#Alert
ግብጽ፣ ኤርትራን ከሕወሓት ጋር ለማስታረቅ በምትችልበት ኹኔታ ዙሪያ ከኤርትራ ጋር እየመከረች መኾኗን የኢምሬቶች ጋዜጣ ናሽናል ዘግቧል። ኤርትራ እና ግብጽ የወታደራዊ ትብብርና የመረጃ ልውውጥ ለማድረግ አማራጮችን እየፈተሹ እንደኾነም ዘገባው ጠቅሷል። ሁለቱ አገራት ለመፈራረም ያስቡት ስምምነት፣ በቀይ ባሕር አካባቢ የመርከቦችን ደኅንነት ለማረጋገጥ ርምጃዎችን መውሰድን ያካትታል ተብሏል። የግብጽ ደኅንነት ሚንስትር ጀኔራል ከማል አባስና ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ባድር አብደላቲ ሰሞኑን አሥመራ ውስጥ ከፕሬዝዳንት ኢሳያስ ጋር መወያየታቸው ይታወሳል። [ዋዜማ]
ግብጽ፣ ኤርትራን ከሕወሓት ጋር ለማስታረቅ በምትችልበት ኹኔታ ዙሪያ ከኤርትራ ጋር እየመከረች መኾኗን የኢምሬቶች ጋዜጣ ናሽናል ዘግቧል። ኤርትራ እና ግብጽ የወታደራዊ ትብብርና የመረጃ ልውውጥ ለማድረግ አማራጮችን እየፈተሹ እንደኾነም ዘገባው ጠቅሷል። ሁለቱ አገራት ለመፈራረም ያስቡት ስምምነት፣ በቀይ ባሕር አካባቢ የመርከቦችን ደኅንነት ለማረጋገጥ ርምጃዎችን መውሰድን ያካትታል ተብሏል። የግብጽ ደኅንነት ሚንስትር ጀኔራል ከማል አባስና ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ባድር አብደላቲ ሰሞኑን አሥመራ ውስጥ ከፕሬዝዳንት ኢሳያስ ጋር መወያየታቸው ይታወሳል። [ዋዜማ]
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አያቶቹ እንቁላል ለጣሊያን ሲቀቅሉ የነበሩ ኢትዮጵያን የባህር በር አሳጥተው ሲዘርፉን የነበሩ ልምሻዎች ዛሬ ደሞ በተለመደ የባንዳነት ተግባራቸው ግብፅ እና ሱማሊያን እንገረድላቹ እያሉ ነው።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የትግራይ ህዝብ ከጦርነት ውድመት እንጂ አንዳች ለውጥ እንደማይመጣ ተረድቶ የህውሀት ሸኔ ቡድንን በጊዜ በቃቹ ከጥፋታቹ ተመለሱ ሊላቸው ይገባል
በቄሮ እና በቀሬ ህዝባዊ አብዮት የኦሮሞ ህዝብ ብቻ ሳይሆን መላው ኢትዮጵያ ከገዳይ ዘራፊ ወያኔ ነፃ መውጣት የነ አብይ አህመድ ሥልጣን መያዝን ተከትሎ በአብይ አህመድ ስር ሻቢያና አክራሪ የአህዳዊ ሃይል መኮልኮል ብሎም ፌዴራል ሥርአቱ ይፍረስ ብለው በመወትወታቸው በነበረን ስጋት አብይ አህመድን ተቃውመናል ሽመልስን ተቃውመናል አምፀናል ዛሬ ግን ሽመልስም ሆነ አብይ አህመድ ከሻቢያ እና ከአክራሪው አህዳዊ ጋር ያላቸውን ግኑኝነት አቋርጠው አስደነቃ የልማት ሥራ ላይ ናቸው
የኦሮሞ ወጣት የትግል ፍሬ የሆኑት ሽመልስ አብዲሳ እና አብይ አህመድ ሊታገዙ ይገባል ዛሬ ትግሬው ኦሮሞ ገዛኝ ብሎ ሀገር እየበጠበጠ ነው
አማራውም ኦሮሞ ገዛኝ ብሎ ሀገር እየበጠበጠ ነው
የኦሮሞ የፖለቲካ ሊሂቃኖች ሁሉም በሚባል መልኩ እንዲሁም ጫካ ያለው በየመንደሩ በየጎጣቸው ሥልጣን ማማ ላይ መውጣት ሚፈልጉ ናቸው በተለይ ኦሮምያ ላይ የሚደረገው ጦርነት የኦሮሞን ህዝብ የደሀ ደሀ የማድረግ ለጠላቶቻችን መንገድ ለመጥረግ እና ካልሆነ በቀር ትርጉም የለሽ ጦርነት ነው
የኦሮሞ ወጣት ተደራጅቶ ፊቱን ወደ ሥራ መመለስ ፋሽስት አብይ አህመድ የሚልህ እና ደርግ ያፈረስውን ኢምፖየር ዛሬም ኢምፖየሯ እያለ ሲያላዝን የሚለውን ቀጣፊ ዘራፊ ሌባ ብለህ እራስህን ከነዚህ ስዎች ማራቅ መከላከያን መቀላቀል ማገዝ የአካባቢህን ስላም ማስጠበቅ የጠላትን እንቅስቃሴ በንቃት መከታተል አስፈላጊ ነው.
ጊዜ ሁሉን ነገር እየገለጠ ነው በህዝብ ትግል እየማሉ እየተገዘቱ ህዝቡን ማህበራዊ እረፍት የነሱት የዘረፉትን ያደህዩትን በቃ ሊባሉ ይገባል።
የኦሮሞ ወጣት የትግል ፍሬ የሆኑት ሽመልስ አብዲሳ እና አብይ አህመድ ሊታገዙ ይገባል ዛሬ ትግሬው ኦሮሞ ገዛኝ ብሎ ሀገር እየበጠበጠ ነው
አማራውም ኦሮሞ ገዛኝ ብሎ ሀገር እየበጠበጠ ነው
የኦሮሞ የፖለቲካ ሊሂቃኖች ሁሉም በሚባል መልኩ እንዲሁም ጫካ ያለው በየመንደሩ በየጎጣቸው ሥልጣን ማማ ላይ መውጣት ሚፈልጉ ናቸው በተለይ ኦሮምያ ላይ የሚደረገው ጦርነት የኦሮሞን ህዝብ የደሀ ደሀ የማድረግ ለጠላቶቻችን መንገድ ለመጥረግ እና ካልሆነ በቀር ትርጉም የለሽ ጦርነት ነው
የኦሮሞ ወጣት ተደራጅቶ ፊቱን ወደ ሥራ መመለስ ፋሽስት አብይ አህመድ የሚልህ እና ደርግ ያፈረስውን ኢምፖየር ዛሬም ኢምፖየሯ እያለ ሲያላዝን የሚለውን ቀጣፊ ዘራፊ ሌባ ብለህ እራስህን ከነዚህ ስዎች ማራቅ መከላከያን መቀላቀል ማገዝ የአካባቢህን ስላም ማስጠበቅ የጠላትን እንቅስቃሴ በንቃት መከታተል አስፈላጊ ነው.
ጊዜ ሁሉን ነገር እየገለጠ ነው በህዝብ ትግል እየማሉ እየተገዘቱ ህዝቡን ማህበራዊ እረፍት የነሱት የዘረፉትን ያደህዩትን በቃ ሊባሉ ይገባል።