Telegram Web Link
Telegram‼️

ቴሌግራም ልክ እንደ ቲክቶክ ብዙዎችን ባለሀብት እያደረገ ነው 🤩

ቴሌግራም የቲክቶክን ፈለግ በመከተል አዲስ Telegram Stars የተሰኘ Gift Coin አምጥቷል።

ቴሌግራምም ይህንን ነገር ለማስተዋወቅ Major በተሰኘ Airdrop መሰል ነገር መጥቷል ይህም ሰው invite በማድረግ በቀላሉ የቴሌግራም Star Coin መስራት እንድችሉ ያደርጋል።

1 ሰው invite ስታደርጉ 15 star ታገኛላቹ

ስራውን ለመጀመር ከስር ያለውን ሊንክ በመጫን start በሉት 👇🏻👇🏻

https://www.tg-me.com/major/start?startapp=769729488

https://www.tg-me.com/major/start?startapp=769729488
“ማናቸውም አይነት ተጽእኖ ደርሶብን አያውቅም፤ ቢደርስብንም አንቀበልም” – ዶ/ር ዳንኤል በቀለ

የሰብአዊ መብት ተቋማት ከዓለም አቀፍ ድርጅቶች ወይም አጋር ሀገራት ገንዘብ ማሰባሰባቸው፤ “ነጻነታቸውን የሚቃረን” ተደርጎ መወሰድ እንደሌለበት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ተናገሩ። እርሳቸው የሚመሩት ተቋም ከአለም አቀፍ አጋር ድርጅቶች ገንዘብ ቢያሰባስብም፤ “ማናቸውም አይነት ተጽእኖ” ደርሶበት እንደማያውቅም ገልጸዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ሐሙስ ሰኔ 27 በተካሄደ የፓርላማ ስብሰባ ላይ የሰብአዊ መብት ተቋማትን እና አሰራራቸውን “መፈተሽ” እንደሚያስፈልግ ተናግረው ነበር።

ይህን መሰሉ ትችት “በመንግስት በጀት የማይተዳደሩ” የሰብአዊ መብት ተቋማት ላይ “ብዙ ጊዜ ይቀርባል” ያሉት ዶ/ር ዳንኤል፤ ጉዳዩ በሌሎች ሀገራትምም “የተለመደ እና በተደጋጋሚ የሚሰማ” እንደሆነ አመልክተዋል።

እንደ ኢሰመኮ ሁሉ ሌሎችም የሰብአዊ መብት ተቋማት “ሃብት ማሰባሰባቸው በራሱ ስህተት አይደለም” ሲሉም ዶ/ር ዳንኤል ከትናንት በስቲያ አርብ በመስሪያ ቤታቸው በተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ተናግረዋል።

“የተወሰኑ መንግስታዊ ድርጅቶች ብቻ ሳይሆኑ መንግስትም፣ ከአለም አቀፍ አጋር ድርጅቶች ሀብት ያሰባስባል። ስለዚህ ከአለም አቀፍ ድርጅቶች ወይም አጋር ሀገራት፤ ሀብት እና ገንዘብ ማሰባሰብ በራሱ የተቋምን ነጻነት የሚቃረን ነገር አይደለም” ሲሉ ዋና ኮሚሽነሩ አክለዋል።
Via Ethiopia Insider

@ethio_mereja_news
Samsung  Galaxy  note  3
አዲስ  አንደታሸገ 
32  gb
3 gb ram
ዋጋ 4000  ብር በማከፋፈያ ዋጋ
Call me 👇👇👇👇
☎️ 0909255008
☎️ 0912739699
ተጨማሪ ስልኮችን  ለመመልከት
አና ስልክ ለመሽጥ ከፈለጉ 👇 ቤተሰብ ይውኑ
👉https://www.tg-me.com/used_phone_ethiopian
የ2016 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና መርሃግብር

ለተፈታኞች በሙሉ መልካም እድል

@sheger_press
“ለገንዘብ ሲባል በተማሪዎች እና በንጹሃን ላይ የሚፈጸም እገታ ሊቆም ይገባዋል" አሜሪካ

አሜሪካ በኢትዮጵያ እየተባባሰ የመጣውን የእገታ ተግባር አወገዘች፣ የህግ የበላይነት እየተሸረሸረ ነው ስትል አሳስባለች

“ከቅርብ ግዜያት ወዲህ በተደጋጋሚ #በኦሮምያ እና #አማራ ክልሎች እየተፈጸሙ ያሉ የንጹሃን እገታዎች፣ የተራዘመ ግጭት ወንጀለኞች እንዲበረታቱ እና የህግ የበላይነትን እንደሚሸረሽር እንደሚያደርግ ማሳያ ነው” ሲሉ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤሪቪን ማሲንጋ ገለጹ።

“ለገንዘብ ሲባል በተማሪዎች እና በንጹሃን ላይ የሚፈጸም እገታ ሊቆም ይገባዋል” ሲሉ አምባሳደሩ በኤምባሲው ይፋዊ የኤክስ ገጽ ላይ ባሰፈሩት መልዕክት አሳስበዋል።

ባሳለፍነው ሳምንት ከ100 በላይ የሚሆኑ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች መታገታቸውን በአብነት ጠቅሰዋል።

ከአማራ ክልል ተነስተው ወደ አዲስ አበባ በአውቶብሶች ሲጓዙ የነበሩ ከ100 በላይ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ኦሮሚያ ክልል ውስጥ በታጣቂዎች መታገታቸው መዘገቡ ይታወሳል።

እገታው የተፈፀመባቸው በዋናነት #የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ሲሆኑ ኢላማ የተደረገባቸው በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ገርበ ጉራቻ ከተማ አቅራቢያ መሆኑም በዘገባው ተካቷል።

ዘገባው የአዲስ ስታንዳርድ ነው

@ethio_mereja_news
Samsung  Galaxy  note  3
አዲስ  አንደታሸገ 
32  gb
3 gb ram
ዋጋ 4000  ብር በማከፋፈያ ዋጋ
Call me 👇👇👇👇
☎️ 0909255008
☎️ 0912739699
ተጨማሪ ስልኮችን  ለመመልከት
አና ስልክ ለመሽጥ ከፈለጉ 👇 ቤተሰብ ይውኑ
👉https://www.tg-me.com/used_phone_ethiopian
ተማሪዎች ሚልየን ብሮች ተጠየቀባቸው

ባለፈው ሳምንት ከ100 በላይ ተማሪዎችንና መንገደኞችን ያገቱት ታጣቂዎች ላንድ ታጋች 1 ሚሊዮን ብር እየጠየቁ እንደሚገኙ መስማቱን ሮይተርስ ዘግቧል። የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት አዝመራው ዘገዬ፣ የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች መታገታቸውን እንዳረጋገጡና ነገር ግን ዝርዝር መረጃ ከመስጠት እንደተቆጠቡ ዘገባው አመልክቷል።

ከእገታው ያመለጠ አንድ የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ፣ ታጣቂዎቹ ኦሮሚኛ ቋንቋ ይናገሩ እንደነበርና በጸጉራቸው የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ታጣቂዎች እንደሚመስሉ ተናግሯል ተብሏል። ሮይተርስ፣ ፌደራል መንግሥቱ፣ የክልሉ መንግሥት እና የአማጺው ቡድን ቃል አቀባዮች በጉዳዩ ዙሪያ ላነሳው ጥያቄ ምላሽ እንዳልሰጡት ገልጧል።(ዋዜማ)

@sheger_press
call 📞0914280819
ውዴ የባህል መድሀኒት የምንሰጣቸው አገልግሎቶች
1ለገበያ
2 ለመስተፍቀር
3 ለመፍትሄ ሀብት
4 ለበረከት
5 ለጥይት መከላከያ
7 የተወሰደ ገንዘብ ለማስመለስ
8 ራዕይ የሚያሳይ
9 ለዓቃቤ ርዕስ
10 ለመክስት
11 ለቀለም(ለትምህርት)
12 ሰላቢ የማያስጠጋ
13 ለመፍትሔ ስራይ
14 ጋኔን ለያዘው ሰው
15 ለሁሉ ሠናይ
16 ለቁራኛ
17 ለአምፅኦ
18 ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ
21 ለዓይነ ጥላ
22 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ
23 ለሁሉ መስተፋቅር
24 ጸሎተ ዕለታት
25 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ
26 ለእጅ ስራ

ከሀገር ውጪ ለሚኖሩ ለማንኛውም ነገር ያናግሩን መፍትሄ አለን!!!
ለምንኛውም ጥያቄዎ ይደዉሉ
📞📞
0914280819
 
ባላቹህበት እንሰራለን
የላይቤሪያ ፕሬዚዳንት ጆሴፍ ቦአካይ ደመወዛቸውን 40 በመቶ እንደሚቀንሱ አስታወቁ።

ፕሬዚዳንቱ እንዲህ አይነት እርምጃ የወሰዱት ተጠያቂ አስተዳደር በመፍጠር አርዓያ ለመሆን እና ከላይቤሪያውን ጋር ያላቸውም አጋርነት ለማሳየት እንደሆነም ጽህፈት ቤታቸው አስታውቋል።

በኑሮ ውድነት ምሬት የገባቸው ላይቤሪያውያን አንደኛው ቅሬታ የሚያነሱት ጉዳይ የመንግሥት ሰራተኞች ደመወዝ ነው።

በላይቤሪያ ውስጥ በአማካኝ ከአምስቱ አንዱ ሰው ከ2 ዶላር ባነሰ ዕለታዊ ገቢ ኑሯቸውን ለመግፋት ተገደዋል።

ፕሬዚዳንቱ ከጥቂት ወራት በፊት ዓመታዊ ደመወዛቸው 13 ሺህ 400 ዶላር እንደሆነ ገልጸው አሁን ባቀረቡት 40 በመቶ ቅነሳ ወደ 8ሺህ ዶላር ያደርሰዋል።

ከሳቸው በፊት የቀድሞው ፕሬዚዳንት ጆርጅ ዊሃ ደመወዛቸውን 25 በመቶ ቀንሰው ነበር ሲል ቢቢሲ አፍሪካ ዘግቧል።

አንዳንዶች የፕሬዚዳንቱን እርምጃ ቢያደንቁም ሌሎች ግን እንደ ዕለታዊ አበል እና የህክምና ሽፋን ጥቅማጥቅሞችን እንደሚያገኙ የጠቀሱ በበኩላቸው ይህ በእውነት መስዋዕትነት ነው ወይ ሲሉም ይጠይቃሉ።

የፕሬዚዳንቱ ጽህፈት ቤት የዚህ ዓመት በጀት ወደ 3 ሚሊዮን ይጠጋል።(ኢትዮ ኤፍ ኤም)
በአዲስ አበባ ከ50 ሺህ በላይ የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ ተወሰደ

የንግድ ሥርዓቶችን ተላልፈው በተገኙ ከ50 ሺህ በላይ የንግድ ተቋማት ላይ ሕጋዊና አስተዳደራዊ እርምጃ እንደተወሰደባቸው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ ገለጸ።

የቢሮው የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ሰውነት አየለ፥ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በመዲናዋ በሚገኙ ከ400 ሺህ በላይ የንግድ ተቋማት ላይ ክትትልና ቁጥጥር ተደርጓል።

በዚህም ልዩ ልዩ የንግድ ሥርዓቶችን ተላልፈው በተገኙ ከ50 ሺህ በላይ የንግድ ተቋማት ላይ ሕጋዊና አስተዳደራዊ እርምጃ መወሰዱን ጠቁመዋል።

ከዚህ ውስጥ 21 ሺህ የንግድ ተቋማት እንዲታሸጉ፣ ምርታቸው ከገበያ እንዲሰበሰብና ሌሎች ተመሳሳይ እርምጃዎች እንደተወሰደባቸው ኢዜአ ዘግቧል።

@ethio_mereja_news
ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን አማራጭ የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ለመዘርጋት ተስማሙ

ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን የጋራ ተጠቃሚነታቸውን ሊያረጋግጡ የሚችሉ መሰረተ ልማቶችን በጋራ ለመገንባት ከስምምነት ላይ መድረሳቸው ተገልጿል።

ሃገራቱ ባደረጉት ውይይት የድንበር አካባቢ ደህንነት እና የሁለትዮሽ ንግድ ለማሻሻል እና አማራጭ የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ለመዘርጋት ተስማምተዋል ነው የተባለው።

ስምምነቱ ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን ኢኮኖሚያዊ ትብብራቸውን የማጠናከርንና በኢንቨስትመንት መስክ አብሮ መስራትን የሚያካትት መሆኑን ሱዳን ትሪቢዩን አስነብቧል።

ባለፈው ወር የደቡብ ሱዳን ምክር ቤት ለኢትዮ ደቡብ ሱዳን የፍጥነት መንገድ ግንባታ 778 ሚሊየን ዶላር ማፅደቁን ዘገባው አስታውሷል።

የመንገዱ መገንባት ደቡብ ሱዳን ነዳጇን ወደ ጅቡቲ ወደብ ለማድረስ እንደሚረዳትም ዘገባው አመላክቷል።

@ethio_mereja_news
ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ፣ ኢትዮጵያ በሱዳን ሰላም እንዲሰፍን ከልብ እንደምትሠራ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ባሠፈሩት መልዕክት ገልጸዋል።

ዐቢይ፣ "የወንድም የሱዳን ሕዝብ ችግር የእኛም ችግር፣ ሰላማቸውም ሰላማችን በመኾኑ፣ ለሱዳን ሕዝብ እፎይታና የብልጽግና ጉዞ ዛሬም እንደትናንቱ ከልባችን እንሠራለን" ብለዋል።

ዐቢይ ከሱዳን ወታደራዊ መሪ ጀኔራል ቡርሃን ጋር በዝግ ባካሄዱት ውይይት፣ ጀኔራል ቡርሃን የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል እየፈጸመ ነው ያሉትን "በሰብዓዊነት ላይ የሚፈጸም ወንጀል" ለዐቢይ አብራርተውላቸዋል።

ካርቱም በፈጥኖ ደራሹ ኃይል ቁጥጥር ሥር ከገባች ጀምሮ፣ ሰሜናዊቷ ፖርት ሱዳን የአገሪቱ ወታደራዊ መንግሥት፣ የዲፕሎማቶች እና የዓለማቀፍ ድርጅቶች መቀመጫ ኾናለች።

@ethio_mereja_news
ዘንባባ መግጨት ከ150ሺህ እስከ 300ሺ ብር ያስቀጣል

በአዲስ አበባ ከተማ በኮሪደር ልማት የተሰሩ ስራዎችን በአግባቡ ያልተጠቀሙ እና ጉዳት ያደረሱ አካላት መቅጣት ተጀምሯል። በዚህም 3 ተቋማት ከተፈቀደ ቦታ ውጪ ቆሻሻ በመጣል እንደየጥፋት ደረጃቸው 100 ሺሕ ፣ 50 ሺ እና 20 ሺሕ ብር የተቀጡ ሲሆን 5 አሽከርካሪዎች በመንገድ አካፋይ ላይ የተተከሉ ዘንባባ ዛፎችን ገጭተው በመጣላቸው እንደየጥፋት ደረጃቸው ከ150 እስከ 300 ሺሕ ብር እንዲሁም 11 ሰዎች ከተፈቀደው የእግረኞች መንገድ ውጪ በመሄዳቸው ከ150 እስከ 1000 ብር ተቀጥተዋል::

ነዋሪዎቻችን እነዚህ ደረጃቸውን ጠብቀው የተገነቡ መሰረተ ልማቶችን በተፈቀደው መንገድ ብቻ በመጠቀም እና በመንከባከብ እራሳቸውን እና ቤተሰቦቻቸውን ከቅጣት እና ከትራፊክ አደጋ እንዲከላከሉ የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር አሳስበዋል።

@ethio_mereja_news
ታግተው ከነበሩት 167 ተማሪዎች ውስጥ 160ዎች መለቀቃቸውን የኦሮሚያ ክልል አስታወቀ

ባለፈው ሳምንት ከዳባርቅ ዩኒቨርስቲ ትምህርታቸውን አጠናቅቀው ወደመኖሪያ ቤቶች ሲመለሱ ከነበሩት ‹‹ 167 ተማሪዎች መካከል 160ዎቹ መለቀቃቸውን ›› የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ቢሮ ኃላፊ ኃይሉ አዱኛ ለአሻም ቲቪ ተናግሯል።

‹‹ ተማሪዎቹ ከታገቱበት የተለቀቁት የመንግስት የጸጥታ ኃይሎች በወሰዱት እርምጃ መሆኑንም ›› ኃላፊው አክለዋል፡፡

ተማሪዎቹ የታገቱት በኦነግ ሸኔ መሆኑን የተናገሩት ኃይሉ አዱኛ ‹‹ ቀሪዎቹን ተማሪዎቹን ለማስፈታት የፀጥታ ኃይሎች ጥረት ›› እያደረጉ መሆኑን ገልጸዋል ሲል አሻም ዘግበዋል።

@ethio_mereja_news
2024/09/29 13:24:15
Back to Top
HTML Embed Code: