Telegram Web Link
የሀዘን መግለጫ‼️

የቀድሞ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች ኃይለማርያም መኮንን ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።

በቅፅል ስማቸው "ሻሾ" በሚል በስፖርት ቤተሰቡ በስፋት የሚታወቁት ኃይለማርያም ከ1940ዎቹ መጨረሻ እስከ 60ዎቹ መጀመርያ በነበረው የተጫዋችነት ህይወታቸው ለጥቅምት 23፣ ሸዋ ፖሊስ፣ ዳኘው እና ሸዋ ምርጥ የተጫወቱ ሲሆን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንንም በተለያዩ የእድሜ እርከኖች እና ዋናው ቡድን አገልግለዋል። በ1954 ኢትዮጵያ የሦስተኛው አፍሪካ ዋንጫ ስታሸንፍም የቡድኑ አባል ነበሩ።

የቀድሞ ተጫዋች ኃይለማርያም መኮንን ሥርዓተ ቀብር በቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተ-ክርስቲያን ዛሬ 6:00 ላይ የሚፈፀም ይሆናል።

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በቀድሞ የብሔራዊ ቡድናችን ተጫዋች ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ለቤተሰብ ፣ ለወዳጅ ዘመድ እና የእግር ኳስ ቤተሰብ መፅናናትን ይመኛል።

ምንጭ -የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
በአዲስ አበባ ከተማ በዓመት ከ80 ሺ ቶን በላይ የፕላስቲክ ቆሻሻ ይመነጫል ሲል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን አሰታወቀ!

በከተማዋ ከሚመነጨው ቆሻሻ 13 በመቶ የሚሆነዉ የፕላስቲክ ሲሆን በዓመት ወደ 80,000 ቶን እንደሚጠጋ ለማወቅ ተችሏል።ባለሥልጣኑ የፕላስቲክ ምርቶችን በመልሶ ማምረት ላይ እየሰሩ ካሉ የፕላስቲክ ፋብሪካዎች፣ ምርቶቹን ከሚጠቀሙ ሱፐር ማርኬቶች፣ ዳቦ አምራችና አከፋፋይ ቤቶች፣ አትክልት ቤቶችና የወረቀት መያዣ  ከሚያመርቱ ባለድርሻ አካላት ጋር የፕላስቲክ ብክለትን ለመከላከል በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አካሂዷል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ ዲዳ ድሪባ እንደተናገሩት በመዲናዋ የአካባቢ ብክለትን እያስከተሉ ካሉ የብክለት ዓይነቶች መካከል ፕላስቲክ አንዱ መሆኑን ገልፀው፤ ይህም በሰዎች ጤና፣ የአካባቢ ውበትና የውኃ ኃብታችን ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እያሳደረ ይገኛል ብለዋል።

በዚህ ዉይይት ባለስልጣኑ እንዳስታወቁት አካባቢን የሚበክሉ የፕላስቲክ ምርቶች ውፍረታቸው ከ0.03 ማይክሮ ሜትር በታች ሆነው እንዳይመረቱና አገልግሎት እንዳይሰጡ ማድረግ፣ በፕላስቲክ ምርቶች ላይ ከፍተኛ የሆነ ታክስ መጣል የሚሉትና ሌሎች ላይ ተግባራዊ መደረግ አለበት ባሉት ጉዳይ ዝርዝር ማብራሪያ ሰጥተዋል።

የሀገሪቷ የፕላስቲክ ፍጆታ ከ 2007 ከነበረበት 43000 በ 2022 ወደ 224000 ማደጉ ተገልጿል። በእዛው ልክ ደግሞ የፕላስቲክ ነፍስ ወከፍ ፍጆታ በዓመት ወደ 13 በመቶ አድጓል ። በዓመት 40,000 ቶን ፕላስቲክ ሪሳይክል ይደረጋል ተብሎ የሚገመት ቢሆንም ነገር ግይ ይህ ከሚያመነጨው ግማሹ ብቻ መሆኑ ተመላክቷል።

Via Capita
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Sport‼️

ማንችስተር ሲቲ የእንግሊዝ ፕሪሜየር ሊግ 2023/2024 ሻምፒዩን ሆነ!!

ቡድኑ በተከታታይ ለ4 ዓመታት የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ በማንሳት አዲስ ታሪክ ጽፏል።

ዘንድሮ እስከ ዛሬው የመጨረሻ መርሀግብር ከ #አርሴናል ጋር አንገት ለአንገት የተናነቀው ሲቲ 91 ነጥብ በመሰብሰብ ነው ዋንጫውን ያሸነፈው።

እጅግ ብርቱ እና ጠንካራ አመትን ያሳለፈው አርሴናል 89 ነጥብ በመያዝ በሁለተኛነት ማጠናቀቅ ችሏል።
Tapswap‼️
ካልጀመራቹት ሊንኩ ከስር አለላቹ ጀምሩ‼️

ሰሞኑን አንድ አለምን ያስገረመ መረጃ እናጋራቹ‼️

የዓለም ህዝብ ለምን ወደ #Tapswap መጉረፍ ጀመረ

የዓለም ህዝብም እንደኛው ዘግይቶ ይገባው ጀምሯል።

በሦስት ቀናት ውስጥ ብቻ ከአራት ሚሊዮን በላይ ህዝብ #Tapswap ን ተቀላቅሏል። (ፈጽሞ ሊገመት የማይችል ጎርፍ ነው።)

በየቀኑ #Tap የሚያደርገው ህዝብ ብዛት ከ7.8 ሚሊዮን አልፏል። በቀጥታ #Tap የሚያደርገው ህዝብ ብዛት ከ430 ሺህ ተሻግሯል።

ለዚህም ከዋነኛ ምክንያቶች መካከል:-
🙏 #Solana በዓለም በጣም ታዋቂ ብሎክቼይን የሚያስተዳድር (በዲጂታል ፋይናንስ ዝርፍ የተሰማራ) ድርጅት (እምነት የሚጣልበት) በመሆኑ

በቴሌግራም ጌም ገንዘብ ማግኘት እንደሚቻል #በNotcoin በተግባር በመረጋገጡ (ለዚህም ማሳያ Notcoin list ከተደረገ በኋላ እጅግ በርካታ ህዝብ Tap ማድረግ መጀመሩ)

ቴሌግራም የዓለም ህዝብን በቀላል መንገድ ወደ ብሎቼይን/ክሪፕቶከረንሲ ለመሳብ የቀየሰው ስትራቴጂ የተሳካ መሆኑ ፕገኙበታል።

ከዚህ በኋላም የተሻለ ጥቅምና እድል የሚያስገኙ በርካታ ተመሳሳይ ጨዋታዎች /የገንዘብ ማግኛ እድሎች/ ወደቴሌግራም መጉረፋቸው የሚቀጥል ሲሆን ለሁላችንም አስቸጋሪ የሚሆነው ከመካከላቸው ጆከሩን መምረጥ ነው።

ሁላችንም በተለያዩ መንገዶች ስለዘርፉ ያለንን ግንዛቤ ማሳደግ ግድ ይለናል። በግሌ ቻናል ከፍቼ የምችለውን ጀምሬያለሁ።

Tapswap ያልጀመራችሁ ካላችሁም ጊዜ አትስጡ - ጀምሩ - Click 👇👇

https://www.tg-me.com/tapswap_mirror_2_bot?start=r_769729488
https://www.tg-me.com/tapswap_mirror_2_bot?start=r_769729488
ጥቆማ‼️

1000 ሺ ሰው ሲሞላ ወደ ስራ እንገባለን‼️
እንዳያመልጣቹ በፍጥነት ተቀላቀሉ👇
https://www.tg-me.com/sheger_crypto

እንዴት ኦንላይን ገንዘብ ማግኘት ይቻላል⁉️
crypto ምንድነው⁉️

የሚሉትን ጥያቄዎች ልንመልስላቹ ነው
አሁን አሁን ቴሌግራም አሪፍ ገንዘብ መስሪያ እየሆነ መቷል።

ታድያ አዲስ በከፈትነው በዚ ቻናል ከ ዜሮ ተነስተን እንዴት ክሪፕቶ እና ኤር ድሮፖችን መስራት እንዳለብን የምንማማርበት የቴሌግራም ቻናል ይሆናል

በዚ ሊንክ ተቀላቀሉ👇👇
https://www.tg-me.com/sheger_crypto
https://www.tg-me.com/sheger_crypto
ሰበር
የኢራን ፕሬዝዳንት እና የውጪ ጉዳይን የያዘች ሄሎከፍተር መከስከሷ ተሰማ።
Update‼️

የኢራኑ ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራኢሲ ያሳፈረችው ሄሊኮፕተር መገኘቷን አልጀዚራ አስነብቧል።

ዘገባው በሄሊኮፕተሯ ውስጥ ስለ ነበሩት የኢራኑ ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራኢሲ ሆነ ሌሎች ባለስልጣናት የገለጸው ነገረ የለም።

ፕሬዚዳንት ራኢሲ በሄሊኮፕተር ግጭት አደጋው ከባድ ጉዳት ሳይገጥማቸው እንዳልቀረ እየተነገረ ነው።

በአደጋው የፕሬዚዳንት ራኢሲ ህይወት አደጋ ላይ መሆኑን የኢራን ባለስልጣንን ምንጭ ጠቅሶ ሮውተርስ አስነብቧል።

የኢራኑ ፕሬዚዳንት ግድብ መርቀው ሲመለሱ የተሳፈሩበት ሄሊኮፕተር ከተራራ ጋር መጋጨቷ ተከትሎ አደጋው መድረሱ ተገልጿል።

እስካሁን ድረስ ባለው መረጃ የኢራኑ ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራኢሲ እና ሌሎች ባለስልጣናትን ያሳፈረችው ሄሊኮፕተር ከመገኘቷ ውጭ ፕሬዚዳንቱን ጨምሮ ሌሎች ባለስልጣናት ያሉበት ሁኔታ ይፋ አለመደረጉን አልጀዚራን ጠቅሶ ኢቢሲ ዘግቧል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
የአሜሪካ ማዕቀብ ጦስ የፕሬዝዳንቱን ሕይወት ቀጥፏል‼️

አሜሪካ የአውሮፕላን መለዋወጫ ቁስ ላይ ማዕቀብ በመጣሏ በተደጋጋሚ የአውሮፕላን አደጋ የሚገጥማት ኢራን ፕሬዝዳንቷንና ውጪ ጉዳይ ሚኒስትሯን አሳቷታል።

ፕሬዝዳንቱ ይበሩበት የነበረው ይህ ሔሊኮፕተር ስሪቱ የአሜሪካ የሆነና በርካታ አመታትን ያስቆጠረ መሆኑ ሳያንስ ኦሪጅናል መለዋወጫ አልባ ነበር።

ኢራን ውስጥም ከዚህ የተሻለ ሔሊኮፕተር ባለመኖሩ ነው ፕሬዝዳንቱ እንዲበሩበት የተደረገው።

ፕሬዝዳንት ኢብራሒም ራይሲ የታሰፈሩበት አሮጌ ሄሊኮፍተር በወቅቱ አስቸጋሪ የነበረውን የአየር ሁኔታ ማለፍ ባለመቻሉ ምክንያት ከባልደረቦቻቸው ጋር ህይወታቸውን አጥተዋል።

ፕሬዚዳንቱ ኢራን ከአዘርባጃን ጋር በምትዋሰንበት ድንበር አካባቢ የተገነቡ ሁለት ግድቦችን አስመርቀው ወደ ታብሪዝ እያመሩ ነው አደጋው ያጋጠማቸው፡፡

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
#Tecno #Camon30Pro5G

ቪድዮዎች እና ምስሎችን በከፍተኛ ጥራት ማንሳት እንዲያስችል Sony Imx890 የካሜራ ሴንሰርን የተገጠመለት አዲሱ Tecno Camon Pro 5G ምርጫዎ ያድርጉ

#Camon30Et #Camon30pro5GEt #Camon30 #Camon30Pro5G #TecnoEt
ጥቆማ‼️

1000 ሺ ሰው ሲሞላ ወደ ስራ እንገባለን‼️
እንዳያመልጣቹ በፍጥነት ተቀላቀሉ👇
https://www.tg-me.com/sheger_crypto

እንዴት ኦንላይን ገንዘብ ማግኘት ይቻላል⁉️
crypto ምንድነው⁉️

የሚሉትን ጥያቄዎች ልንመልስላቹ ነው
አሁን አሁን ቴሌግራም አሪፍ ገንዘብ መስሪያ እየሆነ መቷል።

ታድያ አዲስ በከፈትነው በዚ ቻናል ከ ዜሮ ተነስተን እንዴት ክሪፕቶ እና ኤር ድሮፖችን መስራት እንዳለብን የምንማማርበት የቴሌግራም ቻናል ይሆናል

በዚ ሊንክ ተቀላቀሉ👇👇
https://www.tg-me.com/sheger_crypto
https://www.tg-me.com/sheger_crypto
ኢራን‼️

በሄሊኮፕተር አደጋ ፕሬዚዳንቷን ያጣችው ኢራን ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሾመች!!

የኢራኑ መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊ ሃሚኒ መሃመድ ሞክበርን የኢራን ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት አድርገው ሾመዋል፡፡
ዜና ሹመት‼️

ዶ/ር አብርሃም በላይ ከመከላከያ ሚኒስትርነታቸው በመነሳት ሌላ ሹመት ተሰጣቸዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው እለት ሹመቶች ሰጥተዋል


ዶ/ር አብርሃም በላይ ከመከላከያ ሚኒስትርነታቸው በመነሳት የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ሚንስትር መሆናቸዉን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታዉቋል።

በተጨማሪም ዶ/ር አብርሃም በላይን በመተካት ኢንጂነር አይሻ መሀመድ የመከላከያ ሚኒስቴር ሚንስትር መሆናቸዉን ዳጉ ጆርናል ያገኘዉ መረጃ ያመላክታል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው እለት ሹመት ከሰጧቸዉ ሰዎች ዉስጥ ዶ/ር መሀመድ እንድሪስ በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ በዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ከግንቦት 13 ቀን 2016 ዓ.ም ተሹመዋል ተብሏል::

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
ቤቲንግ‼️

ቤቲንግ ቤቶች ከሀዋሳ ከተማ  ሙሉ ለሙሉ ለመዝጋት እንቅስቃሴ መጀመሩ መረጃዎች ተሰምተዋል።

በሀዋሳ ከተማ እና አከባቢዋ የሚገኙ ቤቲንግ (ቁማር) ቤቶች ፣ ሺሻ ቤቶች እና ጫት መቃሚያ ስፍራዎችን ለመዝጋት የጸጥታ ስራ እየተከናወነ እንደሚገኝ መረጃዎች አመላክተዋል።

ማህበረሰቡ ይበል የሚያሰኝ እና በቀጣይነት ሊሰራ የሚገባው ጉዳይ ነው በማለት የደገፈ ሲሆን ከተማው ውስጥ የሚደረጉ የሞተር ዝርፊያዎች እና የመሳሰሉት ውንብድናዎች ምንጫቸው የእነኚህ ህገ ወጥ ቤቶች መበራከትም ነው ብለዋል።

ሆኖም በር ዘግተው በጓዳ ተደብቀው የሚሰሩ ስላሉ ጥብቅ ክትትል ያስፈልጋል በማለትም አክለዋል።

የክልሉ እና የከተማው መንግስት የበርካቶችን ህይወት እያበላሸ እንዲሁም ውንብድናዎችን እያበራከቱ ያሉ እንዲህ አይነት ህገ-ወጥነቶችን ከማህበረሰቡ መረጃ በመሰብሰብ በዘላቂነት መፍትሔ መስጠት እንደሚያስፈልግ ነዋሪዎቹ ጠቁመዋል።

@sheger_press
@sheger_press
ጥቆማ‼️

እንዳያመልጣቹ ‼️

ምንም ገንዘብ ሳታወጡ ብር ልታገኙባቸው የምችሏቸው የኦንላይን ኤርድሮፖች ባዲሱ ቻናላችን መለቀቅ ተጀምሯል።

አሁንኑ በመቀላቀል
ትርፋማ ይሁኑ👇👇
https://www.tg-me.com/sheger_crypto
https://www.tg-me.com/sheger_crypto
የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ የእስር ማዘዣ ወጣባቸው፡፡

ዓለም አቀፉ የጦር ወንጀል ፍርድ ቤት በዚህ የንጹሃን ዜጎች ግድያ ተጠያቂ ናቸው ባላቸው መሪዎች ላይ የእስር ትዕዛዝ አስተላልፏል ሲል ሮይተርስ ዘግቧል፡፡

እንደዘገባው ከሆነ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ እና ዮዓቭ ጋላንት ከእስራኤል በኩል ከሐማስ በኩል ደግሞ ሶስት አመራሮች የእስር ማዘዣው የወጣባቸው አመራሪች ናቸው፡፡በሐማስ በኩል ደግሞ የሐማስ ሀላፊ ያህያ ሲነዋር፣ የሐማስ ጦር አዛዥ መሀመድ አል ማስሪ እንዲሁም የሐማስ ታጣቂዎች ኮማንደር እስማኤል ሀኒያህ የእስር ማዘዣ ወጥቶባቸዋል፡፡

ደቡብ አፍሪካ፣ ቱርክ እና ሌሎችም ሀገራት እስራኤል ንጹሀንን በመግደል እና ሌሎች የከፋ ጥቃት አድርሳለች በሚል በዓለም አቀፉ የጦር ወንጀል ፍርድ ቤት እንድትጠየቅ ግፊቶች ሲያደርጉ የነበሩ ሀገራት ናቸው፡፡እስራኤልም ሆነች ሐማስ የጦር ወንጀሎችን እንዳልፈጸሙ ተናግረው በዓለም አቀፉ የጦር ወንጀል ፍርድ ቤት ያወጣውን የእስር ማዘዣ ውድቅ አድርገዋል፡፡

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Binance‼️

- ባይናንስ ምንድነው ⁉️
- የባይናንስ ጠቀሜታ ምንድነው ⁉️
- ባይናንስ ኢትዮጵያ ውስጥ ሆነን ⁉️
   እንዴት እንጠቀማለን
- የባይናንስ አከፋፈት በቪድዮ ምን ይመስላል

የሚሉትን ጥያቄዎች መልስ
በዝርዝር ይመልከቱ👇👇

JOIN US👇👇
https://www.tg-me.com/sheger_crypto
https://www.tg-me.com/sheger_crypto
2024/09/30 11:41:41
Back to Top
HTML Embed Code: