የሴቶች ዶርም ምደባ AWHSC.xlsx
78.1 KB
አስራት ወልደየስ የጤና ሳይንስ ካምፓስ የሴቶች ዶርም ድልድል

@dbu11
ለአስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ስለጊቢው ተዓማኒ መረጃ ለማግኘት ይህን ቻናል ተጠቀሙ።

መልካም የትምህርት ዘመን!

Join and share

👇👇👇👇👇👇👇

https://www.tg-me.com/c/2009022403/93

👆👆👆👆👆👆👆
ማስታወቂያ
=================
ለድህረ ምረቃ ትምህርት ፈላጊዎች

የደ/ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በ3ኛ ዲግሪ በመደበኛ /Regular/ እንዲሁም በ2ኛ ዲግሪ በመደበኛ /Regular/ እና በእረፍት ቀናት /Extension/ ፕሮግራሞች የ National Graduate Admission Test (NGAT) ፈተና ያለፉ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ይፈልጋል:: በዚሁ መሰረት ዩኒቨርሲቲያችን ከታች በተዘረዘሩት የ3ኛ እና 2ኛ ዲግሪ የትምህርት መስኮች ወደ ፊት በሚገለጸዉ ቀን ተመዝግባችሁ መማር የምትችሉ መሆኑን ያስታዉቃል፡፡

@DBU11
@DBU11
በፖሪስ ፖራኦሎምፒክ ሀገር የወኩሉት የዩኒቨርሲቲው አትሌቶች አቀባበል ተደረገላቸው ።

2024 (እ.ኤ.አ) በተካሄደው የፓሪስ ፓራሊምፒክ ላይ የተሳተፈው የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ አትሌቲክስ ክለብ አትሌት ይታያል ስለሽ እና ረዳቱ እሱባለው በቀለ በ1500 T11 የብር ሜዳለያ ለሀገሩና ለራሱ አስገኝቷል፡፡

የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች በተገኙበት ደብረብርሃን ሲገባ ደማቅ አቀባበል ተድርጎለታል፡፡
@dbu111
@dbu11
አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ተማሪዎችን መቀበል ጀመረ
----------------------------------------------------
ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ከ2ኛ-6ኛ ዓመት ያሉ የህክምና እና ጤና ሳይንስ ተማሪዎችን ከመስከረም 09 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እየተቀበለ ይገኛል፡፡

በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ የመሰረታዊ ደህንነት አገልግሎት ስራ አስፈፃሚ እና የተማሪዎች አገልግሎት ዲን ተወካይ አቶ ይሁን ሽፈራው እንደገለጹት ለ2017 በጀት ዓመት ተማሪዎችን ለመቀበል በርካታ የዝግጅት ምዕራፍ ስራዎች ከነሀሴ ወር 2016 ዓ.ም ጀምሮ ሲከናወኑ እንደነበር ገልፀዋል፡፡ በዚህም የምግብ ግብዓት አቅርቦት፣ የተማሪዎች ዶርሚተሪ እድሳትና እርጭት፣ የህክምና አገልግሎት መስጫ ክሊንክን ማደራጀት እና ሌሎች በርካታ ስራዎች ተጠናቀው አሁን ላይ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተናገድ በቂ ዝግጅት መደረጉን ተናግረዋል፡፡

ካምፓሱ ለ2017 የትምህርት ዘመን በመደበኛው ፕሮግራም ከ1233 በላይ ነባርና አዳዲስ የህክምና እና የጤና ሳይንስ ተማሪዎችን እንደሚቀበል ተገልጿል፡፡

@DBU11
@DBu11
የመግቢያው ቀን ታውቋል 👆👆

📌ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪ አይስተናገድም ተብሏል።

@DBU11
@DBU11
#notice
አዲስ ደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ ለምትገቡ ሁሉ ዩኒቨርስቲው የሚሰጣቸው የትምህርት መስኮች .....

@dbu11
ለእረፍት ቀናት ለነባር የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ ትምህርት ፈላጊዎች

@dbu11
@dbu11
2024/09/26 04:52:32
Back to Top
HTML Embed Code: