Telegram Web Link
የ3 አመት ልጅ የደፈረው የእድሜ ልክ እስራት ተቀጣ

በጋሞ ዞን ዲታ ወረዳ የግብረስጋ ድፍረት በደል የፈጸመው ተከሳሽ በዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት ተወስኗል።

ተከሳሽ አቶ ቱካ ቱጋሞ ዕድሜ 45 ስሆን በ1996ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ህግ አንቀጽ 627(5) ስር የተመለከተውን ድንጋጌ በመተላለፍ የዲታ ወረዳ አቃቤ ህግ ክስ ተመስርቶበታል፡፡

የአቃቤ ህግ የክስ መዝገብ እንደሚያስረዳው ተከሳሽ የግብረስጋ ግንኙነት በመፈጸሙ ነሀሴ 5/ 2016ዓ.ም ዕሁድ ከቀኑ 9:00 የሚሆንበት ጊዜ በዲታ ወረዳ ዛዳ ከተማ ቀበሌ ልዩ መጠሪያው ሚሽዳ ቀጠና ተብሎ የሚጠራበት አከባቢ የ3አመት ልጅ የሆነችውን የግል ተበዳይ

ህፃን ብርቱ ገነነ ዕድሜ ሦስት ዓመት የሆነችው ልጅ ከሌሎች ልጆች ጋር ከብቶችን በሚያግዱበት ቦታ ተከሳሽ አንቀላፍታለች በማለት አቅፎ ወደ ተበዳይ ወላጅ አባቷ ቤት ድረስ በማምጣት አስገድዶ በመድፈር የከባድ አካል እና ሥነ ልቦና ጉዳት ያደረሰባት በመሆኑ የፈፀመው በህፃን ልጆች ላይ የሚፈፀም የግብረስጋ ድፍረት ወንጀል ክስ አቅርቧል።

ዐቃቤ ህግ የተከሳሽን ጥፋተኝነት ያስረዱልኛል ያላቸውን ዝርዝር የሰው እና የሰነድ ማስረጃዎች ለፍርድ ቤቱ በማቅረብ የተከሳሽን ጥፋተኝነት ያሰረዳ ሲሆን ተከሳሽም ወንጀሉን ስላለመፈጸሙ ማስረጃ አቅርቦ ያላሰተባበለ በመሆኑ ፍርድ ቤቱም የዐቃቤ ህግን የሰውና የሰነድ ማስረጃ መሰረት በማድረግ ተከሳሽን ጥፋተኛ በማለት ነሀሴ 22/2016 ዓ.ም በዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት እዲቀጣ ተወስኖበታል ፡፡

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
ጥቆማ‼️

ቴሌግራምን በመጠቀም ብቻ በርካቶች በርካታ ብር በማግኘት ላይ ናቸው።

እናንተም ይህን ቻናል በመቀላቀል ሙሉ ትምህርት ማግኘት ትችላላቹ።

Join us👇👇👇👍
https://www.tg-me.com/+fzeZ2gn56UE3NTI0
https://www.tg-me.com/+fzeZ2gn56UE3NTI0
ታዋቂዋ አቀንቃኝና የግጥም ፀሃፊ
Cardi B በ X ገጿ ላይ ለህፃን ሔቨን ድምፅ ሆናለች።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#Telegram :

የቴሌግራም መስራች እና ዋናው ስራ አስኪያጅ ፓቨል ዱሮቭ ፍርድ ቤት ቀርቧል።
ፍርድ ቤት በ5 ሚሊዮን ዩሮ ወይም 5.56 ሚሊዮን ዶላር ዋስ ተለቆ ጉዳዩን እንዲከታተል ወስኖለታል።

ከፈረንሳይ እንዳይወጣ ግን ታግዷል።
እገዳው ተጨማሪ ምርመራ ስለሚደረግ ነው የተጣለው።

@ethio_mereja_news
ታገቱ‼️

ዛሬ ጠዋት በኦሮሚያ ክልል ከገብረ ጉራቻ እና ቱሉ ሚልኪ መሀከል አንድ የህዝብ አውቶብስ ሙሉ ተሳፋሪ ከሾፌር ረዳት ጋር በዘራፊ ወንበዴዎች በታጠቁ ሀይሎች ታፍነው መወሰዳቸው ተሰምቷል።

@sheger_press
@sheger_press
ምንም አይነት የደሞዝ ጭማሪ ሳይደረግ የሸቀጦች እና የምግብ አይነቶች ዋጋ ላይ በአንድ ወር ውስጥ ብቻ እስከ 50 ፐርሰንት ጭማሪ በተፈጠረበት ሁኔታ እንደገና ሌላ ታክስ በውሀ፣ ኤሌክትሪክ፣ ትራንስፖርት ወዘተ ላይ ማዥጎድጎድ ምንድን ነው?

ሰዉን ባትፈሩ ፈጣሪን...!

EliasMeseret

@sheger_press
@sheger_press
ምን አይነት ዘመን ላይ ነው ያለነው ግን⁉️

ያሳዝናል ይህ ድርጊት ዛሬ ጠዋት ገርባ የተከናወነ ነው

ደቡብ ወሎ ቃሉ ወረዳ ገርባ ከተማ ቀጨማ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ አሁነ ላይ በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋለች አንድ እናት ነሐሴ 17/2016 የወለደችውን ህፃን ልጅ ሽንት ቤት ጥላ ዛሬ ነሐሴ 23/2016 ተገኝቷል።

የአካባቢው ፖሊሶችና የገርባ ጤና ጣቢያ ባለሙያዎች ከማህበረሰቡ ጋር  የህፃኑን አስክሬን ከሽንት ቤት ወጥቶ በክብር እንዳሳረፈ ገልፀዋል።

ሴቶች ወልዳችሁ የማታሳድጉትን አትፀንሱ:ተከላከሉ።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Blum‼️

በዚ ሰአት ከBlum የተሻለ ኤርድሮፕ የለም

እኔ በግሌ ከኖትኮይንም ከዶግስም የተሻለ ይሆናል ብዬ የማስበው Blum ብቻ ነው

በተለያየ በብዙ አካውንት ስሩት ፤ በእርግጠኝነት ብዙ ነው የምታተርፉበት 😊

Blum ላልጀመራቹ  በዚ ጀምሩ👇👇👇

https://www.tg-me.com/blum/app?startapp=ref_JhjvJ1zEys

https://www.tg-me.com/blum/app?startapp=ref_JhjvJ1zEys‌‌

ስለ አጨዋወቱ ለማወቅ ይህንን ቻናል ይቀላቀሉ👇👇
https://www.tg-me.com/+fzeZ2gn56UE3NTI0
https://www.tg-me.com/+fzeZ2gn56UE3NTI0
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ ጊዜያዊ አስተዳደሩ የተሿሚዎችን ምደባና የአስተዳደሩን ሌሎች ተግባራት በሚያደናቅፉ አካላት ላይ ሕጋዊ ርምጃ እንደሚወስዱ አስጠንቅቀዋል።

ጌታቸው ይህን ማስጠንቀቂያ ያስተላለፉት፣ የሕወሓት አመራሮች የጊዜያዊ አስተዳደሩን አዳዲስ ሹመቶች እንደማይቀበሉ መግለጣቸውን ተከትሎ ነው።

ጌታቸው ትናንት ባወጡት መግለጫ፣ የሕወሓት ሊቀመንበር ደብረጺዮን ገብረሚካዔል የሚመሩት ቡድን በክልሉ ሥርዓት አልበኝነትን ለማስፈን ጥረት እያደረገ ይገኛል በማለት ከሰዋል።

ጊዜያዊ አስተዳደሩ ሕዝቡን ባግባቡ የማገልገል ሃላፊነቱን ለመውጣት በተለያዩ የክልሉ መዋቅሮች ሹም ሽሮችን ማድረግ እንደሚቀጥልም ጌታቸው ጠቁመዋል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ቱሉ ሚልኪ እና ገርበ ጉራቻ ከተማ መካከል በተለምዶ "ታታ" ተብሎ በሚጠራ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ የተሳፈሩ ተሳፋሪዎችን በሙሉ ዛሬ ረፋዱ ላይ ማንነታቸው ባልታወቁ ታጣቂዎች ታፍነው እንደተወሰዱ ዋዜማ ከአካባቢው ነዋሪዎች ሰምታለች።

ታጣቂዎቹ፣ የአንድ አምቡላንስ ሹፌር እና አንድ የጤና ባለሙያ ጭምር አፍነው መወሰዳቸውን ነዋሪዎቹ ተናግረዋል፡፡

የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡሱ መነሻውን ከአማራ ክልል አድርጎ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ እንደነበር ነዋሪዎቹ ጠቁመዋል፡፡

የመከላከያ ሠራዊት አባላት ድርጊቱ ከተፈጸመ በኀላ ከአካባቢው መድረሳቸውንና ኾኖም ታጋቾችን ማስለቀቅ እንዳልቻሉም ለመረዳት ተችሏል።

ነዋሪዎቹ፣ አካባቢው ካሁን ቀደምም ተመሳሳይ የአፈና ድርጊቶች ሲፈጸሙበት እንደቆየ ገልጸዋል።

@sheger_press
@sheger_press
Update‼️

ትናንት ጠዋት አካባቢ ከጎጃም ወደ አዲስ አበባ በባስ ሲጓዙ የነበሩ ተሳፋሪዎች በኦሮሚያ ክልል ከገብረ ጉራቻ እና ቱሉ ሚልኪ መሀከል አንድ የህዝብ አውቶብስ ሙሉ ተሳፋሪ ሾፌርና ረዳቱን ጨምሮ በታጣቂዎች መታገታቸውን መዘገባችን ይታወሳል።

የታጋቾቹ ቁጥር አጠቃላይ 60 የሚሆኑ ሲሆን ቤተሰቦቻቸው በጭንቀት እያለቀስን ለመቀመጥ ተገደናል ብለዋል።

አጋቾቹ የት እንዳደረሷቸው እስካሁን ምንም የምናውቀው ነገር የለም ብለዋል። ታጣቂዎቹ እገታውን ተረጋግተው እና ወደ ሰማይ ጥይት እየተኮሱ ጭምር እንደፈፀሙት ምንጮች ተናግረዋል።

ከታገቱት ሰዎች አብዛኞቹ ህፃን የያዙ ሴቶች እና አዛውንቶች ናቸው። (ayu)

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
በማረቆ 7 ሰዎች ተገደሉ

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ማረቆ ልዩ ወረዳ ማንነትን መሠረት ያደረገ ነው በተባለ ጥቃት አራት የአንድ ቤተሰብ አባላትን ጨምሮ ሰባት ሰዎች ተገደሉ ፡፡

ግድያው የተፈጸመው በልዩ ወረዳው ዲዳ ሀሊቦ በተባለ ቀበሌ ውስጥ መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል፡፡

የሟቾቹ የቅርብ ቤተሰብ አባል መሆናቸውን ለዶቼ ቬለ የተናገሩትና አቶ ሁሴን ለመንጎ የተባሉ የዲዳ ሀሊቦ ቀበሌ ነዋሪ ታጣቂዎቹ ጥቃቱን ባለፈው ማክሰኞ የፈጸሙት ሟቾቹ ሌሊት በተኙበት የተኩስ እሩምታ በመክፈት መሆኑን ገልጸዋል፡፡

በጥይት ከተመቱት አሥራ አንድ ሰዎች መካከል የሰባቱ ህይወት ወዲያ ማለፉን የጠቀሱት የዓይን አማኙ “ ከሟቾቹ መካከል አራቱ የአንድ ቤተሰብ አባላት ሲሆኑ ሁለቱ ህጻናት ናቸው ፡፡ ቀብራቸውም ትናንት ሐሙስ ተከናውኗል “ ብለዋል ፡፡

ጥቃቱ ማንነትን መሠረት ያደረገ ፣ ዘግናኝና ታቅዶ በህጻናትና ሴቶች ላይ የተፈጸመው መሆኑን የጠቀሱት የሟች ቤተሰብ አሁን ላይ በጥቃቱ የቆሰሉት አራት ሰዎችን ደግሞ በወራቤ ሆስፒታል አስገብተናል ” ብለዋል ፡፡

ዘገባ ሸዋንግዛዉ ወጋየሁ ከሃዋሳ

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
ግብጽ ጦር መሳሪያዎችን፣ ወታደራዊ ቁሳቁሶችንና ወታደሮቿን ወደ ሱማሊያ መላክ መቀጠሏን የተባበሩት ዓረብ ኢምሬቶች ጋዜጣ ዘ ናሽናል ዘግቧል።

ከማክሰኞ እስከ ትናንት ምሽት ድረስ ወታደሮችንና ጦር መሳሪያዎችን የጫኑ ስምንት የግብጽ ወታደራዊ አውሮፕላኖች ሞቃዲሾ ማረፋቸውን ከምንጮቹ እንደሰማ ዘገባው አመልክቷል።

