Telegram Web Link
መጽሄት ለምታሰሩ

የመጽሄት ዲዛይን ይዘት ምን ምን ያካትታል

በመጀመሪያዎቹ ገጾች ላይ
የተማሪው ሙሉ ፎቶ እና መልዕክት በሙሉ ገጽ
የዲፓርትምርንቱ ተማሪዎች ሙሉ ገጽ ላይ
የአሶሴሽን ማስታወሻ ፎቶ በሙሉ ገጽ ላይ

በጠቅላላ ገጾች ላይ
የተማሪ ሙሉ ስም
የተማሪ ሁለት ፎቶ በምርቃት ጋዋን እና በልዩ ልብስ
የተማሪ አጭር መልዕክት
ስልክ ቁጥር

እንዲሁም አጭር የአስተዳደር አካላት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክቶችና ፎቶ ይሰፍርበታል።

ፎቶ ማስነሻን ጨምሮ
የአንድ መጽሄት ዋጋ 750 ብር

Nati B
@DBU11
@DBU_ENTERTAIN
ለ ተመራቂ ተማሪዎች

የባይንደር 250 ብር ዛሬ የመጨረሻ ቀን በክፍል ተወካዮቻችሁ በኩል አድርሱን።

GC committee

@DBU11
@DBU111
ይህ የዛሬ ገፃችን ነው።

ዛሬን እንደምናለፍ ነገ እንደዛሬ አይደለንም

ዛሬን እንደኖርን ነገም በአንድ ቦታ አንገኝም

መልካችን፣አብሮነታችን፣መድረሻችን፣ ዳግም መገናኛችንም እንደየራሳችን ይለያያል።

ይህ ጥሩ ትዝታ ማስፈሪያ ነው።
ተበታትነን እንኳን እንድንገናኝ በአዲሱ የመፅሄት ገፅ ላይ ላይ ስልክ ቁጥር እንዲካተት አድርገናል።

የአንድ መፅሔት ዋጋ ፎቶን ጨምሮ 750 ብር
ፎቶ ፋይል ለሚያመጣ 700 ብር


Nati.B
@dbu11
@dbu_entertain
የስራ ቅጥር ማስታወቂያ

ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ

@DBU11
@DBU_ENTERTAIN
በሀኪም ግዛው ሆስፒታል የቆልማማ እግር(Congenital club foot) ህክምና ተጀመረ
-----------------------------------------------------------------
በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ስር በሚገኘው ሀኪም ግዛው ሆስፒታል የአጥንት እና መገጣጠሚያ ቀዶ-ህክምና እስፔሻሊት ሀኪም ዶ/ር ታደሰ ደብርዬ እንደገለጹት ቆልማማ እግር ህፃናት ሲወለዱ ጀምሮ የሚታይና ወደ ዉስጥ የዞረና የተገለበጠ እግር ነዉ። ይህ ደግሞ እንደልብ ለመራመድ ሆነ ከቦታ ቦታ እንቅስቃሴዎችን ለማድረግ ከፍተኛ ተእፅኖ ያደርግባቸዋል ብለዋል፡፡
በአለም ላይ በህይወት ከሚወለዱ ከ 1000 (1ሺህ) ህፃናት መካከል አንዱ ከቆልማማ እግር ጋር ይወለዳል ነው ያሉት፡፡ አብዛኛውን ጊዜ ከሴት ህፃናት ይልቅ በወንድ ህፃናት ላይ በይበልጥ ሊከሰት እንደሚችል ገልጸዋል፡፡



@DBU11
@DBU_ENTERTAIN
የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ እንደሚሰጥ ይጠበቃል።

የሪሚዲያል ተማሪዎች የፈተና ጊዜን የተመለከቱ በርካታ ጥያቄዎች ለቲክቫህ ደርሰዋል፡፡

ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ የተመለከተው ጊዚያዊ የሪሚዲያል ተማሪዎች የፈተና መርግብር፤ ፈተናው ከሰኔ 3-10/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ያሳያል።

በዚህም የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ከሰኔ 3 እስከ 6/2016 ዓ.ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ከሰኔ 6-10/2016 ዓ.ም ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ይጠበቃል። የፕሮግራም ለውጥ የሚኖር ከሆነ የምናሳውቃችሁ ይሆናል።

ፈተናው በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ብቻ የሚሰጥ ሲሆን፤ ተቋማቱ ስለፈተናው ገለፃ ለተፈታኞች መስጠት መጀመራቸውን ተመልክተናል።

ዘንድሮ 78 ሺህ የሪሚዲያል ተማሪዎች #ከባህርዳር_ዩኒቨርሲቲ ውጪ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርታቸውን ከታህሳስ ወር ጀምሮ ሲከታተሉ ቆይተዋል፡፡

@dbu11
@dbu_entertain
One step at a time!

"🏗 Just wrapped up an insightful BIM workshop: 'The Future of Digital Construction' at Debre Berhan University on June 4, 2024!


  Special appreciation for our volunteer special guest speakers Fitsum Yonas , Eyerusalem Kelemework, and Kidase Kefybelu for their enlightening presentations and unwavering commitment to knowledge sharing. Their diverse perspectives on BIM illuminated various facets of the workshop, making it truly insightful. 🌟 
their efforts underscored BIM as the next paradigm shift in the construction industry, engineering, and technology, inspiring the next generation. 🚀

Also thanks to All Enginerring faculity student and members for your attendance .

finally Many thanks to Debre berhan University , College of Engineering and CoTM Department  for their invaluable support


@dbu11
2024/10/01 08:25:52
Back to Top
HTML Embed Code: