Telegram Web Link
በወያኔ ጊዜ የአይንህ ቀለም አላማረኝም ብሎ ጥፍር ነቅሎ ቆለጥ በዘነዘና ጨፍጭፎ እስርቤት በሚወረወርበት ጊዜ አደብ ገዝቶ ይኖር የነበረ አሁን አንድፃራዊ ነፃነት ሲሰጥ የፀጥታ ሃይላት እና ህግ አስከባሪን መደብደብ ማዋረድ ተጀምሯል መንግሥት እነዚህ እኩይ ምግባር ያላቸው ላይ መቀጣጫ ማድረግ ያስፈልጋል።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ፅምዶ የሚባል ሴጣናዊ ጋብቻ በዋናነት የትግራይ ክልልን የጦር አውድማ ለማድረግ ነው ። የትግራይ ህዝብ ከጫንቃዬ ላይ ውረዱልኝ ሊላቸው ይገባል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አስተማሪዎችን ረሽኖ ተማሪዎች ትምህርት ትተው እቤት እንዲቀመጡ የነገ ተስፋቸውን እንዲጨልም አድርጎ ትምህርት ቤቱን እንደዚህ ይጫወቱበታል
ፋኖ የአማራ ህዝብ ቁጥር አንድ ጠላት ነው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
The TPLF criminal remnants’ secret visit to Asmara — confirmed by multiple intelligence layers— represents a betrayal of Tigray’s sacrifice and Ethiopia’s fragile post-war recovery. Theseactors are conspiring with one of the region’s most brutal and genocidal regimes.

https://tigrayherald.com/secret-visit-of-tplf-criminal-political-leadership-and-rogue-generals-to-eritreaduring-the-34th-independence-day-celebration/
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
“..ኢሳያስ አፈወርቂ በሱዳን የውስጥ ጉዳይ በመግባት ቀጥታ የጦርነት ተሳታፊ በመሆን ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል። ይሄንን ጉዳይ በቸልታ አንመለከተውም። አቅማችንን ሁሉ አስተባበረን ኤርትራ¹ ላይ የአጸፋ እርምጃ እንወስዳለን...”

— ጀነራል መሀመድ ሀምዳን ደጋሎ፣ የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች አዛዥ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ጠላት ቤት ሄደው ካልተንበረከኩ ፖለቲካ የሰሩ የማይመስላቸው የኦሮሞ ተቃዋሚዎች ከደብረፂዮን እና ከዘመነ ካሴ ጋር ወንድሞቻቸው ላይ ሊዘመቱ ነው ። ቅናት እና ምቀኝነት ደማዊ ወንድምህን ጭምር እንድትከዳ ያደርግሀል። በሻቢያ አስተባባሪነት የሚዲያ ጫጫታ ሊያደርጉ ነው።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ጊዜ ደጉ ብዙ ያሳየናል የአሜሪካው የሰለላ ተቋም CIA የትግሬ ጎጠኛ ዘራፊ ወንጀለኛ ቡድን የሆነውን TPLF ደርግን ለመጣል ሲያደራጅ እና በገንዘብ ሲረዳ እንደነበረ ተጋልጧል በውጪ ሃይሎች ተንጠልጥሎ የመጣው TPLF ተራራውን ያንቀጠቀጠ ትውልድ እያለ የኢትዮጵያን ህዝብ ሲሰድብ ሲያዋርድ ሲገድል እና ሲዘርፍ ኖረ.።

አሁን ደሞ ተቃዋሚ በሚል የኦሮሞ ሃይሎችን ጨምሮ ሻቢያ እና ግብፅ ስር ተኮልኩለው ሀገሪቱን ቀውስ ውስጥ በመዝፈቅ ስላም እንዳይመጣ የጠላትን ተልኮ እየፈፀሙ ይገኛሉ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በህዝብ ስም እራሳቸውን የደበቁ የግል ፍላጎት እና ጥቅም ያሰከራቸው ዛሬ ሻቢያ ጉያ ሆነው የሚጮሁት የህዝብን ደም ማፋሰስ በቃቹ ሊባሉ ይገባሉ።

#ለታሪክ_ይቀመጥ
ይህው ነው እውነቱ ! ለህዝብ ነው ምታገለው የሚለው በጠቅላላ የሻቢያ ተላላኪ የህዝብ ጠላት ነው።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ይሄ ነው ሻቢያ !!

ኢንተርኔት ሳይኖረው ለባንዳው ሚዲያ ይከፍታል. ATM ሳይኖረው ደሞዝ ይከፍላችቸዋል. ሽበጥ እያደረገ ከስክስ እና ቦንብ ለሽኔ እና ፋኖ ይልካል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ኢትዮጵያ የባህር በር ለማግኘት የምታደርገውን ሰላማዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ጥረት የአሜሪካ መንግስት እንደሚደግፍ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ አስታወቁ፡፡
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ኤርትራውያን ዜጎች ወደአሜሪካ እንዳይገቡ ታገዱ ❗️

🇪🇷 🔥

የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እ.ኤ.አ ከ June 9, 2025 ጀምሮ ኤርትራን ጨምሮ የ 12 ሀገራት ዜጎች ወደሃገረ አሜሪካ እንዳይገቡ በሚከለክል ትዕዛዝ ላይ ፊርማቸውን አኑረዋል።

ለአሜሪካ ብሔራዊ ጥቅምና ለዜጎቿ ደህንነት ከፍተኛ ስጋትን የደቀኑ በሚል ዜጎቻቸው ወደአሜሪካ እንዳይገቡ እግድ ያረፈባቸው 12 ሃገራት ኤርትራ፣ አፍጋኒስታን፣ ማይናማር፣ ቻድ፣ ሪፐብሊክ ኦፍ ኮንጎ፣ ኢኳቶሪያል ጊኒ፣ ሃይቲ፣ ኢራን፣ ሊቢያ፣ ሶማሊያ፣ ሱዳን እና የመን ናቸው።

ከአራት ቀን በኋላ በትግበራ ላይ በሚውለው የፕ/ት ዶናልድ ትራምፕ ትዕዛዝ የኤርትራን ፓስፖርት የያዙ የእናት ጡት ነካ'ሽ እፉኝ'ቶችን የሚመለከት ነው።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አዲሱ ስብስብ ጭምዶ
የኢትዮጵያ ሉዓላዊ የባህር በር መብት በሚል ሜ/ጀኔራል አበበ ተክለሃይማኖት በታዛ መጽሄት ቅጽ 01 ቀጥር 10 , ሰኔ 2010 ዓ/ም ስለ ኢትዮጵያ የባህር በር ሉዓላዊ መብት ጉዳይን ወደ ኃላ 120 አመታት ተመልሶ ከቅኝ ግዛት ከተንኮል ውሎች ወይም ስምምነቶች እስከ ኤርትራ እንደ ሃገር መመስረት ፣ ስለ ምስራቅ አፍሪካ ሰላምና ፀጥታ ብሎም እስከ ባድመ ጦርነትና የአልጀርስ ስምምነትን ጉዳይ አንስቶ እጥር ምጥን ባለ ሁኔታ እንዲህ ተንትኖት ጽፎት ለአንባቢያን ደርሶ ነበር : በወቅቱ ለአላነበባችሁ በታዛ መጽሄት የወጣው የሜ/ጀኔራል አበበ ተክለሃይማኖት ጽሁፍ ይህ ነው ።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
2004 ዓ/ም ላይ የአባይ ግድብ እንድገነባ እንፈቅዳለን ወይ ? አንፈቅድም !! ታማኝ በየነ

ልማቱ ይሸጥ እና እንከፋፈል ሥልጣን ልቀቅልኝ
የጭምዶ አባል ጃዋር መሃመድ

ባዳ + ባንዳ
=ያገር ዕዳ
በተለምዶ ቆሼ ተብሎ የሚጠራውን ቆሻሻ መድፊያ ቦታ እንደዚህ አድርጎ ለመቀየር የኢትዮጵያ መንግሥት እና የቻይና በመስራት ላይ ናቸው
#ጭምዶ

የሰላም አምባሳደሮች
እየመጡ ነዉ
እየመጡ ነዉ
🤣🤣🤣🤣

ጃል መሮንና ጀዋርን
ጃል መሮና ዘመነን
ደብረጺዮንና ገዱን
ምን አጣመራቸዉ ?

የሚጋሩት ጥላቻ እንጂ ፖለትካ አለ?
የጋራ ጥቅም አለ?

ጥላቻ ፖለትካም የፖለትካ መሣሪያም አይደለም

ደሞስ ለጠ/ሚሩ ካላቸዉ ጥላቻ ርስ በርስ ያላቸዉ ጥላቻ አይብስም

ለማንኛዉም እዉነትና ንጋት እያደረ ይጠራል
የጀዋር መሐመድ የሻዕቢያ ተላላኪነት ቅዳሜ ይታወጃል

Hawwi Darrara
2025/07/08 06:08:50
Back to Top
HTML Embed Code: