Telegram Web Link
የኮሪደር ልማት ለፊንፊኔ የሰጣት ውብ ገፅታ! 🥰
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ፋኖ የአማራን ህዝብ መዝረፍ መግደል እና ማስቃየት ላይ ነው
በርቱ !!
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ኤርትራውያን ነፃነታቸውን በዓል በማክበር ላይ ናቸው
እኛ ሌሎች ብሄር ብሄረሰቦችን ሶስታቹ አቃጠላቹሁን ብሎ አንዱ ልኮልኝ ነው
ዲያስፖራ እስካለ ድረስ ወጥራቹ ታገሉ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
እርቅ ተፈጦሮ ሀገሪቱ ወደ ፍፁም ስላም እንድትመለስ ህዝቡ ተረጋግቶ ወደ ኑሮው እንዲመለስ አሁንም ቢሆን የሁላችንም ጥረት ያስፈልጋል
#NoWar
Outstanding 🔥

🇪🇹's Diribe Welteji dominates the women's 1500m at the Prefontaine Classic with 3:53.75 👀

📸 Matthew Quine

#DiamondLeague
Good News : የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሰኔ 10 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ኦሮሚያ ክልል ነቀምቴ ከተማ  በረራ እንደሚጀምር ገለጸ።

የአየር መንገዱ የንግድ ዘርፍ ዋና ኃላፊ ለማ ያዴቻ እንደገለጹት÷ አየር መንገዱ እያደገ የመጣውን የሀገር ውስጥ የደንበኞች ፍላጎት ተደራሽ ለማድረግ እየሰራ ነው።

በዚህም ከመጪው ሰኔ 10 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ነቀምቴ በረራ እንደሚጀምር ገልጸው በረራው በሣምንት አራት ጊዜ እንደሚካሄድ ማስታወቃቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡

አየር መንገዱዓለም አቀፍ መዳረሻዎቹን ከማስፋት ባሻገር የሀገር ውስጥ የበረራ መዳረሻዎችን ለማስፋት እያደረገ ባለው ጥረት በ2035 የሀገር ውስጥ መዳረሻዎቹን ወደ 32 ለማሳደግ እየሰራ መሆኑ ተመላክቷል፡፡
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሚካኤል ሽፈራው " ይድረስ ለምታውቀኝ ለማላውቅህ"  የሚለውን ተወዳጅ የባለቅኔው የአለም ሎሬት ፀጋዬ  ሮበሌ ቀዌሳን ግጥም እንዲህ ይገልፀዋል ።
ተጋሩ ላይ ጦርነት ይቁም ብሎ ሲጮህ የነበረ ኦሮሞ ኦሮምያ ላይ ይቁም ሲባል ሚሳደብ ሚያጓራ ሚነጫነጭ ከሆነ ለትግራይ ሰላምን ተመኝቶ ለኦሮሞ እልቂትን ከተመኘ እነዚህ ስዎች ጀርባቸው ሊጠና ይገባል።
በመጪው 3ኛ ዙር ድርድር ሁለቱም ሃይሎች የህዝባችንን መከራ ታሳቢ በማድረግ ጦርነቱ በስላም እንዲቋጭ እንደሚያደርጉ ተስፋ እናደርጋለን ።
ሰላም ፈላጊው የኦሮሞ ህዝብ እና የኦሮሞ ህዝብ ወዳጆች መጪው ድርድር እንዲሳካ የሚቻለውን እገዛ እና ድጋፍ በማድረግ ሀገራችን ወደ ሰላም እንድትመለስ ጥረት እናድርግ።
2024/09/22 12:16:50
Back to Top
HTML Embed Code: