Telegram Web Link
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በጅማ ዞንና አጎራባች ወረዳዎች : በወለጋ : በአብዛኛው ምዕራብ ኢትዮጵያ ክፍሎች ምሽቱን ከፍተኛ የፍንዳታ ድምጽ ከሰማይ ላይ የወረዱት እንዲህ በቦታው ምሽት ላይ ከተነሱት ፎቶግራፎቹና ቪዲዩው የሚታዩት ስብርባሪ ድንጋይ መሰል ነገሮች በተለያዩ ቦታዎች የወደቁት ምን አልባት በአንዳንድ ሃገሮች ተመሳሳይ በከፍተኛ ፍንዳታ ከሰማይ ከሚወደቁት ሚቲዎራይት / meteorite ተብለው የሚጠሩት ጋር አንድ አይነት ክስተት ይሆን ?

ስለ ሚቲዎራይት/ meteorite ከዊኪፒዲያ ይህንን ትርጉም እናገኛለን

A meteorite is a rock that originated in outer space and has fallen to the surface of a planet or moon. When the original object enters the atmosphere, various factors such as friction, pressure, and chemical interactions with the atmospheric gases cause it to heat up and radiate energy.

It then becomes a meteor and forms a fireball, also known as a shooting star; astronomers call the brightest examples "bolides". Once it settles on the larger body's surface, the meteor becomes a meteorite. Meteorites vary greatly in size. For geologists, a bolide is a meteorite large enough to create an impact crater.

Meteorites that are recovered after being observed as they transit the atmosphere and impact the Earth are called meteorite falls. All others are known as meteorite finds. Meteorites have traditionally been divided into three broad categories: stony meteorites that are rocks, mainly composed of silicate minerals; iron meteorites that are largely composed of ferronickel; and stony-iron meteorites that contain large amounts of both metallic and rocky material.

Modern classification schemes divide meteorites into groups according to their structure, chemical and isotopic composition and mineralogy. "Meteorites" less than ~1 mm in diameter are classified as micrometeorites, however micrometeorites differ from meteorites in that they typically melt completely in the atmosphere and fall to Earth as quenched droplets. Extraterrestrial meteorites have been found on the Moon and on Mars.

Negash Qmant
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እንደዚህ ሆን ብሎ የሚያወድመውን ከገንዘብ ተጨማሪ በእስር ሊቀጣ ይገባል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አዳምጡት ውጪ ሃገር እና መሀል ከተማ ተቀምጦ ማዋጋት አይቻልም አይ ካላቹ ግቡና ለምትወዱት ሰራዊት ባትዋጉ እንኳን ለሰራዊቱ በሶ በጥብጡለት ከዚህ በኃላ ዲያስፖራ በርገር እየበላ ብላክ ሌብል እየጠጣ መሀል ከተማ ያለው ፍርፍር እየበላ ድራፍ እየጠጣ ማዋጋት መቆም አለበት የኦሮሞ ሆነ የአማራ ህዝብ ስላም ነው የሚፈልገው

#1NoWar
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ባህርዳርን ከጎንደር የሚያስተሳስረው እና የገበታ ለሀገር ፕሮጀክት አንዱ አካል የሆነው ጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት በዛሬው እለት ተመርቋል።
ልማቶቹ ይቀጥሉ ቱሪስቶች እንዲመጡ ስላም ወሳኝ ነው ስላም ይምጣ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሱዳን በጦርነት እንደዚህ ወድማለች እኛም በዚሁ ከቀጠል ከጦርነት የሚተርፈን ይሄ ብቻ ነው ። ፊንፊኔ ፍርፍር እየበላቹ ጃምቦ እየጠጣቹ ጦርነት ይፋፋምልን የምትሉ ውጪ ሀገር ቁጭ ብላቹ ጦርነት ይቀጥል የምትሉ የሥልጣን ጥመኞች ይብቃቹ !!
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ትረምፕ ምርጫ ቅሰቀሳ ላይ እያለ ከደቂቃዎች በፊት በመድረኩ ላይ የጥይት ድምጽ በመሰማቱ በፍጥነት በጠባቂዎቻቸው ከመድረኩ እንዲወርዱ ተደርገዋል::
ጦርነት ይቁም ዲያስፖራ ጦርነት ማጧጧፉን ያቁም ስንል መንግሥት ሰላም ለማምጣት ትልቁ ሀላፊነት ይወስዳል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ተባብራቹ ፃድቃኔ ማርያም ጠበል ውሰዱት
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የንፁሀንን አንገት ሲሸልቱ ያድሩና ጠዋት ቅዳሴ ይገባሉ የድጋይ ዘመን ነዋሪዎች
የፕሮፌሰር አሰራት ወልደየስ ብርጌድ ዋና አዛዥ ሻለቃ ደምሴ ይመር ፋኖ ምሬ ወዳጆ በሚመራው ጦር ታፍኖ ከወልድያ ዙርያ ቀጠና ወደ ራያ ቆቦ ተወስደዋል።

በአንድ ግዛት ውስጥ ሁለት ንጉስ አይኖርም በሚል ሂሳብ በወሎ፣ በሸዋና ጎጃም የሚገኙ የፋኖ መሪዎች አንዱን በአንዱ ላይ አሸናፊ ሁኖ ለመውጣት የምያደርጉት የውስጥ መገዳደል እንደቀጠለ ነው።
"የፕሪቶርያ ውል ለማፍረስ ከ ሻዕብያና ከፋኖ ጋር ግንኙነት ስታደርጉ ነበር። ይሄ ጉዳችሁን ዓለም ሁሉ አውቆታል። ስታደርጉት የነበረ ግንኙነት በዶክሜንት እነ ማይክ ሃመር ጭምር በእጃቸው የያዙት መረጃ ነው።

ፕሬዝዳንት #ጌታቸው ረዳ በህወሓት ካድሬዎች ፊት የተናገረው

ምንጭ ድስየ አሸናፊ በትግርኛ ከፃፈው የተወሰደ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ኦርቶዶክስ የአንገት ቆራጭ ፋኖ ምሽግ መሆኗን ማቆም አለባት።
በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ (UAE) ለመገበያየት የኢትዮጵያ ገንዘብ (ብር) መጠቀም እንደሚችሉ ያውቃሉ⁉️🤔

ዛሬ ማክሰኞ ጁላይ 16፣ 2024 የተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ እና ኢትዮጵያ እስከ 817 ሚሊዮን ዶላር የሚደርስ የገንዘብ ልውውጥ ስምምነት ተፈራርመዋል።

ሁለቱ ማዕከላዊ ባንኮች ድንበር ተሻጋሪ ግብይቶችን ለመፍታት እና የክፍያ እና የመልእክት መላላኪያ ስርዓቶቻቸውን ለማስተሳሰር የአገር ውስጥ ገንዘቦችን ለመጠቀም የሚያስችል ማዕቀፍ ለማቋቋም የመጀመሪያ ስምምነቶችን ተፈራርመዋል።

ይህ የኢትዮጵያ መንግስት የዶላር እጥረትንና የጥቁር ገበያ ችግሮችን ለመፍታት ካደረጋቸው ዲፕሎማሲያዊ ስምምነቶች አንዱ ነው።
ጋዜጠኛ #እስክንድር ወደ አንድ እዝ የተዋቀረው የፋኖ መሪ ሆኖ ዛሬ ተመርጧል፤ የጎጃሙ #ዘመነ_ካሴ የምርጫ ውጤቱን ውድቅ አድርጓል! ዛራ ሚዲያ ደስታ በደስታ ሆኗል
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
መረጃ‼️

አዲሱ በእስክንድር ነጋ የተመሰረተው የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅትን አመሰራረትን በመቃወም በዋርካው ምሬ ወዳጆ የሚመራው የአማራ ፋኖ በወሎ; የሸዋ ጠቅላይ እዝ የሚመራው ኮማንደር አሰግድ መኮንን እና
በዘመነ ካሴ የሚመራው የአማራ ፋኖ በጎጃም እዝ የአቋም መግለጫ አወጡ::

የውስጥ መረጃ እንደደረሰኝ ከሆነ እነዚህ ሶስቱ አደረጃጀቶች የራሳቸው አንድ ወጥ ፋኖ በመመስረት መሪነቱን ለዘመነ ካሴ ለመስጠት ተስማምተዋል::


በመጨረሻም "ወንድም ወንድሙ ላይ ይነሳል አንዱ አንድን ያጠፋል"
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የሚዲያ ክንፋ ዲያስፖራዉ ጃዊሳ በራሱ በአድማጭ አንደበት ዉሸታቹ ይብቃ በቃ ተባለ ።
ሁሉም እየጠራ ይመጣል የግዜ ጉዳይ ነው ።
2024/09/23 22:24:26
Back to Top
HTML Embed Code: