የትግሬ ሸኔ የደብረፅዮን ቡድን መፈንቅለ መንግስት ሊያደርግብኝ ነው ሲል የጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዘዳንት ጌታቸው ረዳ ቡድን አስታወቀ
https://www.youtube.com/live/6RL2Fa8Tbv0?si=D0L3xIh5KahS07Hg
የኦሮሞ ህዝብ ስቃይ አይራዘም ተደራድራቹ ስላም አውርዳቹ ግቡ እና ውስጥ ሥሩ በመሃል ህዝብ አይለቀ እናንተም ተበልታቹ አትለቁ የምንለው ከማንም በላይ የህዝባችን ጉዳይ ስለሚገደን ነው
ዛሬ አዲስ ምንጭ ይዞ የወጣው ዘጋባ እጅግ ያሳዝናል መነጋገር መደማመጥ ተከባብሮ አብሮ መስራት እየተቻለ አላስፈላጊ መስዋትነት ተከፈለ የኦሮሞ ህዝብ የደሀ ደሀ ሆነ
አሁንም ቢሆን ተደራደሩ ስላም አምጡ
#NoMoreWar
የኦሮሞ ህዝብ ስቃይ አይራዘም ተደራድራቹ ስላም አውርዳቹ ግቡ እና ውስጥ ሥሩ በመሃል ህዝብ አይለቀ እናንተም ተበልታቹ አትለቁ የምንለው ከማንም በላይ የህዝባችን ጉዳይ ስለሚገደን ነው
ዛሬ አዲስ ምንጭ ይዞ የወጣው ዘጋባ እጅግ ያሳዝናል መነጋገር መደማመጥ ተከባብሮ አብሮ መስራት እየተቻለ አላስፈላጊ መስዋትነት ተከፈለ የኦሮሞ ህዝብ የደሀ ደሀ ሆነ
አሁንም ቢሆን ተደራደሩ ስላም አምጡ
#NoMoreWar
YouTube
ሰበር መረጃ|የተጠለፈው የሸኔ ዋና አዛዦች የስልክ ንግግር በእጃችን ገብቷል||ሙሉ ትርጉሙ እነሆ !
Ethiopian Breaking News today, 17/09/2024 @addisminch
የእናቶች የአባቶችን ልመና ለቅሶ ስምተው ከየአቅጣጫው በመግባት ላይ ናቸው እነዚህ የኦሮሞ ልጆች በምዕራብ ሸዋ ሚዳቀኚ ወደ ህዝባቸው ተመልሰዋል።
ለስላም መቼም አይረፍድም !!
አባቶችን እናቶችን ስምታቹ አክብራቹ በመግባታቹ ልትመስገኑ ይገባል ።
ለስላም መቼም አይረፍድም !!
አባቶችን እናቶችን ስምታቹ አክብራቹ በመግባታቹ ልትመስገኑ ይገባል ።
Forwarded from Addis Standard Amharic
ዜና፡ በ #ኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን በተፈጸመ ጥቃት የቀበሌ አስተዳዳሪና የፓርቲ ኃላፊ መገደላቸው ተገለጸ
በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ወለጋ ዞን ኪራሙ ወረዳ መስከረም 4/2017 ዓ.ም.በተፈጸመ ጥቃት የአካባቢው አስተዳዳሪ እና የፓርቲ ሃላፊ መገደላቸው ተገልጿል።
በጥቃቱ የሲሬ ዶሮ አስተዳደር ሃላፊ የሆኑት አቶ አላምሮ ረታ እና በሲሬ ዶሮ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ መሪ የነበሩት አቶ አክሊ ፍቃዱ ህይወታቸው ማለፉን የተጎጂ ዘመድ የሆኑት አቶ ግርማ ተፈራ ተናግረዋል።
ጥቃት አድራሾቹ “የፋኖ ሚሊሻዎች ናቸው” ሲሉ የገለጹት የስፍራው ነዋሪዎች አንድ ሌላ የአካባቢው አስተዳዳሪ መቁሰሉንም ለአዲስ ስታንዳርድ ገልጸዋል።
ተጨማሪ ያንብቡ፦ https://wp.me/pfjhHd-1pk
በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ወለጋ ዞን ኪራሙ ወረዳ መስከረም 4/2017 ዓ.ም.በተፈጸመ ጥቃት የአካባቢው አስተዳዳሪ እና የፓርቲ ሃላፊ መገደላቸው ተገልጿል።
በጥቃቱ የሲሬ ዶሮ አስተዳደር ሃላፊ የሆኑት አቶ አላምሮ ረታ እና በሲሬ ዶሮ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ መሪ የነበሩት አቶ አክሊ ፍቃዱ ህይወታቸው ማለፉን የተጎጂ ዘመድ የሆኑት አቶ ግርማ ተፈራ ተናግረዋል።
ጥቃት አድራሾቹ “የፋኖ ሚሊሻዎች ናቸው” ሲሉ የገለጹት የስፍራው ነዋሪዎች አንድ ሌላ የአካባቢው አስተዳዳሪ መቁሰሉንም ለአዲስ ስታንዳርድ ገልጸዋል።
ተጨማሪ ያንብቡ፦ https://wp.me/pfjhHd-1pk
Addis standard
በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን በተፈጸመ ጥቃት የቀበሌ አስተዳዳሪና የፓርቲ ኃላፊ መገደላቸው ተገለጸ - Addis standard
አዲስ አበባ፣ መስከረም 7/2017 ዓ/ም፦ በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ወለጋ ዞን ኪራሙ ወረዳ መስከረም 4/2017 ዓ.ም.በተፈጸመ ጥቃት የአካባቢው አስተዳዳሪ እና የፓርቲ ሃላፊ መገደላቸው ተገልጿል። ጥቃት አድራሾቹ “የፋኖ ሚሊሻዎች ናቸው” ሲሉ የገለጹት የስፍራው ነዋሪዎች አንድ ሌላ የአካባቢው አስተዳዳሪ መቁሰሉን ለአዲስ ስታንዳርድ ገልጸዋል። በአካባቢው ነዋሪ የሆኑት አቶ ግርማ ተፈራ እንደገለፁት ጥቃቱ…
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ ቀንደኛ ጠላት የክፋት ሁሉ አባት ነፃ አውጪ ነኝ ባዮችን የጡት አባት ሻቢያ የአፋር ህዝብን በdisease እየጩረሳቸው ነው
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ ሀገራችን የውስጥ ስላም የሚመጣው የሻቢያ እጅ ሲቆረጥ ነው ክላሽ ተሸክሞ በየጫካው ልማት ሲያወድም የገበሬውን ከብት አርዶ ሲበላ የሚውል እናቶችን እና ህፃናት የሚደፍር እያገተ ገንዘብ የሚቀበል ሀገራችንን እየበጠበጡ ህዝባችንን እያስጨነቁ ያሉትን የሚረዳው ሻቢያ ነው ሻቢያ ደሞ የግብፅ ተላላኪ ነው
የኦሮሞ እናቶች እምባ የኦሮሞ አባቶች እምባ ፈሶ አልቀረም ትክክለኛ የኦሮሞ ልጆች የሆኑ እየገቡ እነዚህ ምትመለከታቸው ወለጋ ዛሬ እጅ የሰጡ ናቸው።
በተለይ ወለጋ ውስጥ ያለው ሃይል በድርቅ ጊዜ መጥተው የሰፈሩ ትግሬዎች ልጆቻቸው ወለጋ ባለው ሃይል ውስጥ ተቅላቅለው ብዙ ወንጀል እየሰሩ ነው
ትክክለኛ ኦሮሞዎቹ ነገሩ የተገለጠላቸው ወደ ህዝባቸው እየተመለሱ ነው
የኦሮም ህዝብ ስላም እስኪመለስ አሁንም #NoMoreWar እንላለን
ለሰላም መቼም አይረፍድም !!!
በተለይ ወለጋ ውስጥ ያለው ሃይል በድርቅ ጊዜ መጥተው የሰፈሩ ትግሬዎች ልጆቻቸው ወለጋ ባለው ሃይል ውስጥ ተቅላቅለው ብዙ ወንጀል እየሰሩ ነው
ትክክለኛ ኦሮሞዎቹ ነገሩ የተገለጠላቸው ወደ ህዝባቸው እየተመለሱ ነው
የኦሮም ህዝብ ስላም እስኪመለስ አሁንም #NoMoreWar እንላለን
ለሰላም መቼም አይረፍድም !!!
የአማራ ሸኔ እታገልለታለው ለሚለው ህዝብ የሚሰራው ጥፋት ይሄ ነው
በ #አማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ስናን ወረዳ ረቡዕ ገበያ ከተማ ሁለት መምህራን ትናንት መስከረም 8 ቀን 2017 ዓ.ም “በታጠቁ ኃይሎች በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸውን” የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ።
የምስራቅ ጎጃም ዞን አስተዳደር ዛሬ ባወጣው የሃዘን መግለጫ፤ ግድያ የተፈጸመባቸዉ መምህራን በረቡ ገበያ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በመምህርነት ሙያ ሲያገለግሉ የነበሩት መ/ር ጌታ እንዳለ አንማው እና መ/ር አትንኩት ሁነኛው ናቸዉ ብሏል።
“በታጠቁ ኃይሎች መምህራኑ በአሰቃቂ ሁኔታ ግድያ የፈጸሙባቸዉ በ2017ዓ.ም የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር እንቅስቃሴ አድርጋችኋል፤ ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ዉስጥ ለምን ትገባላችሁ? ወዘተ… በሚል ነዉ” ሲል አስተዳደሩ ገልጿል።
የዞኑ አስተዳደር በመግለጫው፤ “በአማራ ህዝብ ስም እየማሉ ንፁሃን የእዉቀት አባቶችን መግደል ከወንጀልም በላይ አፀያፊ የፀረ-አማራነት መገለጫ ተግባር ነው” ሲል ግድያውን አውግዟል።
አክሎም “የነገ ሃገር ተረካቢ የሆኑ ህጻናት እንዳይማሩ ለማድረግ ንፁህ መምህራንን መግደልና በመምህራን ላይ ፍርሃት መፍጠር ለአማራ ህዝብ ካለማሰብ የሚመነጭ እኩይ ድርጊትና ተግባር ነዉ” ብሏል።
አስተማሪ ገድለህ ምን አይነት ትውልድ ልታፈራ ነው ??
በ #አማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ስናን ወረዳ ረቡዕ ገበያ ከተማ ሁለት መምህራን ትናንት መስከረም 8 ቀን 2017 ዓ.ም “በታጠቁ ኃይሎች በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸውን” የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ።
የምስራቅ ጎጃም ዞን አስተዳደር ዛሬ ባወጣው የሃዘን መግለጫ፤ ግድያ የተፈጸመባቸዉ መምህራን በረቡ ገበያ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በመምህርነት ሙያ ሲያገለግሉ የነበሩት መ/ር ጌታ እንዳለ አንማው እና መ/ር አትንኩት ሁነኛው ናቸዉ ብሏል።
“በታጠቁ ኃይሎች መምህራኑ በአሰቃቂ ሁኔታ ግድያ የፈጸሙባቸዉ በ2017ዓ.ም የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር እንቅስቃሴ አድርጋችኋል፤ ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ዉስጥ ለምን ትገባላችሁ? ወዘተ… በሚል ነዉ” ሲል አስተዳደሩ ገልጿል።
የዞኑ አስተዳደር በመግለጫው፤ “በአማራ ህዝብ ስም እየማሉ ንፁሃን የእዉቀት አባቶችን መግደል ከወንጀልም በላይ አፀያፊ የፀረ-አማራነት መገለጫ ተግባር ነው” ሲል ግድያውን አውግዟል።
አክሎም “የነገ ሃገር ተረካቢ የሆኑ ህጻናት እንዳይማሩ ለማድረግ ንፁህ መምህራንን መግደልና በመምህራን ላይ ፍርሃት መፍጠር ለአማራ ህዝብ ካለማሰብ የሚመነጭ እኩይ ድርጊትና ተግባር ነዉ” ብሏል።
አስተማሪ ገድለህ ምን አይነት ትውልድ ልታፈራ ነው ??
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የትግሬው ሸኔ የደብረፂዮን ቡድን ሻቢያን ተመክቶ የፕሪቶሪያውን ስምምነት ለማፍረስ እና ወደ ዳግም ጦርነት ለመግባት እየሰራ ይገኛል
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Oromiyaa Rice cluster
ሽመልስ አብዲሳ ለኦሮሞ ወጥሮ እየሰራ ነው !!
ሽመልስ አብዲሳ ለኦሮሞ ወጥሮ እየሰራ ነው !!