እጅግ አሳዛኝ ዜና
የማረቆ ማህበረሰብ 9ቀበሌዎች ወደ ማረቆ ይካተቱ በማለታቸው ምክንያት እነ ቹቹ ነሪ ያደሯጃቸው የፋኖ ኮፒ የሆነው የጉራጌው ዘርማ ህፃን አዋቂ ሳይል በማረቆ ህዝብ ላይ የዘር ጭፍጨፋ በመፈፀም ላይ ነው
የመንግስት የፀጥታ ሃይሎች በዚህ አጥፊ ቡድን ላይ የማያዳግም እርምጃ በመውሰድ ንፁሀንን እንዲከላከሉ ጥሪ እናደርጋለን።
የማረቆ ማህበረሰብ 9ቀበሌዎች ወደ ማረቆ ይካተቱ በማለታቸው ምክንያት እነ ቹቹ ነሪ ያደሯጃቸው የፋኖ ኮፒ የሆነው የጉራጌው ዘርማ ህፃን አዋቂ ሳይል በማረቆ ህዝብ ላይ የዘር ጭፍጨፋ በመፈፀም ላይ ነው
የመንግስት የፀጥታ ሃይሎች በዚህ አጥፊ ቡድን ላይ የማያዳግም እርምጃ በመውሰድ ንፁሀንን እንዲከላከሉ ጥሪ እናደርጋለን።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ ሰራዊት ለሱማሊያ ህይወቱን ደሙን ገብሯል
በሞቃዱሾ ያሉት የሱማሊያ ፌዴራል ፓርላማ አባል የኢትዮጵያ ሠራዊት በመደግፍ ንግግር አደረጉ:: የፖርላማው አባል እንዳሉት ፕሬዝዳን የሚለውና የሚናገረው ነገሮች ጥሩ አይደለም ብሎ ምልክት አስተላልፏል ኢትዮጵያ እና የኢትዮጵያ ሰራዊት ለሱማሊያ ብዙ መሰዋት ከፍለዋል በተለይም ለደቡብ ምዕራብ ክልል ብለዋል ፌዴራል ፓርላማው አባል
የኢትዮጵያ ዉለታ መቼም አንረሳውም:: በዚህ ጉዳይ ከኢትዮጵያ ጋር በምንም አይነት ነገር አንለያይም:: የሃገራችን ፕሬዝዳንት በጣም ተሳስቷል ትልቅም ውርደት ይከናነባል 30 አመት ህይወቱን ሰጥቶን ሲጠብቀን ልነበረ የኢትዮጵያ ሰራዊት እንዲህ መባል አይገጋውም ለግብጽ ወታደሮች በምንም ምክንያት የሃገራችንን ሱማሊያ መሬት አናስረግጥም አንፈቅድላትም በማለት ዛሬ የፖርላማው አባል ተናግረዋል::
በሞቃዱሾ ያሉት የሱማሊያ ፌዴራል ፓርላማ አባል የኢትዮጵያ ሠራዊት በመደግፍ ንግግር አደረጉ:: የፖርላማው አባል እንዳሉት ፕሬዝዳን የሚለውና የሚናገረው ነገሮች ጥሩ አይደለም ብሎ ምልክት አስተላልፏል ኢትዮጵያ እና የኢትዮጵያ ሰራዊት ለሱማሊያ ብዙ መሰዋት ከፍለዋል በተለይም ለደቡብ ምዕራብ ክልል ብለዋል ፌዴራል ፓርላማው አባል
የኢትዮጵያ ዉለታ መቼም አንረሳውም:: በዚህ ጉዳይ ከኢትዮጵያ ጋር በምንም አይነት ነገር አንለያይም:: የሃገራችን ፕሬዝዳንት በጣም ተሳስቷል ትልቅም ውርደት ይከናነባል 30 አመት ህይወቱን ሰጥቶን ሲጠብቀን ልነበረ የኢትዮጵያ ሰራዊት እንዲህ መባል አይገጋውም ለግብጽ ወታደሮች በምንም ምክንያት የሃገራችንን ሱማሊያ መሬት አናስረግጥም አንፈቅድላትም በማለት ዛሬ የፖርላማው አባል ተናግረዋል::
ህውሃት ወያኔ ከኢትዮጵያ ህዝብ ጫንቃ ላይ ሲባረር የመጀመርያ ሥራው ያደረገው የትግራይን ወርቅ ከፌዴራል መንግሥቱ እውቅና ውጪ በህገወጥ መንገድ አውጥቶ መሸጥ ነው ዛሬ ግን ህዝቡ ፀጥ ብሎ ማየት አልፈለገም የፅምብላ ህዝብ ጣብያ ደብረማርያም የወርቅ ማእድናት ለመቆፈር እየሄደ የነበረ ኤክስካቫተር በህዝብ እንቢተኝነት ተባሯል
በጉጂና በወለጋ በተመሳሳይ በህገወጥ መንገድ ወርቅ እየተቆፈረ በኮንትሮባንድ እየተሸጠ እንደ ሆነው የአደባባይ ሚስጥር ነው የወለጋ እና የጉጂ ህዝብ የተፈጥሮ ሀብቱን መጠበቅ አለበት
በጉጂና በወለጋ በተመሳሳይ በህገወጥ መንገድ ወርቅ እየተቆፈረ በኮንትሮባንድ እየተሸጠ እንደ ሆነው የአደባባይ ሚስጥር ነው የወለጋ እና የጉጂ ህዝብ የተፈጥሮ ሀብቱን መጠበቅ አለበት
አመቺ ጊዜ አገኝው ያለችው ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር የቃላት ጦርነት ጀምራለች
የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስትሩ አቶ የማነ ገ/መስቀል እንዳሉት ከሆነ" የኤርትራ ሉዓላዊ መሬቶችን የሚመኙ አካላት ጩሕትና ፉከራ እንደገና እየመጣ ይመስላል ሲሉ በተጨማሪም እነዚህ አካላት የዕውቀት ማነስ እብሪተኝነት ወይም ማን አለብኝነት በግልፅ እየታየ ይገኛል።
እነዚህ አካላት ማወቅ ያለባቸው ቀይ መስመር ለመጣስ እንደመሞከር ይቆጠራል ብለዋል።
የኤርትራ መንግሥት ፋኖን እያሰለጠነ እያስታጠቀ ሲሆን በቅርቡ ደሞ ከደብረፂዮን ቡድን ጋር አብረው እየሰሩ ነው
የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስትሩ አቶ የማነ ገ/መስቀል እንዳሉት ከሆነ" የኤርትራ ሉዓላዊ መሬቶችን የሚመኙ አካላት ጩሕትና ፉከራ እንደገና እየመጣ ይመስላል ሲሉ በተጨማሪም እነዚህ አካላት የዕውቀት ማነስ እብሪተኝነት ወይም ማን አለብኝነት በግልፅ እየታየ ይገኛል።
እነዚህ አካላት ማወቅ ያለባቸው ቀይ መስመር ለመጣስ እንደመሞከር ይቆጠራል ብለዋል።
የኤርትራ መንግሥት ፋኖን እያሰለጠነ እያስታጠቀ ሲሆን በቅርቡ ደሞ ከደብረፂዮን ቡድን ጋር አብረው እየሰሩ ነው
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ኢትዮጵያ ሲሰለጥኑ የነበሩ የሱማሌ ላንድ ወታደሮች ስልጠናቸውን ጨርሰው እየተመለሱ ነው
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የሚጠበቅ ነው !! ባንዳነት አሁን አሁን ጌጥ ሆኗል