This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
መረጃ‼️
አዲሱ በእስክንድር ነጋ የተመሰረተው የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅትን አመሰራረትን በመቃወም በዋርካው ምሬ ወዳጆ የሚመራው የአማራ ፋኖ በወሎ; የሸዋ ጠቅላይ እዝ የሚመራው ኮማንደር አሰግድ መኮንን እና
በዘመነ ካሴ የሚመራው የአማራ ፋኖ በጎጃም እዝ የአቋም መግለጫ አወጡ::
የውስጥ መረጃ እንደደረሰኝ ከሆነ እነዚህ ሶስቱ አደረጃጀቶች የራሳቸው አንድ ወጥ ፋኖ በመመስረት መሪነቱን ለዘመነ ካሴ ለመስጠት ተስማምተዋል::
በመጨረሻም "ወንድም ወንድሙ ላይ ይነሳል አንዱ አንድን ያጠፋል"
አዲሱ በእስክንድር ነጋ የተመሰረተው የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅትን አመሰራረትን በመቃወም በዋርካው ምሬ ወዳጆ የሚመራው የአማራ ፋኖ በወሎ; የሸዋ ጠቅላይ እዝ የሚመራው ኮማንደር አሰግድ መኮንን እና
በዘመነ ካሴ የሚመራው የአማራ ፋኖ በጎጃም እዝ የአቋም መግለጫ አወጡ::
የውስጥ መረጃ እንደደረሰኝ ከሆነ እነዚህ ሶስቱ አደረጃጀቶች የራሳቸው አንድ ወጥ ፋኖ በመመስረት መሪነቱን ለዘመነ ካሴ ለመስጠት ተስማምተዋል::
በመጨረሻም "ወንድም ወንድሙ ላይ ይነሳል አንዱ አንድን ያጠፋል"
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የሚዲያ ክንፋ ዲያስፖራዉ ጃዊሳ በራሱ በአድማጭ አንደበት ዉሸታቹ ይብቃ በቃ ተባለ ።
ሁሉም እየጠራ ይመጣል የግዜ ጉዳይ ነው ።
ሁሉም እየጠራ ይመጣል የግዜ ጉዳይ ነው ።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ዙሩ ከሯል ! መጨረሻቸው መጥፋት ነው! አለቀ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ኢትዮጵያዊያን የአስተሳሰብ ለውጥና መሻሻል በማድረግ እንዴት አድርገው ሀገራቸውን መለወጥ እንደሚችሉ ይህ ደቡብ ኮርያዊ ወጣት ፣ የትውልድ ሀገሩን ደቡብ ኮርያን ምሳሌ በማድረግ ጥርት ባለ አማርኛ ያስረዳል። ስሚየለም እና የአስተሳሰብ ለውጥ እና ዘመናዊነት እርቀን እርስ በእርስ ለሥልጣን ጥማት እየተገዳደልን ነው
ጦርነት ይብቃ !! የአስተሳስብ ለውጥ ይምጣ !! #NoWar
ጦርነት ይብቃ !! የአስተሳስብ ለውጥ ይምጣ !! #NoWar
በ #ኦሮሚያ ክልል #ምስራቅ_ወለጋ ዞን “ወባ ከግጭት በበለጠ ሰውን እየገደለ” መኾኑን የዞኑ ነዋሪዎች ተናገሩ
በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ዞኖች የተከሠተው የወባ ወረርሽኝ፣ በተለይም በምሥራቅ ወለጋ ዞን ክፉኛ መዛመቱንና ለዓመታት የቀጠለው “ግጭት ከሚያደርሰው ጉዳት በበለጠ ሰዎችን እየገደለ” መኾኑን ነዋሪዎች ገልጸዋል።
በተለያዩ ዞኖች ያለው የጸጥታ ችግር እና አለመረጋጋት፣ የወባ ትንኝን በመከላከል እንቅስቃሴው ላይ አሉታዊ ተጽእኖ ማሳደሩንም ነዋሪዎቹ አክለው ገልጸዋል።
በዞኑ የሚገኙ አንድ የሕክምና ዶክተር፣ ከታካሚዎቻቸው መካከል 90 በመቶዎቹ ከባድ የወባ ምልክት ያለባቸው ታማሚዎች መኾናቸውን ለአሜሪካ ድምፅ ጠቁመዋል።
የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ ዶ/ር ተስፋዬ ክበበው፣ የወባ በሽታ ስርጭት፣ ባለፉት ሳምንታት በዕጥፍ መጨመሩን ገልጸው፣ ችግሩን የሚመጥን ርምጃ መውሰድ እንደሚያስፈልግ አመልክተዋል።
የአዲስ ስታንዳርድ አማርኛ
በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ዞኖች የተከሠተው የወባ ወረርሽኝ፣ በተለይም በምሥራቅ ወለጋ ዞን ክፉኛ መዛመቱንና ለዓመታት የቀጠለው “ግጭት ከሚያደርሰው ጉዳት በበለጠ ሰዎችን እየገደለ” መኾኑን ነዋሪዎች ገልጸዋል።
በተለያዩ ዞኖች ያለው የጸጥታ ችግር እና አለመረጋጋት፣ የወባ ትንኝን በመከላከል እንቅስቃሴው ላይ አሉታዊ ተጽእኖ ማሳደሩንም ነዋሪዎቹ አክለው ገልጸዋል።
በዞኑ የሚገኙ አንድ የሕክምና ዶክተር፣ ከታካሚዎቻቸው መካከል 90 በመቶዎቹ ከባድ የወባ ምልክት ያለባቸው ታማሚዎች መኾናቸውን ለአሜሪካ ድምፅ ጠቁመዋል።
የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ ዶ/ር ተስፋዬ ክበበው፣ የወባ በሽታ ስርጭት፣ ባለፉት ሳምንታት በዕጥፍ መጨመሩን ገልጸው፣ ችግሩን የሚመጥን ርምጃ መውሰድ እንደሚያስፈልግ አመልክተዋል።
የአዲስ ስታንዳርድ አማርኛ
Telegram
Addis Standard Amharic
አዲስ ስታንዳርድ በጃኬን አሳታሚ ኃ.የተ.የግ.ማ. ባለቤትነት ስር የሚታተም በኢትዮጵያ የሚገኝ ነፃ እና ገለልተኛ ሚዲያ ነው። አዲስ ስታንዳርድ አማርኛ የአዲስ ስታንዳርድ እንግሊዝኛ ሕትመት አካል ነው።
ፌስቡክ: https://rb.gy/xwxb3
ትዊተር (X)፡ https://rb.gy/34uh4
ፌስቡክ: https://rb.gy/xwxb3
ትዊተር (X)፡ https://rb.gy/34uh4
ከ 6 ሰአት በፊት
“የፋኖ ታጣቂዎች” በአማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር ዞን ቋራ ወረዳ በሚገኝ “የአገው ተወላጆች” መኖሪያ ቀበሌ ላይ ፈጸሙት በተባለ ጥቃት ከአስር ሺህ በላይ ነዋሪዎች መፈናቀላቸውን የአካባቢው ባለሥልጣናት፣ ሰባት ተፈናቃዮች እና የተፈናቃዮች ተወካዮች ለቢቢሲ ተናገሩ።
ለነዋሪዎቹ መፈናቀል ምክንያት በሆነው ጥቃት “ህጻናትን” ጨምሮ ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ በርካታ ነዋሪዎች መገደላቸው እንዲሁም በርካታ ቤቶች መቃጠላቸውን የዐይን እማኞች ገልጸዋል
“የፋኖ ታጣቂዎች” በአማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር ዞን ቋራ ወረዳ በሚገኝ “የአገው ተወላጆች” መኖሪያ ቀበሌ ላይ ፈጸሙት በተባለ ጥቃት ከአስር ሺህ በላይ ነዋሪዎች መፈናቀላቸውን የአካባቢው ባለሥልጣናት፣ ሰባት ተፈናቃዮች እና የተፈናቃዮች ተወካዮች ለቢቢሲ ተናገሩ።
ለነዋሪዎቹ መፈናቀል ምክንያት በሆነው ጥቃት “ህጻናትን” ጨምሮ ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ በርካታ ነዋሪዎች መገደላቸው እንዲሁም በርካታ ቤቶች መቃጠላቸውን የዐይን እማኞች ገልጸዋል
ከደቡብ አፍሪካ ተነስቶ ቦትስዋና፣ ዚምባብዌ፣ ዛምቢያ፣ ታንዛኒያ፣ ኬንያ፣ ኢትዮጵያ፣ ሱዳን ብሎ ግብፅ የገባው ግለሰቡ እነዚህን ሁሉ ሀገራት በእግሩ ሲያቆራርጥ ምንም ችግር ሳይገጥመው አማራ ክልል ከደረሰ በኋላ የእገታ ሙከራ፣ ድብደባ እና በርካታ እንግልት እንደደረሰበት ተናግሯል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የተማሪዎችን ህይወት እያጨለሙ ንፁሀን እያገቱ ትግል የለም ለህዝቡ ስላም ስጡት።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የፋኖ የክፋት መምህራቸው ዘመድኩን ነቀለ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ለህዝብ ነው ምንታገለው በሚል ስበብ ንፁሀን ላይ ግፍ መቆም አለበት !! ህዝብ ይህንን መከራ ለመወጣት ከመከላከያ ጎን መቆም አለበት።