔♂🧕
Backup for Halal memes
Note: EU friendly😁
Smile cuz it's sunnah ت
Keeping it halal🙏
Apart of: @muslimsincorporated
Note: EU friendly😁
Smile cuz it's sunnah ت
Keeping it halal🙏
Apart of: @muslimsincorporated
Forwarded from Muslim Memes 2.0 [M. Inc]🧔♂🧕
إِنَّ ٱللَّهَ وَمَلَٰٓئِكَتَهُۥ يُصَلُّونَ عَلَى ٱلنَّبِيِّۚ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ صَلُّواْ عَلَيۡهِ وَسَلِّمُواْ تَسۡلِيمًا
It's ጁምዐ
Post from @doseofdeen
It's ጁምዐ
Post from @doseofdeen
Forwarded from Muslim Memes 2.0 [M. Inc]🧔♂🧕
إِنَّ ٱللَّهَ وَمَلَٰٓئِكَتَهُۥ يُصَلُّونَ عَلَى ٱلنَّبِيِّۚ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ صَلُّواْ عَلَيۡهِ وَسَلِّمُواْ تَسۡلِيمًا
It's ጁምዐ
Post from @doseofdeen
Join our backup channel
https://www.tg-me.com/halalmemes2point0
It's ጁምዐ
Post from @doseofdeen
Join our backup channel
https://www.tg-me.com/halalmemes2point0
Assalamualaikum Halal family
We'd like to announce we've created a back up channel in light of recent developments(banned in multiple countries)
So please join in ✨
https://www.tg-me.com/halalmemes2point0
We'd like to announce we've created a back up channel in light of recent developments(banned in multiple countries)
So please join in ✨
https://www.tg-me.com/halalmemes2point0
Telegram
Muslim Memes 2.0 [M. Inc]🧔♂🧕
Backup for Halal memes
Note: EU friendly😁
Smile cuz it's sunnah ت
Keeping it halal🙏
Apart of: @muslimsincorporated
Note: EU friendly😁
Smile cuz it's sunnah ت
Keeping it halal🙏
Apart of: @muslimsincorporated