Telegram Web Link
ተጨማሪ‼️

ህወሓት በአዲሱ አዋጅ እውቅና ተሰጠው‼️

የህወሓት ሊቀመንበር ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል፥ “በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፀደቀው በአመፅ ተግባር ተሰማርተው ለነበሩ ፖለቲካዊ ፓርቲዎች አስመልክቶ የወጣው ኣዋጅ ተቀብለን በእዋጁ የተቀመጡትን መስፈረቶች አሟልተን ድርጅታችን ህወሓት እንደ አዲስ ለመመዝገብ የተስማማን መሆኑን እያሳወቅን የድርጅታችን እውቅና በሚቀጥሉት14 ቀናት ውስጥ እንዲሰጠን በትህትና እየጠየቅን” ብሎ በጠየቀው ጥያቄ መሰረት ህወሓት በአዲሱ አዋጅ መሰረት ከዛሬ ነሃሴ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ እውቅና ተሰጥቶታል።

@sheger_press
@sheger_press
Forwarded from Sheger Press️️
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Join the Kifiya AI Mastery Training Program!

Apply by August 16, 2024👉 apply.10academy.org

Learn more about the training program at https://10academy.org/kifiya/learn-more
በእጅዎ ያለው ጥሬ ገንዘብ ዋጋ እያጣብኝ ነው ብለው ተጨንቀዎል?
የብር ዋጋ መቀነስ ወይም የዶላር ጭማሪ ሳያሳስብዎ የሚፈልጉትን ቤት ከ ዲኤምሲ ሪልስቴት ያግኙ

ዲኤምሲ ወቅቱን ባገናዘበ በከፍተኛ ዋጋ ቅናሽ ጥራታቸውን የጠበቁ ቤቶችን በተለያዩ ካሬ አማራጮች አቅርቦሎታል

በእጆ የያዙት ብር ዋጋ ከማጣቱ በፊት በቋሚ ንብረት ይቀይሩት።
  -በ10% ቅድመ ክፍያ
  -50/50 የብድር አማራጭ
  -ከ8-25% ቅናሽ
  -ከስቱዲዮ እስከ ባለ 4 መኝታ ቤቶች እና ከተጨማሪ የሰራተኛ ክፍልና መታጠቢያ ጋር
❇️ለበለጠ መረጃ 0977190118 ይደውሉ.
Telegram 👉 @MakeArtt
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቢሾፍቱ አቅራቢያ ለማስገንባት ላቀደው ለግዙፉ ዓለማቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለዲዛይን ሥራ እና የማማከር አገልግሎት "ዳር" ከተሰኘ ዓለማቀፍ ኩባንያ ጋር ዛሬ ውል ተፈራርሟል።

ኩባንያው ባንድ ዓመት ውስጥ የአውሮፕላን ማረፊያውን የዲዛይን ሥራ እንደሚያጠናቅቅ በስምምነቱ ላይ ተገልጧል።

በአምስት ዓመት ውስጥ እንዲጠናቀቅ ከስምምነት የተደረሰበት አውሮፕላን ማረፊያ፣ በ35 ስኩየር ኪሎ ሜትር ላይ የሚያርፍ ሲኾን፣ ግንባታው ሲጠናቀቅ ባንድ ጊዜ አራት አውሮፕላኖችን ማስተናገድ እንደሚችል ተነግሮለታል።

አውሮፕላን ማረፊያው በመጀመሪያው የግንባታ ምዕራፍ 60 ሚሊዮን እንዲኹም በሁለተኛው ምዕራፍ 100 ሚሊዮን ደንበኞችን ማስተናገድ ይችላል ተብሏል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
ኢትዮጵያና ሱማሊያ በባሕር በር ውዝግባቸው ዙሪያ በመጭው ሳምንት አንካራ ውስጥ ተገናኝተው ሁለተኛውን ዙር ንግግር እንደሚያደርጉ የቱርክዬ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሃካን ፊዳን ተናግረዋል።

ፊዳን፣ ከሳምንት በፊት ወደ አዲስ አበባ በተጓዙ ጊዜ ኢትዮጵያ ከሶማሌላንድ ጋር በተፈራረመችው የባሕር በር የመግባቢያ ስምምነት ሳቢያ ከሱማሊያ ጋር በተፈጠረው ውጥረት ዙሪያ ከጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ጋር "በጥልቀት" እንደተወያዩበት አንካራ ውስጥ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተናግረዋል።

ፊዳን፣ "ኢትዮጵያ ለሶማሊያ የግዛት አንድነትና የፖለቲካ ሉዓላዊነት" ዕውቅና እስከሰጠች ድረስ በሱማሊያ በኩል የባሕር በር ታገኝና በመካከላቸው ያለው ውጥረትም ያበቃል" ብለዋል።

የሁለቱ አገራት ውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች ከጥቂት ሳምንታት በፊት አንካራ ውስጥ በፊዳን አስተባባሪነት ቀጥተኛ ያልኾነ ንግግር አድርገው የነበረ ሲኾን፣ ሁለተኛው ዙር ንግግር ነሃሴ 27 እንደሚካሄድ በወቅቱ ተገልጦ ነበር።

@ethio_mereja_news
የ10,000ሜ ሴቶች ፍፃሜ ውድድር ከጀመረ 10 ደቂቃዎች አልፈዋል።

ሀገራችን
🇪🇹 በአትሌት ጉዳፍ ፀጋይ
🇪🇹 በአትሌት ጽጌ ገብረሰላማ እና
🇪🇹 በአትሌት ፎቴን ተስፋይ ተወክላለች።

መልካም ዕድል ! ይቅናን !
5 ዙር ይቀራል

@ethio_mereja_news
ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ደረጃ ውስጥ አልገቡም
ኢትዮጵያ በ 10000ሜትር ምንም አይነት ሜዳሊያ ማግኘት ሳትችል ቀርታለች።

ኬንያ ወርቅ ፣ ጣልያን ብር እንዲሁም ኔዘርላንድ ነሐስ ማግኘት ችለዋል።

THE WORST OLYMPIC IN ETHIOPIAN ATHLETICS HISTORY

@ethio_mereja_news
ሀይሌ ያሰጀመረው የፓሪሱ ማራቶን 30ኪሜ አልፏል።

ይቅናን
አትሌት ታምራት ቶላ እየመራ ይገኛል

@ethio_mereja_news
አትሌት ታምራት ቶላ አሁንም እየመራ ይገኛል። 4KM አካባቢ ይቀራል

መጨረሻው ያሳምርልን

@ethio_mereja_news
1KM ቀርቷል
እንኳን ደስ ያላቹ ።
እንኳን ደስ ያለን ።

እልልልልልል እናት ሀገር አሸነፈች🇪🇹🇪🇹

Congraaaaaaaa🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹

በመጨረሻም ስናፍቀው የነበረው ወርቅ ወደ ቤቱ ተመልሷል።

ታምራት ቶላ ለኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ወርቅ አስገኝቷል።

ጀግና

ዛሬ የድል ቀን ነው🇪🇹🇪🇹🇪🇹

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
እልህ ፣ወኔ ፣ አልበገር ባይነት ያሸናፊነት መንፈስ ሁሉንም የያዘ የሀገራችን ምርጥ እንቁ አትሌት ታምራት ቶላ!!

በነገራችን ላይ ሪከርድ በመስበር ጭምር ነው ያሸነፈው።

የኦሎምፒክ ሪከርድን በስድስት ሴኮንዶች ያሻሻለ ጀግና!

ታምራት ቶላ ከ 24 አመታት በኋላ በኦሎምፒክ ማራቶንን ያሸነፈ ኢትዮጵያዊ ሆነ።

ተጠባባቂ ተብሎ በደል የደረሰበት አትሌት በተጎዳ ሰው ተተክቶ ለሀገሬ በማራቶን የመጀመሪያ ወርቅ አስገኘ 💪💪💪

ታምራት ቶላ ይገባሀል 🇪🇹🇪🇹🇪🇹

@ethio_mereja_news
ለሕዝባችን የሚገባውን ደስታና ኩራት አመጣህለት!! የዛሬው ድል ልዩ ትርጉም አለው።

ፈጣሪ ይባርክህ!!"

ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ

@sheger_press
@sheger_press
ክቡር ጠ/ር ዶ/ር ዐብይ አህመድ ያስተላለፉት የእንኳን ደስ ያላቹ መልክት

በፓሪስ 2024 ኦሎምፒክ ጀግናው አትሌት ታምራት ቶላ በማራቶን ውድድር ላይ ወርቅ በማግኘት ሰንደቅ አላማችንን በድጋሚ ከፍ አድርጓል።

እንኳን ደስ አላችሁ!

@ethio_mereja_news
2024/09/30 15:35:30
Back to Top
HTML Embed Code: