ምዕራብ አርማጮ ሴቲቱ ሁመራ ስድስት የሀገር ሽማግሌዎች በፋኖ ታግተዋል።
ከታገቱ ሳምንት ያለፈ ሲሆን ከእገታ ለማስለቀቅ ለእያንዳንዱ የሀገር ሽማግሌ አንድ አንድ ሚሊዮን ብር ጠይቀዋል።
ከታገቱ ሳምንት ያለፈ ሲሆን ከእገታ ለማስለቀቅ ለእያንዳንዱ የሀገር ሽማግሌ አንድ አንድ ሚሊዮን ብር ጠይቀዋል።
በሌላ ዞን አንገት ቆራጩ ፋኖ 29 የሀገር ሽማግሌዎች ያገተ ሲሆን ከዛ ውስጥ 14ቱ ቄሶች ናቸው ሙሉውን መረኛ ከታች
https://youtu.be/DyuvdxuqDq4?si=H6o6mskAvmTxogS5
https://youtu.be/DyuvdxuqDq4?si=H6o6mskAvmTxogS5
YouTube
የድረሱልን ጥሪ፣ መነሻችን አማራ፣ መድረሻችን አማራ ሲባል?
የድረሱልን ጥሪ፣ መነሻችን አማራ፣ መድረሻችን አማራ ሲባል?
https://www.tg-me.com/+8dPbAqLe9vUwOTQx
Join this channel to get access to perks:
https://www.youtube.com/channel/UCwUJ_Zli745ZoImP4IljpYg/join
https://www.tg-me.com/+8dPbAqLe9vUwOTQx
Join this channel to get access to perks:
https://www.youtube.com/channel/UCwUJ_Zli745ZoImP4IljpYg/join
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ይሄ እከክ የሆነ ድርጅት ለ 50 አመት ሙሉ የጦርነት ነጋሪት ኢትዮጵያን ካልዘረፈና ካላደማ ህይወቱ መቀጠል የማይችል
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለአገው ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ፓርቲ ጊዜያዊ የምዝገባ ፈቃድ መስጠቱን አስታወቀ።
ቦርዱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/2011 ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ለፖርቲው ጊዜያዊ ፍቃድ መስጠቱን አስታውቋል።
ይህ ጊዜያዊ የምዝገባ ፈቃድ የሚያገለግለው የፖለቲካ ፓርቲውን ለማስመዝገብ የሚያስፈልጉ ተግባራትን ለማከናወን ብቻ ሲሆን የሚያገለግለውም ለሦስት ወራት ብቻ መሆኑንም አስረድቷል።
ቦርዱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/2011 ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ለፖርቲው ጊዜያዊ ፍቃድ መስጠቱን አስታውቋል።
ይህ ጊዜያዊ የምዝገባ ፈቃድ የሚያገለግለው የፖለቲካ ፓርቲውን ለማስመዝገብ የሚያስፈልጉ ተግባራትን ለማከናወን ብቻ ሲሆን የሚያገለግለውም ለሦስት ወራት ብቻ መሆኑንም አስረድቷል።
https://addisstandard.com/Afaanoromoo/godina-horro-guduruu-wallaggaatti-xiqqaatu-namoonni-15-ajjeefamuu-qondaalli-aanaafi-jiraattonni-himan/
Godina Horro Guduruu Wallaggaatti “xiqqaatu namoonni 15 ajjeefamuu” qondaalli aanaafi jiraattonni himan
Godina Horro Guduruu Wallaggaatti “xiqqaatu namoonni 15 ajjeefamuu” qondaalli aanaafi jiraattonni himan
Addis Standard
Godina Horro Guduruu Wallaggaatti "xiqqaatu namoonni 15 ajjeefamuu" qondaalli aanaafi jiraattonni himan - Addis Standard
Finfinnee, Hagayya 15, 2024 – Godina Horro Guduruu Wallaggaa aanaa Abbee Dongoroo keessatti xiqqaatu namoonni 15 ajjeefamuu bulchaan aanichaafi jiraattonni Addis Standard‘tti himan. Godina Horro Guduruu Wallaggaatti jiraataa aanaa Abbee Dongoroo kan ta’e…
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ትክክል ብለሻል ነገር ግን አሁንም የበታች አመራሮች የወረዳ እና የክፍለከታማ ስዎች ህዝቡን ሲኦል ውስጥ ከተውታል ጉቦው ተጧጡፋል እነዚህ ግለሰቦች እያጣሩ የማያዳግም እርምጃ በፍጥነት ሊወሰድ ይገባል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እርስ በእርስ በጎጥ እየተቧደናቹ እርስ በእርስ እየተጋደላቹ ከምታልቁ እና ህዝቡንም በአማራነቱ ከምትገሉትና ከምታሰቃዩ ምን አለ አርፋቹ ብትቀመጡ:: የፋኖ አልበቃ ብሎ ውጪ ያለውም ግሪሳ በጎጥ ተደራጅቶ በስድብና በሴራ እየተጠላላለፈ ነው::
7 ሰዓት ባህርዳር እገባለሁ ያለው ፋኖ የት አለ ? ሲል የአማራ ኮሚኒኪሽን የምጸት መልዕክት አስተላልፏል፣የክሉ ፖሊስም የተፈጠረ ችግር እንደሌለ አስታውቋል
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ህወሓት ስልጣኑን ለማራዘም ለብዙ አመታት ህዝቡን ሲያሰቃይ የኖረ ቡድን ነው። አሁን የወያኔ የስልጣን ዘመን አብቅቷል። Tplf አሸባሪ ነው።
#viaALULA Selomon
#viaALULA Selomon