ግብጽ ጸረ-ታንክ ሚሳይሎችን፣ ተወንጫፊ ሮኬቶችን፣ ብረት ለበስ ተሽከርካሪዎችን፣ ራዳሮችንና ድሮኖችን ወደ ሱማሊያ የመላክ እቅድ እንዳላት መስማቱቱንም ዘገባው ጠቅሷል።

ግብጽ ወታደሮቿን ከሞቃዲሾ ውጭ በፌደራል ግዛቶች በቋሚነት የማሠማራት እቅድ ይኑራት አይኑራት ለጊዜው ግልጽ ባይኾንም፣ የሱማሊያን ወታደሮች የማሰልጠን ዓላማ እንዳላት ግን ብሉምበርግ ምንጮችን ጠቅሶ ሰሞኑን ዘግቦ ነበር።

@sheger_press
@sheger_press
ክቡርነትዎ፣

ሀገራችን ለም እና ቆንጆ ናት። ይሁንና:

- ህዝቡ ልጆቹን ሞፈር አሸክሞ 'ሰላም አውርዱልን' እያለ ከፈጣሪው አልፎ የሰው ልጅን እየለመነ ነው፣

- በትናትናው እለት ብቻ ሰሜን ሸዋ ላይ በርካታ ሰዎች ታግተው ተወስደዋል፣ በየቀኑ ለቁጥር የሚታክቱ ዜጎች በታጣቂዎች እንደ እንስሳ እየተነዱ ወደ ጫካ ይወሰዳሉ፣

- እርስዎ የወጡበት የአማራ ክልል ውስጥ እንኳን በየቀኑ ለቁጥር የሚታክት ህዝብ በጥይት እያለቀ ነው፣

- በጦርነት የተዳከመ በሚሊዮን የሚቆጠር ህዝብ በኑሮ ጫና እያለቀሰ ነው፣

- ዛሬ እንኳን ወደ ኦሞ ዞር ብንል ወንዝ ሞልቶ ህዝብ ከዛሬ ነገ ተዋጥኮ ብሎ የድረሱልኝ ጩኸት እያሰማ ነው።

እውነት አሁን ያለንበት ግዜ የምድር ገነት መሆናችንን እንድናስብ እና ውበቷን እንድናጣጥም የሚያረገን ነው አንገት የሚያስደፋ ሁኔታ ውስጥ ነን?

We need some soul searching!

EliasMeseret

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
🚨ATTENTION!!! 🚨

🌀 የዋጋ ግሽበት ከመቼውም በላይ እየጨመረ ይገኛል :: #Ethiopia ከዓለም በዋጋ ግሽበት 10 ኛ ደረጀ ላይ ተቀምጣለች :: በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ፤ ብሮትን ባንክ ውስጥ በማስቀመጥ በየሰከንዱ ዋጋ ሲያጣ አትዩት!!

🌀 ብሮትን አሰሩት፤ በኢትዮጵያ ትልቁ የኢኮኖሚ ሴክተር ላይ ኢንቨስት በማረግ በያመቱ ትርፍ የውሰዱ!!!

"ታሞ ከመማቀቅ አስቀድሞ...."
💰💰 አክሲዮን ድርሻዎችን በመግዛት የግዙፍና አትራፊ ድርጅቶች ባለቤት ይሁኑ፣ለልጅ ልጅ የሚተላለፍ ሐብት ያፍሩ፣ገንዘብዎትን ከግሽበት ይጠብቁ፤እጥፍ ድርብ ትርፍ ያግኙ!

💰💰 በኢትዮጵያ የባንክ ዘርፍ ኢንቨስት በማድረግ በአማካይ ከ30 እስከ 45 ፐርሰንት(Dividend + Capital gain) ትርፍ ማግኘት ይቻላል!

🛑የባንክ ባለቤት በመሆን 30%-45% ማትረፍ ይፈልጋሉ?
🛑መሉ መረጃውን ከላይ በፎቶ ተያይዞዋል ፈጥነው አክሲዮን በመግዛት አትራፊ ይሁኑ ለበለጠ መረጃ ከታች ባለው ስልክ መደወል ይችላሉ።
  📲0913013439📲
  📲0913013439📲

ለበለጠ መረጃ በTelegram ይቀላቀሉን:
👉 www.tg-me.com/stockBKGH or
👉 www.tg-me.com/stockEthio
2024/10/01 04:16:09
Back to Top
HTML Embed Code: