Forwarded from አብሰራ ገብርኤል ለማርያም (ባሕራን)
[ † ግንቦት ፲፪ [ 12 ] ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት ]
፩. ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ [ የዓለም ሁሉ መምሕር ]
፪. አቡነ ቅዱስ ተክለ ሃይማኖት ጻድቅ [ ፍልሠታቸው ]
፫. ቅድስት እናታችን ክርስቶስ ሠምራ [ ቃል ኪዳን
የተቀበለችበት ]
፬. አባ አብርሃም ዘደብረ ሊባኖስ
፭. ቅዱስ ዕንባቆም ነቢይ
፮. እስክንድር ንጉሠ ኢትዮዽያ
፯. ቅዱስ መስቀል [ የተአምር በዓሉ ]
፰. አባታችን ያሬድ [ የማቱሳላ አባት ]
፱. ቅዱስ ሚናስ ዲያቆን
[ † ወርኃዊ በዓላት ]
፩. ቅዱስ ሚካኤል ሊቀ መላእክት
፪. ቅዱስ ድሜጥሮስ
፫. ቅዱስ ማቴዎስ ሐዋርያ
፬. ቅዱስ ቴዎድሮስ በናድሌዎስ
፭. አባ ሳሙኤል ዘዋልድባ
፮. ቅዱስ ላሊበላ
፯. ቅድስት መስቀል ክብራ
" እናንተ የምድር ጨው ናችሁ . . . እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ:: በተራራ ላይ ያለች ከተማ ልትሠወር አይቻላትም:: መብራትንም አብርተው በዕንቅብ በታች አይደለም እንጂ በመቅረዙ ላይ ያናሩታል:: በቤት ላሉት ሁሉም ያበራል:: መልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ። " [ማቴ.፭፥፲፫-፲፮] (5:13-16)
[ ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ ]
† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †
† ወለወላዲቱ ድንግል †
† ወለመስቀሉ ክቡር †
[ ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ ]
† † †
▬▬▬▬▬ ▬▬▬ ▬▬▬▬▬
💖 🕊 💖
፩. ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ [ የዓለም ሁሉ መምሕር ]
፪. አቡነ ቅዱስ ተክለ ሃይማኖት ጻድቅ [ ፍልሠታቸው ]
፫. ቅድስት እናታችን ክርስቶስ ሠምራ [ ቃል ኪዳን
የተቀበለችበት ]
፬. አባ አብርሃም ዘደብረ ሊባኖስ
፭. ቅዱስ ዕንባቆም ነቢይ
፮. እስክንድር ንጉሠ ኢትዮዽያ
፯. ቅዱስ መስቀል [ የተአምር በዓሉ ]
፰. አባታችን ያሬድ [ የማቱሳላ አባት ]
፱. ቅዱስ ሚናስ ዲያቆን
[ † ወርኃዊ በዓላት ]
፩. ቅዱስ ሚካኤል ሊቀ መላእክት
፪. ቅዱስ ድሜጥሮስ
፫. ቅዱስ ማቴዎስ ሐዋርያ
፬. ቅዱስ ቴዎድሮስ በናድሌዎስ
፭. አባ ሳሙኤል ዘዋልድባ
፮. ቅዱስ ላሊበላ
፯. ቅድስት መስቀል ክብራ
" እናንተ የምድር ጨው ናችሁ . . . እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ:: በተራራ ላይ ያለች ከተማ ልትሠወር አይቻላትም:: መብራትንም አብርተው በዕንቅብ በታች አይደለም እንጂ በመቅረዙ ላይ ያናሩታል:: በቤት ላሉት ሁሉም ያበራል:: መልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ። " [ማቴ.፭፥፲፫-፲፮] (5:13-16)
[ ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ ]
† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †
† ወለወላዲቱ ድንግል †
† ወለመስቀሉ ክቡር †
[ ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ ]
† † †
▬▬▬▬▬ ▬▬▬ ▬▬▬▬▬
💖 🕊 💖
Forwarded from አብሰራ ገብርኤል ለማርያም (ባሕራን)
🕊
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡
[ † ግንቦት ፲፫ [ 13 ] ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት † ]
† 🕊 ቅዱስ አርሳኒ 🕊 †
ቅድስት ሃይማኖት እዚህ ዛሬ እኛ ጋር የደረሰችው በበርካታ ሰማዕታትና ጻድቃን ደም ነው:: ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ግድግዳዎቿ እንጨትና ድንጋይ እንዳይመስሏችሁ:: አጽመ ቅዱሳን ነው እንጂ::
ቅዱሳን ልዑለ ባሕርይ ክርስቶስን እንደ እኔ እና እንደ ዘመኑ ትውልድ በከንፈራቸው የሚሸነግሉ አልነበሩም:: እነርሱ በፍጹም ልባቸው ስለ ፍቅሩ ሕይወታቸውን አሳልፈው ሰጡ እንጂ:: በቅድስናቸው ከተመሰከረላቸው ቀደምት ቅዱሳን አንዱ ደግም ቅዱስ አርሳንዮስ ነው::
ቅዱሱ የተወለደው በ፫፻፵፭ [ 345 ] ዓ/ም ሮም ውስጥ ነው:: በወጣትነቱ ይሕ ቀረህ የማይሉት የጥበብና የፍልስፍና ሰው ነበር:: በተለይ በትልቁ የሮም ቄሳር ቴዎዶስዮስ ዘመን በቤተ መንግስት አካባቢ የተከበረና የንጉሡ ልጆች መምሕር ነበር:: አኖሬዎስና አርቃዴዎስን ቀጥቶ ያሳደጋቸውም እርሱ ነበር::
በድንግልና እስከ ፵ [ 40 ] ዓመቱ ድረስ ሮም ውስጥ ቆየ:: ከዚህ በኋላ ግን ስለ ሰማያዊ ነገሮች ሲያስብ መልዐኩ በሕልም ወደ ግብፅ ሒድ አለው:: በመጀመሪያ ወደ እስክንድርያ ቀጥሎ ወደ ገዳመ አስቄጥስ ሒዶ መነኮሰ:: በቆይታ ግን ብሕትውና ምርጫው ሆነ::
ቅዱስ አርሳኒ በእነዚሕ ነገሮቹ ይታወቃል :-
፩. በምንም ምክንያት ከማንም ጋር አያወራም:: [ለ፷ [60] ዓመታት በአርምሞ ኑሯል]
፪. በቤተ መቅደሱ ግድግዳ ተጠግቶ እንባውን ሲያፈስ የርሱን አካል አርሶ በመሬት ላይ ሲፈስ ይታይ ነበር:: ከእንባው ብዛት ቅንድቦቹ ተላልጠው አልቀው ነበር::
፫. በርካታ ድርሳናትን ደርሷል:: ብዙዎቹ ዛሬም ግብጽ ውስጥ አሉ::
፬. ሸንጎበቱን ወደ ደረቱ አዘንብሎ ስለሚቆም ማንንም ቀና ብሎ አያይም ነበር::
፭. ለጸሎት አመሻሽ ፲፩ ሰዓት [11:00] አካባቢ ላይ ይቆምና ጸሎቱን የሚጨርስ ፀሐይ ግንባሩን ስትመታው ነው::
፮. ሁል ጊዜ ራሱን "አንተ ሰነፍ [ሐካይ] እያለ ይገስጽ ነበር::
፯. በገዳማውያን ታሪክ የርሱን ያሕል በቁመቱ ረዥም አልተገኘም ይባላል:: የራሱ ጸጉር በጀርባው የወረደ ሲሆን ጽሕሙን በስዕሉ ላይ እንደምታዩት ነጭና እስከ መታጠቂያው የወረደ ነበር::
እነዚህ ግን በጣም ጥቂቶቹ ናቸው::
ቅዱስ አርሳንዮስ አካሉ በተጋድሎ ደቆ: ለ፷ [60] ዓመታት በግሩም መንፈሳዊነት ኑሮ በ፻ [100] ዓመቱ በዚሕች ዕለት ዐርፏል::
አምላካችን እግዚአብሔር ከታላቁ የቅድስና ሰው አርሳኒ በረከት አይለየን::
🕊
[ † ግንቦት ፲፫ [ 13 ] ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት ]
፩. ቅዱስ አርሳንዮስ - አርሳኒ [ጠቢብ ገዳማዊ]
[ † ወርኀዊ በዓላት ]
፩. እግዚአብሔር አብ
፪. ቅዱስ ሩፋኤል ሊቀ መላዕክት
፫. ፺፱ "99ኙ" ነገደ መላዕክት
፬. ቅዱስ አስከናፍር
፭. ፲፫ " 13ቱ " ግኁሳን አባቶች
፮. አቡነ ዘርዐ ቡሩክ
" የፍጥረት ወገን ሁሉ በሰው ይገራል:: ደግሞ ተገርቷል:: ነገር ግን አንደበትን ሊገራ ማንም ሰው አይችልም:: የሚገድል መርዝ የሞላበት ወላዋይ ክፋት ነው:: በእርሱ ጌታንና አብን እንባርካለን:: በእርሱም እንደ እግዚአብሔር ምሳሌ የተፈጠሩትን ሰዎች እንረግማለን:: ከአንድ አፍ በረከትና መርገም ይወጣሉ:: ወንድሞቼ ሆይ ይህ እንዲህ ሊሆን አይገባም:: " [ያዕ.፫፥፯-፲፩] (3:7-11)
† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †
† ወለወላዲቱ ድንግል †
† ወለመስቀሉ ክቡር †
[ ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ ]
† † †
▬▬▬▬▬ ▬▬▬ ▬▬▬▬▬
💖 🕊 💖
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡
[ † ግንቦት ፲፫ [ 13 ] ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት † ]
† 🕊 ቅዱስ አርሳኒ 🕊 †
ቅድስት ሃይማኖት እዚህ ዛሬ እኛ ጋር የደረሰችው በበርካታ ሰማዕታትና ጻድቃን ደም ነው:: ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ግድግዳዎቿ እንጨትና ድንጋይ እንዳይመስሏችሁ:: አጽመ ቅዱሳን ነው እንጂ::
ቅዱሳን ልዑለ ባሕርይ ክርስቶስን እንደ እኔ እና እንደ ዘመኑ ትውልድ በከንፈራቸው የሚሸነግሉ አልነበሩም:: እነርሱ በፍጹም ልባቸው ስለ ፍቅሩ ሕይወታቸውን አሳልፈው ሰጡ እንጂ:: በቅድስናቸው ከተመሰከረላቸው ቀደምት ቅዱሳን አንዱ ደግም ቅዱስ አርሳንዮስ ነው::
ቅዱሱ የተወለደው በ፫፻፵፭ [ 345 ] ዓ/ም ሮም ውስጥ ነው:: በወጣትነቱ ይሕ ቀረህ የማይሉት የጥበብና የፍልስፍና ሰው ነበር:: በተለይ በትልቁ የሮም ቄሳር ቴዎዶስዮስ ዘመን በቤተ መንግስት አካባቢ የተከበረና የንጉሡ ልጆች መምሕር ነበር:: አኖሬዎስና አርቃዴዎስን ቀጥቶ ያሳደጋቸውም እርሱ ነበር::
በድንግልና እስከ ፵ [ 40 ] ዓመቱ ድረስ ሮም ውስጥ ቆየ:: ከዚህ በኋላ ግን ስለ ሰማያዊ ነገሮች ሲያስብ መልዐኩ በሕልም ወደ ግብፅ ሒድ አለው:: በመጀመሪያ ወደ እስክንድርያ ቀጥሎ ወደ ገዳመ አስቄጥስ ሒዶ መነኮሰ:: በቆይታ ግን ብሕትውና ምርጫው ሆነ::
ቅዱስ አርሳኒ በእነዚሕ ነገሮቹ ይታወቃል :-
፩. በምንም ምክንያት ከማንም ጋር አያወራም:: [ለ፷ [60] ዓመታት በአርምሞ ኑሯል]
፪. በቤተ መቅደሱ ግድግዳ ተጠግቶ እንባውን ሲያፈስ የርሱን አካል አርሶ በመሬት ላይ ሲፈስ ይታይ ነበር:: ከእንባው ብዛት ቅንድቦቹ ተላልጠው አልቀው ነበር::
፫. በርካታ ድርሳናትን ደርሷል:: ብዙዎቹ ዛሬም ግብጽ ውስጥ አሉ::
፬. ሸንጎበቱን ወደ ደረቱ አዘንብሎ ስለሚቆም ማንንም ቀና ብሎ አያይም ነበር::
፭. ለጸሎት አመሻሽ ፲፩ ሰዓት [11:00] አካባቢ ላይ ይቆምና ጸሎቱን የሚጨርስ ፀሐይ ግንባሩን ስትመታው ነው::
፮. ሁል ጊዜ ራሱን "አንተ ሰነፍ [ሐካይ] እያለ ይገስጽ ነበር::
፯. በገዳማውያን ታሪክ የርሱን ያሕል በቁመቱ ረዥም አልተገኘም ይባላል:: የራሱ ጸጉር በጀርባው የወረደ ሲሆን ጽሕሙን በስዕሉ ላይ እንደምታዩት ነጭና እስከ መታጠቂያው የወረደ ነበር::
እነዚህ ግን በጣም ጥቂቶቹ ናቸው::
ቅዱስ አርሳንዮስ አካሉ በተጋድሎ ደቆ: ለ፷ [60] ዓመታት በግሩም መንፈሳዊነት ኑሮ በ፻ [100] ዓመቱ በዚሕች ዕለት ዐርፏል::
አምላካችን እግዚአብሔር ከታላቁ የቅድስና ሰው አርሳኒ በረከት አይለየን::
🕊
[ † ግንቦት ፲፫ [ 13 ] ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት ]
፩. ቅዱስ አርሳንዮስ - አርሳኒ [ጠቢብ ገዳማዊ]
[ † ወርኀዊ በዓላት ]
፩. እግዚአብሔር አብ
፪. ቅዱስ ሩፋኤል ሊቀ መላዕክት
፫. ፺፱ "99ኙ" ነገደ መላዕክት
፬. ቅዱስ አስከናፍር
፭. ፲፫ " 13ቱ " ግኁሳን አባቶች
፮. አቡነ ዘርዐ ቡሩክ
" የፍጥረት ወገን ሁሉ በሰው ይገራል:: ደግሞ ተገርቷል:: ነገር ግን አንደበትን ሊገራ ማንም ሰው አይችልም:: የሚገድል መርዝ የሞላበት ወላዋይ ክፋት ነው:: በእርሱ ጌታንና አብን እንባርካለን:: በእርሱም እንደ እግዚአብሔር ምሳሌ የተፈጠሩትን ሰዎች እንረግማለን:: ከአንድ አፍ በረከትና መርገም ይወጣሉ:: ወንድሞቼ ሆይ ይህ እንዲህ ሊሆን አይገባም:: " [ያዕ.፫፥፯-፲፩] (3:7-11)
† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †
† ወለወላዲቱ ድንግል †
† ወለመስቀሉ ክቡር †
[ ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ ]
† † †
▬▬▬▬▬ ▬▬▬ ▬▬▬▬▬
💖 🕊 💖
Forwarded from አብሰራ ገብርኤል ለማርያም (Dawit)
#እግዚአብሔርን_ተስፋ አድርግ ለመንጋው ሁሉ በጎ እንደሚመኝ እንደ መልካም እረኛ
#እግዚአብሔርም በፍጥረታቱ በሙሉ ያለምንም ጥርጥር በዝምታ ይሠራል። ይሁን እንጂ ሰዎች በመከራ ውስጥ ሆነው #የእግዚአብሔር መልስ ከዘገየባቸው እንደማይሰራ አድርገው ያስባሉ፡ እነርሱ #እግዚአብሔር አይሰራም በሚያስቡበት ሰዓት ሁሉ እርሱ ግን ለእነርሱ በጥልቅ እየሰራ ነው፡ ሰዎች ይህንን ስለማይገነዘቡ #የእግዚአብሔርን ሥራና የስራውን ውጤት ፈጥነው ለማየት ይፈልጋሉ። እነዚህ ሰዎች ግን በእምነታቸው ያመኑትን በዓይነቻቸው እስኪመለከቱ ድረስ ሊቆዩ ይገባቸዋል፡" #እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ በርታ ልብህም ይጽና #እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ፡፡"
መዝ 26 € 14::
አቡነ_ሺኖዳ_ሣልሳዊ
#መልካም__ቀን🙏
አጫጭር ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች
•➢ 👇 ለማግኘት // 👇
@Enatachn_mareyam
@Enatachn_mareyam
#እግዚአብሔርም በፍጥረታቱ በሙሉ ያለምንም ጥርጥር በዝምታ ይሠራል። ይሁን እንጂ ሰዎች በመከራ ውስጥ ሆነው #የእግዚአብሔር መልስ ከዘገየባቸው እንደማይሰራ አድርገው ያስባሉ፡ እነርሱ #እግዚአብሔር አይሰራም በሚያስቡበት ሰዓት ሁሉ እርሱ ግን ለእነርሱ በጥልቅ እየሰራ ነው፡ ሰዎች ይህንን ስለማይገነዘቡ #የእግዚአብሔርን ሥራና የስራውን ውጤት ፈጥነው ለማየት ይፈልጋሉ። እነዚህ ሰዎች ግን በእምነታቸው ያመኑትን በዓይነቻቸው እስኪመለከቱ ድረስ ሊቆዩ ይገባቸዋል፡" #እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ በርታ ልብህም ይጽና #እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ፡፡"
መዝ 26 € 14::
አቡነ_ሺኖዳ_ሣልሳዊ
#መልካም__ቀን🙏
አጫጭር ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች
•➢ 👇 ለማግኘት // 👇
@Enatachn_mareyam
@Enatachn_mareyam
Forwarded from አብሰራ ገብርኤል ለማርያም (ባሕራን)
†
🕊 💖 ሰ ላ ም ታ 💖 🕊
❝ ክርስቶስ ተንስአ እሙታን
▸ በዐቢይ ኃይል ወስልጣን ፤
አሠሮ ለሰጣን
▸ አግዐዞ ለአዳም ፤
ሰላም
▸ እምይእዜሰ ፤
ኮነ
▸ ፍስሐ ወሰላም ❞
🕊
❝ ክርስቶስ በታላቅ ኃይልና ስልጣን ከሙታን ተነሳ ፤ ሰይጣንን አሰረው ፤ አዳምንም ነጻ አወጣው ፤ ስለዚህም ከእንግዲህ ወዲህ ፍፁም ሰላም እና ደስታ ሆነ። ❞
▬▬▬▬▬▬ † ▬▬▬▬▬▬
❝ እግዚአብሔርም ከእንቅልፍ እንደሚነቃ ተነሣ ፥ የወይን ስካር እንደ ተወው እንደ ኃያልም ሰው ፤
ጠላቶቹንም በኋላቸው መታ ፤ የዘላለምን ኀሣር ሰጣቸው። ❞
[ መዝ . ፸፰ ፥ ፷፭ ]
† † †
💖 🕊 💖
🕊 💖 ሰ ላ ም ታ 💖 🕊
❝ ክርስቶስ ተንስአ እሙታን
▸ በዐቢይ ኃይል ወስልጣን ፤
አሠሮ ለሰጣን
▸ አግዐዞ ለአዳም ፤
ሰላም
▸ እምይእዜሰ ፤
ኮነ
▸ ፍስሐ ወሰላም ❞
🕊
❝ ክርስቶስ በታላቅ ኃይልና ስልጣን ከሙታን ተነሳ ፤ ሰይጣንን አሰረው ፤ አዳምንም ነጻ አወጣው ፤ ስለዚህም ከእንግዲህ ወዲህ ፍፁም ሰላም እና ደስታ ሆነ። ❞
▬▬▬▬▬▬ † ▬▬▬▬▬▬
❝ እግዚአብሔርም ከእንቅልፍ እንደሚነቃ ተነሣ ፥ የወይን ስካር እንደ ተወው እንደ ኃያልም ሰው ፤
ጠላቶቹንም በኋላቸው መታ ፤ የዘላለምን ኀሣር ሰጣቸው። ❞
[ መዝ . ፸፰ ፥ ፷፭ ]
† † †
💖 🕊 💖
Forwarded from አብሰራ ገብርኤል ለማርያም (ባሕራን)
†
🕊 💖 † † † 💖 🕊
[ መልካም ምግባርና የዋህነት ! ]
🕊
†
[ የምትሰሙ ብቻ አትሁኑ ! ]
❝ ስለዚህ ርኵሰትን ሁሉ የክፋትንም ትርፍ አስወግዳችሁ ፥ ነፍሳችሁን ማዳን የሚችለውን በውስጣችሁም የተተከለውን ቃል በየዋህነት ተቀበሉ።
ቃሉን የምታደርጉ ሁኑ እንጂ ራሳችሁን እያሳታችሁ የምትሰሙ ብቻ አትሁኑ። ❞
[ ያዕ . ፩ ፥ ፳፩ ]
[ 💖 ም ግ ባ ር ና የ ዋ ህ ነ ት 💖 ]
] † [
🕊 ምክረ ቅዱሳን 🕊
🕊 [ ከቅዱሳን አባቶቻችን አንደበት ]
† † †
💖 🕊 💖
🕊 💖 † † † 💖 🕊
[ መልካም ምግባርና የዋህነት ! ]
🕊
†
[ የምትሰሙ ብቻ አትሁኑ ! ]
❝ ስለዚህ ርኵሰትን ሁሉ የክፋትንም ትርፍ አስወግዳችሁ ፥ ነፍሳችሁን ማዳን የሚችለውን በውስጣችሁም የተተከለውን ቃል በየዋህነት ተቀበሉ።
ቃሉን የምታደርጉ ሁኑ እንጂ ራሳችሁን እያሳታችሁ የምትሰሙ ብቻ አትሁኑ። ❞
[ ያዕ . ፩ ፥ ፳፩ ]
[ 💖 ም ግ ባ ር ና የ ዋ ህ ነ ት 💖 ]
] † [
🕊 ምክረ ቅዱሳን 🕊
🕊 [ ከቅዱሳን አባቶቻችን አንደበት ]
† † †
💖 🕊 💖
Forwarded from አብሰራ ገብርኤል ለማርያም (ባሕራን)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
†
[ ❝ በርታ ፥ ልብህም ይጽና ! ❞ ]
🕊
❝ እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ ፤ በርታ ፥ ልብህም ይጽና ፤ እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ። ❞ [ መዝ.፳፯ ፥ ፲፬ ]
በሌላ ስፍራም ፦
❝ እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ ፤ እኔ አምላክህ ነኝና አትደንግጥ ፤ አበረታሃለሁ ፥ እረዳህማለሁ ❞ [ ኢሳ.፵፩ ፥፲ ]
† † †
💖 🕊 💖
[ ❝ በርታ ፥ ልብህም ይጽና ! ❞ ]
🕊
❝ እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ ፤ በርታ ፥ ልብህም ይጽና ፤ እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ። ❞ [ መዝ.፳፯ ፥ ፲፬ ]
በሌላ ስፍራም ፦
❝ እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ ፤ እኔ አምላክህ ነኝና አትደንግጥ ፤ አበረታሃለሁ ፥ እረዳህማለሁ ❞ [ ኢሳ.፵፩ ፥፲ ]
† † †
💖 🕊 💖
Forwarded from አብሰራ ገብርኤል ለማርያም (ባሕራን)
†
[ ባለ ውለታችን ታመዋል ! ]
❤️🩹
ኑ በመልካም እንተባበር
ለባለ ውለታችን ውለታ እንመልስ !
ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ ወ/ቂርቆስ መታመማቸውን እና ለህክምና ብር እንደሚያስፈልግ ሰምተናል።
ሊቀ መዘምራን በብዙ ውጣ ውረድ ውስጥ አልፈዋል። እናም ብንተባበር ከህክምናም በላይ ለአባታችን ብዙ ማድረግ እንችላለን።
Account [ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ]
1000481007287
KINETIBEB W/KIRKOS W/MESKEL
CBE
† † †
▬▬▬▬▬ ▬▬▬ ▬▬▬▬▬
[ ባለ ውለታችን ታመዋል ! ]
❤️🩹
ኑ በመልካም እንተባበር
ለባለ ውለታችን ውለታ እንመልስ !
ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ ወ/ቂርቆስ መታመማቸውን እና ለህክምና ብር እንደሚያስፈልግ ሰምተናል።
ሊቀ መዘምራን በብዙ ውጣ ውረድ ውስጥ አልፈዋል። እናም ብንተባበር ከህክምናም በላይ ለአባታችን ብዙ ማድረግ እንችላለን።
Account [ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ]
1000481007287
KINETIBEB W/KIRKOS W/MESKEL
CBE
† † †
▬▬▬▬▬ ▬▬▬ ▬▬▬▬▬