Telegram Web Link
Forwarded from Gumaa Saaqqataa (Gumaa Saaqataa)
ከማህበረሰቡ ወግና ባህል ፍፁም ተቃራኒ የሆነ ሐሰተኛ እና አፀያፊ የፈጠራ ታሪክ እያሰራጩ ህዝብን የሚያደናግሩ ዩቲዩበሮችን በቁጥጥር ስር ውለዋል።

ሃሰተኛ መረጃ እና ከማህበረሰቡ መልካም ባህልና ወግ የተቃረኑ አፀያፊ የፈጠራ ታሪኮችን በማህበራዊ ሚዲያ እያሰራጩ በህዝብ ላይ ውዥንብር እና መደናገርን የሚፈጥሩ ግለሰቦች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መጥቷል፡፡

ማህበራዊ ሚዲያን ገንዘብ ለማግኘት ሲሉ ብቻ ከእውነት የራቁ መሰረተ ቢስ የፈጠራ አፀያፊ ወሬዎችን እየፈበረኩ በማሰራጨት የህዝብን ደህንነት ስጋት ላይ ሲጥሉ ከነበሩ ዩትዩበሮች መካከል በፊንፍኔ በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 አማረ እና ቤተሰቦቹ በተባለ ህንፃ ላይ ቢሮ ተከራይተው የተለያዩ የዩቲዩብ ገፆችን በመክፈት የማህበረሰቡን ሥነ ልቦና የሚጎዱ የፈጠራ ታሪክ በማሰራጨት የተጠረጠሩ ስድስት ግለሰቦች በህዝብ ጥቆማ እና ፖሊስ ባደረገው ክትትል ተይዘው በየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ምርመራ እየተጣራ ይገኛል፡፡
በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካከል መቅደስ መብራት መኮንን የተባለችው ግለሰብ ሮሄ፣ ልዩነት፣ ጣዕም፣ አዲስ አለም፣ ዘይቤ፣ ህይወት፣ እይታ፣ እና ዩኒት ህይወት የተባሉ የዩቲዩብ ገፆችን በመክፈት በስራ አስኪያጅነት ስትመራ የነበረች ናት ተብሏል፡፡

ብሩክ ወርቅነህ ጌታሰው የተባለ ግለሰብ ደግሞ ገፆቹን በምክትል ስራ አስኪያጅነት እና በአስተባባሪነት ሲመራ የነበረ ሲሆን ናትናኤል አበራ በቀለ፣ እየሩሳሌም አስማረ ምህረት እና ምህረት ያሲን ቲጋ የተባሉት ግለሰቦች ደግሞ በፕሮግራም አቅራቢነት እንዲሁም ናትናኤል ዮሃንስ አሸነፍ በካሜራ ባለሙያነት ሲሰሩ የነበሩ መሆናቸው ተገልጿል፡፡
ይህ ግለሰብ ሊቀ ትጉሀን ወንደስን ይባላል ቄስም ነው ፋኖም ነው ሴት ሊደፍር ሲል ተይዞ እስር ቤት እንደገባ ታውቋል።
Forwarded from Gumaa Saaqqataa (Gumaa Saaqataa)
ልሸፍነው ቢባል ሊሸፈን የማይችለው የሀረርጌ ገበሬ ለረሀብ መጋለጥ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ጉድ ተመልከቱ😂
የጊዮርጊስ የፈረሱ ኮቴ ተገኝቷል🙈🙈

ሰዎች ሊታለሉ ይችላሉ ፡ነገር ግን በዚህ ደረጃ ሲሆን ግን ያሳዝናል ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ ኖሯል እንዴ?
ተስፋቢሱ ፋኖ በቋራ ኮዘራና እንኮይ ውሃ በሚገኙ የቅማንት ህዝብ ላይ ከትናንት ጀምሮ ጦርነት የከፈተ ሲሆን በርካታ ንፁሃን ዜጎች ተጎድተዋል አሁንም ፀረ ህዝቡ ፋኖ በሰላማዊና ንፁሃን የቅማንት ተወላጆች ላይ የጥፋት ዘመቻውን አጠናክሮ ቀጥሏል። የሚመለከተው የፊዴራል ፀጥታና መከላከያ ሰራዊት በተጠቀሰው ቦታ ሰላማዊና ንፁሃን ዜጎችን በማንነታቸው ተለይተው በፋኖ እየደረሰባቸው የሚገኘው የሽብር ተግባር እንዲከላከል እናሳስባለን።

ፋኖ አሁን ላይ የደረሰበትን ትልቅ ኪሳራና ሽንፈት እንዲሁም ያለበትን የትጥቅና ተተኳሽ ችግር ለመቅረፍ ምዕራብ ጎንደር ዞን ከሱዳን አዋሳኝ ድንበር ላይ የግጭት ቀጠና ለማድረግ አዲስ የሽብር እስትራቴጂ አቅዶ ብሄር ተኮር ግጭትን ለማስነሳት ከትናንት ጀምሮ ግጭት እንዲነሳ አድርጓል ።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አክቲቪስቶቻችን ወጥረው እየሰሩ ነው
የሃረርጌ ኦሮሞ በጣም ጎበዝ እና ሥራ ወዳድ ሲሆን በኦሮምያ ዋና ከተማ ፊንፊኔ በመግባት በተለያዩ ንግዶች ውስጥ እየተሰማራ ለከተማዋ ብዙ አስተዋፆ እያደረገ ይገኛል እንደ አለመታደል ሆኖ ያለው መንግሥት ኦሮሞን ሳይሆን ሌሎቹን ለማስደሰት ከኦሮሞ ነጥቆ ለሌሎች ለመስጠት እና ቅዱስ ለመባል የሚስራ በመሆኑ ምክንያት የኦሮሞ ህዝብ ተገፍቶ ከወጣበት ከፊንፊኔ ተሙልሶ እንዳይገባ ከነ ብርሃኑ ነጋ ቡድን ጋር ዛሬም በህዝባችን ላይ ሸፍጥ እየተሰራ ይገኛል አሁንም ቢሆን በንግድ ሥራ ላይ ለተሰማሩ ኦሮሞዎች የንግድ ቢቦታዎች እና የብድር አገልግሎት ሊመቻችላቸው ይገባል በደሙ ሥልጣን ላይ ያወጣቹሁን ማህበረሰብ ባትገፉት ጥሩ ነው።
የብሔር ብሔረሰቦች “ብዙሃነት እና አካታችነት” ስርዓት፤ በመንግስት መስሪያ ቤቶች ተግባራዊ እንዲደረግ የሚደነግግ አዋጅ ለፓርላማ ቀረበ

ማንኛውም የመንግስት መስሪያ ቤት “ኢትዮጵያን የሚመስል የሰራተኞች ስብጥር መኖሩን የሚያረጋግጥ”፣ “የብሔር ብሔረሰቦችን ብዙሃነት እና አካታችነት” ያገናዘበ ስርዓት ተግባራዊ ማድረግ እንዳለበት የሚደነግግ የአዋጅ ረቂቅ ለፓርላማ ቀረበ። በመንግስት መስሪያ ቤት ውስጥ የሚፈጸም የሰራተኛ ስምሪት፤ የብሔር ብሔረሰቦችን እና ህዝቦችን “ሚዛናዊ ተጽዕኖ” ለማሳደግ በሚያስችል መልኩ መፈጸም እንዳለበትም የአዋጅ ረቂቁ ያዝዛል።

እነዚህን ድንጋጌዎች ያካተተው አዲሱ የህግ ማዕቀፍ፤ በ2010 ዓ.ም. የጸደቀውን እና እስካሁን በስራ ላይ የቆየውን “የፌደራል መንግስት ሰራተኞች አዋጅ” የሚተካ ነው። በአስራ ሰባት ክፍሎች እና በ160 አንቀጾች የተዋቀረው ይህ የአዋጅ ረቂቅ፤ የደመወዝ ጭማሪ፣ የደመወዝ እርከን፣ የመንግስት ሰራተኞች ክፍያ እና ጥቅም ጥቅም፣ የማትጊያ ወይም ማበረታቻ ስርዓት፣ የሰራተኞች ብቃት ምዘና እና ማረጋገጫ፣ የስልጠና አሰጣጥ እና ስራ ስምሪትን የተመለከቱ ድንጋጌዎች በዝርዝር የቀረቡበት ነው።

በነባሩ አዋጅ ያልተካተቱ “ነጻ ገለልተኛ ስርዓት መገንባት”፣ “ሁሉ አቀፍ ብዝሃነት፣ አካታችነት እና ተጨማሪ የድጋፍ እርምጃ አፈጻጸምን” የተመለከቱ ድንጋጌዎችንም አዲሱ የአዋጅ ረቂቅ በውስጡ ይዟል። የአዋጅ ረቂቁ ዛሬ ማክሰኞ ግንቦት 6፤ 2016 በተካሄደው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ በቀረበበት ወቅት፤ አዲሱ የህግ ማዕቀፉ እንዲዘጋጅ ካስፈለገበት ምክንያቶች ውስጥ የ“ህብረ ብሔራዊነትን” ጉዳይ አንዱ መሆኑን በፓርላማ የመንግስት ተጠሪው አቶ ተስፋዬ በልጅጌ ተናግረዋል።

የአዋጅ ረቂቁ ይህንን ጉዳይ በዳሰሰበት ክፍሉ፤ “በማንኛውም የመንግስት መስሪያ ቤት ኢትዮጵያን የሚመስል የመንግስት ሰራተኞች ስብጥር መኖሩን በማረጋገጥ፤ የብሔር ብሔረሰቦችን፣ የአካል ጉዳተኞች፣ የጾታ ተዋጽኦ የመሳሰሉትን ብዙሀነት እና አካታችነትን ያገናዘበ የመንግስት አገልግሎት እና አስተዳደር ስርዓት ተግባራዊ መደረግ አለበት” ሲል ደንግጓል። የመንግስት መስሪያ ቤቶች “ብቃት እና ውድድርን መሰረት በማድረግ” የሰራተኞች ስብጥር እንዲኖር የሚያስችሉ ዕቅዶችን መተግበር እንዲሁም የክትትልና የቁጥጥር ስርዓት መዘርጋት እንዳለባቸውም በአዋጅ ረቂቁ ላይ ሰፍሯል።

* * ዝርዝር ዘገባውን ለማንበብ ይህን ሊንክ ይጫኑ፦ https://ethiopiainsider.com/2024/13041/
2024/09/25 02:31:26
Back to Top
HTML Embed Code: