Telegram Web Link
የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስልጠና የወሰዳችሁ ተማሪዎች ዛሬ 7:30 በ PR አዳራሽ እንድትገኙ ስንል እናሳስባለን።

የተማሪዎች ህብረት

@dbu11
@dbu_entertain
EXIT EXAM Schedule FINAL 12.xls
280.5 KB
#መውጫ ፈተና (Exit Exam)


የፈተናው የዲፓርትመንት ድልድል እና የመፈተኛ ጊዜ ከላይ በፋይሉ ቀርቧል

@DBU11
@DBU_ENTERTAIN
DEBREBREHAN UNIVERSITY ENGINEERING COLLAGE TENTATIVE EXIT EXAM SCHEDULE

@DBU11
@DBU_ENTERTAIN
EXIT EXAM Schedule - Revised.xls
196.5 KB
#RevisedExitExamSchedule

ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ከአርብ ሰኔ 14/2016 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚሰጥ ይታወቃል፡፡

የመውጫ ፈተና የተሻሻለ መርሐግብር ከላይ ተያይዟል።

@dbu11
የድረሱልኝ ጥሪ

ከዚህ በላይ በተያያዘው ደብዳቤ ላይ ስሙ የተለጠፈው ተማሪ የኛን እርዳታ ይፈልጋልና እባካችሁ እንድረስለት::

@DBU11
መልካም ዕድል

ከዛሬ ሰኔ 14 ጀምሮ እስከ ሰኔ 19 ድረስ ለ5 ቀናት የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና ለምትወስዱ የዩኒቨርሲቲያችን ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ መልካም እድልን እንመኝላችኋለን።

DBU DAILY NEWS

@DBU11
@DBU_ENTERTAIN
ለማስታወስ ያህል

Pdf መፅሔት ማሰራት የምትፈልጉ ያለው ጊዜ አጭር ስለሆነ በ @Dbuprint ላይ የሚከተሉትን ማስረጃዎች አሟልታችሁ መላክ ይጠበቅባችኋል።

ሙሉ ስም
ስልክ ቁጥር
ላስትዎርድ
እና በመፅሔቱ የሚካተት 2ፎቶ
1 በጋዋን የተነሳ
2 በልዩ ልብስ(ሱፍ፣ጥበብ)

ያለው ጊዜ አጭር በመሆኑ እስከ ቀን 23 እሁድ ድረስ ብቻ ማስገባት ይጠበቅባችኋል።

በጋዋን ፎቶመነሳት የምትፈልጉ
ፎቶ ቤኪ
ከተማ ከሚኪ ካፌ ፊት ለፊት።
ፎቶቤቱን በተመለከተ 0926716804 መደወል ይችላሉ።


የአንድ ዲጂታል መፅሔት ዋጋ 150
በመፅሔት ውስጥ የሚካተተው ክፍያውን የከፈለ ብቻ ነው


ለአጠቃላይ መረጃ
0930324919
0940219376

@DBU11
ሁሌም ወደ ከፍታ

ሆሄ ተስፋ አዲስ አበባ 5ኛውን የኪነጥበብ ዝግጅት በዋች ህንፃ(መገናኛ) በጣዕም የምግብ አዳራሽ  በትላንትናው ዕለት እሁድ ሰኔ 16 በልዩ ድምቀት አሳልፎ ውሏል።

በዝግጅቱ ላይ በቅርቡ በሞት የተለየን የሎሬት ዶ/ር ተወልደብርሃን ገ/እግዚአብሄር ልጅ ደራሲ ሮማን ተወልደ፣
ዮሃንስ ሃ/ማርያም (ፍቅር ሰው ማህሌት፣ሰው ቀለም አምላክ እና ሌሎች የግጥምና የአጭር ልብ ወለድ ደራሲ)

መንበረ ማርያም ኃይሉ (የቃል ሰሌዳ እና የጊዜ ሰሌዳ የግጥም መድብሎች አዘጋጅ)

እንዲሁም
የተለያዩ ጋዜጠኞች፣የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች፣የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ባህል ማዕከል፣መቅረዝ ኪነት፣ወደግጥም የኪነጥበብ መድረክ ሃላፊዎችና አባላት ተገኝተዋል።

ፕሮግራሙ  መገናኛ ዋች ህንፃ ላይ በሚገኘው ጣዕም ባህላዊ ምግን ቤት ወሩን ጠብቆ ወሩን ጠብቆ ይቀርባል።

አብረን በጥበብ አስተውሎት ከፍ እንበል

ሆሄ ተስፋ የኪነጥበብ ቡድን

@DBU11
ሰኔ 27

@DBU11
@DBU11
ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የኢንጅነሪንግ ፣የጤና ሳይንስ እና የህግ ተማሪዎችን እንዲሁም በርቀትና በኤክስቴሽን ያስተማራቸውን ተማሪዎች ለ16ኛ ጊዜ ሰኔ 27/2016 ያስመርቃል

እንኳን አደረሳችሁ!
@DBU11
@DBU_ENTERTAIN
🌟 Exciting News! 🌟

The TechTonic Final Tech Event is just around the corner! Join us in 2 days(Saturday) for an unforgettable experience showcasing the amazing final projects of our Cohort-1 bootcamp students. Get ready to see innovative work, inspiring speakers, and fantastic networking opportunities. This is the event you don't want to miss!

Stay tuned for more updates!

#TechTonicEvent #FinalProject #FInalEvent


Join Our Channel 
@TechTonicTribe

Our Discussion Group
@Techtonic_Tribe
ሪቫን ማሰራት የምትፈልጉ እንደ ምርጫችሁ ማሰራት ትችላላችሁ።

በ200 ብር እና በ300 ብር በዲዛይንና የህትመት ልዩነት

ለበለጠ መረጃ
0914988294
+251967318167
#ፈተናው_ይደገማል

የ2016ዓ.ም የፋርማሲ የመዉጫ ፈተና (Exit Exam) የቴክኒክ ችግር አጋጥሞታል።

በዚሁ መሰረት ፈተናው በድጋሜ ቅዳሜ ሰኔ 22 ቀን 2016 ዓ.ም ጠዋት ከ 3:00 ሰአት ጀምሮ እና ከሰአት ከ 8:00 ሰአት ጀምሮ ስለሚሰጥ ለፈተናው ተቀምጣችሁ የነበራችሁ የፋርማሲ ተማሪዎች በተፈተናችሁበት የፈተና ጣቢያ በሰዓቱ በመገኘት በድጋሜ የሚሰጠውን ፈተና መውሰድ ይጠበቅባችኋል፡፡

@DBU11
@dbu_entertain
የመውጫ ፈተና ውጤት!

የ2016 ዓ.ም ዕጩ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና ሰኔ 19/2016 ዓ.ም እንዲሁም የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተናቸውን ሰኔ 11/2016 ዓ.ም ማጠናቀቃቸው ይታወቃል፡፡፡፡

የሪሚዲያል ተማሪዎቹ ውጤት የመውጫ ፈተና እንደተጠናቀቀ ባሉት ቀናት ይፋ እንደሚደረግ ተገልፁአል። በጣም ከዘገየ እስከ ሰኞ ሰኔ 24/2016 ዓ.ም ይፋ ይሆናል ተብሏል፡፡

የመውጫ ፈተና ውጤት በቀጣይ ቀናት ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን ማስመረቅ ከመጀመራቸው በፊት ይፋ እንደሚደረግ ገልፀዋል፡፡

@DBU11
@DBU_ENTERTAIN
2024/06/28 10:57:50
Back to Top
HTML Embed Code: