Telegram Web Link
Tapswap‼️
ካልጀመራቹት ሊንኩ ከስር አለላቹ ጀምሩ‼️

ሰሞኑን አንድ አለምን ያስገረመ መረጃ እናጋራቹ‼️

የዓለም ህዝብ ለምን ወደ #Tapswap መጉረፍ ጀመረ

የዓለም ህዝብም እንደኛው ዘግይቶ ይገባው ጀምሯል።

በሦስት ቀናት ውስጥ ብቻ ከአራት ሚሊዮን በላይ ህዝብ #Tapswap ን ተቀላቅሏል። (ፈጽሞ ሊገመት የማይችል ጎርፍ ነው።)

በየቀኑ #Tap የሚያደርገው ህዝብ ብዛት ከ7.8 ሚሊዮን አልፏል። በቀጥታ #Tap የሚያደርገው ህዝብ ብዛት ከ430 ሺህ ተሻግሯል።

ለዚህም ከዋነኛ ምክንያቶች መካከል:-
🙏 #Solana በዓለም በጣም ታዋቂ ብሎክቼይን የሚያስተዳድር (በዲጂታል ፋይናንስ ዝርፍ የተሰማራ) ድርጅት (እምነት የሚጣልበት) በመሆኑ

በቴሌግራም ጌም ገንዘብ ማግኘት እንደሚቻል #በNotcoin በተግባር በመረጋገጡ (ለዚህም ማሳያ Notcoin list ከተደረገ በኋላ እጅግ በርካታ ህዝብ Tap ማድረግ መጀመሩ)

ቴሌግራም የዓለም ህዝብን በቀላል መንገድ ወደ ብሎቼይን/ክሪፕቶከረንሲ ለመሳብ የቀየሰው ስትራቴጂ የተሳካ መሆኑ ፕገኙበታል።

ከዚህ በኋላም የተሻለ ጥቅምና እድል የሚያስገኙ በርካታ ተመሳሳይ ጨዋታዎች /የገንዘብ ማግኛ እድሎች/ ወደቴሌግራም መጉረፋቸው የሚቀጥል ሲሆን ለሁላችንም አስቸጋሪ የሚሆነው ከመካከላቸው ጆከሩን መምረጥ ነው።

ሁላችንም በተለያዩ መንገዶች ስለዘርፉ ያለንን ግንዛቤ ማሳደግ ግድ ይለናል። በግሌ ቻናል ከፍቼ የምችለውን ጀምሬያለሁ።

Tapswap ያልጀመራችሁ ካላችሁም ጊዜ አትስጡ - ጀምሩ - Click 👇👇

https://www.tg-me.com/tapswap_mirror_2_bot?start=r_769729488
https://www.tg-me.com/tapswap_mirror_2_bot?start=r_769729488
ጥቆማ‼️

1000 ሺ ሰው ሲሞላ ወደ ስራ እንገባለን‼️
እንዳያመልጣቹ በፍጥነት ተቀላቀሉ👇
https://www.tg-me.com/sheger_crypto

እንዴት ኦንላይን ገንዘብ ማግኘት ይቻላል⁉️
crypto ምንድነው⁉️

የሚሉትን ጥያቄዎች ልንመልስላቹ ነው
አሁን አሁን ቴሌግራም አሪፍ ገንዘብ መስሪያ እየሆነ መቷል።

ታድያ አዲስ በከፈትነው በዚ ቻናል ከ ዜሮ ተነስተን እንዴት ክሪፕቶ እና ኤር ድሮፖችን መስራት እንዳለብን የምንማማርበት የቴሌግራም ቻናል ይሆናል

በዚ ሊንክ ተቀላቀሉ👇👇
https://www.tg-me.com/sheger_crypto
https://www.tg-me.com/sheger_crypto
ሰበር
የኢራን ፕሬዝዳንት እና የውጪ ጉዳይን የያዘች ሄሎከፍተር መከስከሷ ተሰማ።
Update‼️

የኢራኑ ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራኢሲ ያሳፈረችው ሄሊኮፕተር መገኘቷን አልጀዚራ አስነብቧል።

ዘገባው በሄሊኮፕተሯ ውስጥ ስለ ነበሩት የኢራኑ ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራኢሲ ሆነ ሌሎች ባለስልጣናት የገለጸው ነገረ የለም።

ፕሬዚዳንት ራኢሲ በሄሊኮፕተር ግጭት አደጋው ከባድ ጉዳት ሳይገጥማቸው እንዳልቀረ እየተነገረ ነው።

በአደጋው የፕሬዚዳንት ራኢሲ ህይወት አደጋ ላይ መሆኑን የኢራን ባለስልጣንን ምንጭ ጠቅሶ ሮውተርስ አስነብቧል።

የኢራኑ ፕሬዚዳንት ግድብ መርቀው ሲመለሱ የተሳፈሩበት ሄሊኮፕተር ከተራራ ጋር መጋጨቷ ተከትሎ አደጋው መድረሱ ተገልጿል።

እስካሁን ድረስ ባለው መረጃ የኢራኑ ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራኢሲ እና ሌሎች ባለስልጣናትን ያሳፈረችው ሄሊኮፕተር ከመገኘቷ ውጭ ፕሬዚዳንቱን ጨምሮ ሌሎች ባለስልጣናት ያሉበት ሁኔታ ይፋ አለመደረጉን አልጀዚራን ጠቅሶ ኢቢሲ ዘግቧል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
የአሜሪካ ማዕቀብ ጦስ የፕሬዝዳንቱን ሕይወት ቀጥፏል‼️

አሜሪካ የአውሮፕላን መለዋወጫ ቁስ ላይ ማዕቀብ በመጣሏ በተደጋጋሚ የአውሮፕላን አደጋ የሚገጥማት ኢራን ፕሬዝዳንቷንና ውጪ ጉዳይ ሚኒስትሯን አሳቷታል።

ፕሬዝዳንቱ ይበሩበት የነበረው ይህ ሔሊኮፕተር ስሪቱ የአሜሪካ የሆነና በርካታ አመታትን ያስቆጠረ መሆኑ ሳያንስ ኦሪጅናል መለዋወጫ አልባ ነበር።

ኢራን ውስጥም ከዚህ የተሻለ ሔሊኮፕተር ባለመኖሩ ነው ፕሬዝዳንቱ እንዲበሩበት የተደረገው።

ፕሬዝዳንት ኢብራሒም ራይሲ የታሰፈሩበት አሮጌ ሄሊኮፍተር በወቅቱ አስቸጋሪ የነበረውን የአየር ሁኔታ ማለፍ ባለመቻሉ ምክንያት ከባልደረቦቻቸው ጋር ህይወታቸውን አጥተዋል።

ፕሬዚዳንቱ ኢራን ከአዘርባጃን ጋር በምትዋሰንበት ድንበር አካባቢ የተገነቡ ሁለት ግድቦችን አስመርቀው ወደ ታብሪዝ እያመሩ ነው አደጋው ያጋጠማቸው፡፡

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
#Tecno #Camon30Pro5G

ቪድዮዎች እና ምስሎችን በከፍተኛ ጥራት ማንሳት እንዲያስችል Sony Imx890 የካሜራ ሴንሰርን የተገጠመለት አዲሱ Tecno Camon Pro 5G ምርጫዎ ያድርጉ

#Camon30Et #Camon30pro5GEt #Camon30 #Camon30Pro5G #TecnoEt
ጥቆማ‼️

1000 ሺ ሰው ሲሞላ ወደ ስራ እንገባለን‼️
እንዳያመልጣቹ በፍጥነት ተቀላቀሉ👇
https://www.tg-me.com/sheger_crypto

እንዴት ኦንላይን ገንዘብ ማግኘት ይቻላል⁉️
crypto ምንድነው⁉️

የሚሉትን ጥያቄዎች ልንመልስላቹ ነው
አሁን አሁን ቴሌግራም አሪፍ ገንዘብ መስሪያ እየሆነ መቷል።

ታድያ አዲስ በከፈትነው በዚ ቻናል ከ ዜሮ ተነስተን እንዴት ክሪፕቶ እና ኤር ድሮፖችን መስራት እንዳለብን የምንማማርበት የቴሌግራም ቻናል ይሆናል

በዚ ሊንክ ተቀላቀሉ👇👇
https://www.tg-me.com/sheger_crypto
https://www.tg-me.com/sheger_crypto
ኢራን‼️

በሄሊኮፕተር አደጋ ፕሬዚዳንቷን ያጣችው ኢራን ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሾመች!!

የኢራኑ መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊ ሃሚኒ መሃመድ ሞክበርን የኢራን ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት አድርገው ሾመዋል፡፡
ዜና ሹመት‼️

ዶ/ር አብርሃም በላይ ከመከላከያ ሚኒስትርነታቸው በመነሳት ሌላ ሹመት ተሰጣቸዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው እለት ሹመቶች ሰጥተዋል


ዶ/ር አብርሃም በላይ ከመከላከያ ሚኒስትርነታቸው በመነሳት የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ሚንስትር መሆናቸዉን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታዉቋል።

በተጨማሪም ዶ/ር አብርሃም በላይን በመተካት ኢንጂነር አይሻ መሀመድ የመከላከያ ሚኒስቴር ሚንስትር መሆናቸዉን ዳጉ ጆርናል ያገኘዉ መረጃ ያመላክታል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው እለት ሹመት ከሰጧቸዉ ሰዎች ዉስጥ ዶ/ር መሀመድ እንድሪስ በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ በዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ከግንቦት 13 ቀን 2016 ዓ.ም ተሹመዋል ተብሏል::

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
ቤቲንግ‼️

ቤቲንግ ቤቶች ከሀዋሳ ከተማ  ሙሉ ለሙሉ ለመዝጋት እንቅስቃሴ መጀመሩ መረጃዎች ተሰምተዋል።

በሀዋሳ ከተማ እና አከባቢዋ የሚገኙ ቤቲንግ (ቁማር) ቤቶች ፣ ሺሻ ቤቶች እና ጫት መቃሚያ ስፍራዎችን ለመዝጋት የጸጥታ ስራ እየተከናወነ እንደሚገኝ መረጃዎች አመላክተዋል።

ማህበረሰቡ ይበል የሚያሰኝ እና በቀጣይነት ሊሰራ የሚገባው ጉዳይ ነው በማለት የደገፈ ሲሆን ከተማው ውስጥ የሚደረጉ የሞተር ዝርፊያዎች እና የመሳሰሉት ውንብድናዎች ምንጫቸው የእነኚህ ህገ ወጥ ቤቶች መበራከትም ነው ብለዋል።

ሆኖም በር ዘግተው በጓዳ ተደብቀው የሚሰሩ ስላሉ ጥብቅ ክትትል ያስፈልጋል በማለትም አክለዋል።

የክልሉ እና የከተማው መንግስት የበርካቶችን ህይወት እያበላሸ እንዲሁም ውንብድናዎችን እያበራከቱ ያሉ እንዲህ አይነት ህገ-ወጥነቶችን ከማህበረሰቡ መረጃ በመሰብሰብ በዘላቂነት መፍትሔ መስጠት እንደሚያስፈልግ ነዋሪዎቹ ጠቁመዋል።

@sheger_press
@sheger_press
ጥቆማ‼️

እንዳያመልጣቹ ‼️

ምንም ገንዘብ ሳታወጡ ብር ልታገኙባቸው የምችሏቸው የኦንላይን ኤርድሮፖች ባዲሱ ቻናላችን መለቀቅ ተጀምሯል።

አሁንኑ በመቀላቀል
ትርፋማ ይሁኑ👇👇
https://www.tg-me.com/sheger_crypto
https://www.tg-me.com/sheger_crypto
የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ የእስር ማዘዣ ወጣባቸው፡፡

ዓለም አቀፉ የጦር ወንጀል ፍርድ ቤት በዚህ የንጹሃን ዜጎች ግድያ ተጠያቂ ናቸው ባላቸው መሪዎች ላይ የእስር ትዕዛዝ አስተላልፏል ሲል ሮይተርስ ዘግቧል፡፡

እንደዘገባው ከሆነ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ እና ዮዓቭ ጋላንት ከእስራኤል በኩል ከሐማስ በኩል ደግሞ ሶስት አመራሮች የእስር ማዘዣው የወጣባቸው አመራሪች ናቸው፡፡በሐማስ በኩል ደግሞ የሐማስ ሀላፊ ያህያ ሲነዋር፣ የሐማስ ጦር አዛዥ መሀመድ አል ማስሪ እንዲሁም የሐማስ ታጣቂዎች ኮማንደር እስማኤል ሀኒያህ የእስር ማዘዣ ወጥቶባቸዋል፡፡

ደቡብ አፍሪካ፣ ቱርክ እና ሌሎችም ሀገራት እስራኤል ንጹሀንን በመግደል እና ሌሎች የከፋ ጥቃት አድርሳለች በሚል በዓለም አቀፉ የጦር ወንጀል ፍርድ ቤት እንድትጠየቅ ግፊቶች ሲያደርጉ የነበሩ ሀገራት ናቸው፡፡እስራኤልም ሆነች ሐማስ የጦር ወንጀሎችን እንዳልፈጸሙ ተናግረው በዓለም አቀፉ የጦር ወንጀል ፍርድ ቤት ያወጣውን የእስር ማዘዣ ውድቅ አድርገዋል፡፡

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
Binance‼️

- ባይናንስ ምንድነው ⁉️
- የባይናንስ ጠቀሜታ ምንድነው ⁉️
- ባይናንስ ኢትዮጵያ ውስጥ ሆነን ⁉️
   እንዴት እንጠቀማለን
- የባይናንስ አከፋፈት በቪድዮ ምን ይመስላል

የሚሉትን ጥያቄዎች መልስ
በዝርዝር ይመልከቱ👇👇

JOIN US👇👇
https://www.tg-me.com/sheger_crypto
https://www.tg-me.com/sheger_crypto
ጥቆማ‼️

እንዳያመልጣቹ ‼️

ምንም ገንዘብ ሳታወጡ ብር ልታገኙባቸው የምችሏቸው የኦንላይን ኤርድሮፖች ባዲሱ ቻናላችን መለቀቅ ተጀምሯል።

አሁንኑ በመቀላቀል
ትርፋማ ይሁኑ👇👇
https://www.tg-me.com/sheger_crypto
https://www.tg-me.com/sheger_crypto
በመዲናዋ የድምጽ ብክለት ጉዳት እያስከተለ ነው ተባለ  

በአዲስ አበባ ከተማ የድምጽ ብክለት በማህበረሰቡ ላይ ጉዳት እያስከተለ መሆኑን የአዲስ አበባ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን አስታወቀ።

ባለስልጣኑ ከብዙ ምንጮች የሚነሱ ከቁጥጥር ውጭ የሆኑ ከፍተኛ ድምጾች በህብረተሰቡ ላይ አለመረጋጋት፣ ደስታ ማጣትና እና ሌሎች የጤና እክሎችን እያስከተሉ መሆኑን ለአራዳ ገልጿል።
 
ብክለቱ የመስማት ችግርን፣ አለመግባባትን፣ የደም ግፊት፣ የአዕምሮ ህመም፣ በእርጉዝ ሴቶች ላይ ደግሞ ፅንስ ማስወረድ ችግርና የጤና እክል እያስከተለ እደሚገኝ ጠቁሟል።

ከመገበያያ ስፍራዎች፣ ከሆቴሎች፣ ከሃይማኖት ተቋማት፣ ከስፖርት ሜዳዎች፣ ከሙዚቃ ማጫዎቻና ሌሎች ስፍራዎች የሚወጡ ድምጾች ለድምጽ ብክለት መንስኤ ናቸው ነው የተባለው።

ደካማ የሆነው የመዲናዋ የግንባታ ዲዛይንም ለድምጽ ብክለት ትልቅ አስተዋፅኦ እንዳለውም አንስቷል።

Arada_Fm

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
"ፖሊሱ ተይዞ ምርመራ እየተደረገበት ነው" የአፋር ፖሊስ

በማህበራዊ ሚዲያዎች የከባድ መኪና ሹፌር በማስቆም ሲያስፈራራ እና ሲያንገላታ  የሚታየው የፖሊስ አባል በቁጥጥር ስር ውሎ ምርምራ እየተጣራ እንደሚገኝ የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄኔራል ቢልኤ አህመድ ገልጸዋል።

ይህ አሽከርካሪ ላይ በግድ መንገደኛ የመጫን ተግባር ከፖሊስ ዲሲፕሊን ውጭ የሆነ ተግባር  በመሆኑ  የአፋር ክልል ፖሊስ ጉዳዩን በማጣራት ተመጣጣኝ የሆነ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ ማረጋገጣቸውን ፋስት መረጃ ከአፋር ፖሊስ ያገኘው ሰምቷል።

ኮሚሽነር ጄነራሉ ይህ ተግባር የህዝብ ልጅ እና በህዝባዊ  ወገንተኝነቱ የሚታወቀው የአፋር ፖሊስ እንደማይወክል አሰረድተዋል።
fastmereja

@ethio_mereja_news
2024/10/02 18:21:54
Back to Top
HTML Embed Code: