Telegram Web Link
ኢትዮጵያ ውስጥ መጥፎ ባህል እንዲፈጠር እና ወንጀል እንዲስፋፋ ሲሰሩ የነበሩ ጋጠወጦች ፖሊስ በቁጥጥር ሥር አውሏል እናመስግናለን 🙏🙏🙏
.
.
.
.
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ይሄ የምታዩት ህዝብ ኤርትራ ውስጥ ከመሰላቹ ተሳስታቹሀል ይሄ ዩጋንዳ ካምፖላ ከኢሳያስ አፍወርቂ ሸሽተው ጥገኝነት ሚጠይቁ ናቸው ኢትዮጵያ ውስጥ የሚደረጉት ጦርነቶች በድርድር ተቋጭቶ ወደ ሰላም ካልመጣን የኢትዮጵያ ህዝብ እጣ ፈንታ ይሄ ነው የሚሆነው
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ወያኔ አዝሎ አራት ኪሎ ያደርሰኛል ከምትለው ጋር ሁሉ ትዳራለች
እናንተ ባትኖሩ በምን እንስቅ ነበረ ?
Forwarded from Gumaa Saaqqataa (Gumaa Saaqataa)
ከማህበረሰቡ ወግና ባህል ፍፁም ተቃራኒ የሆነ ሐሰተኛ እና አፀያፊ የፈጠራ ታሪክ እያሰራጩ ህዝብን የሚያደናግሩ ዩቲዩበሮችን በቁጥጥር ስር ውለዋል።

ሃሰተኛ መረጃ እና ከማህበረሰቡ መልካም ባህልና ወግ የተቃረኑ አፀያፊ የፈጠራ ታሪኮችን በማህበራዊ ሚዲያ እያሰራጩ በህዝብ ላይ ውዥንብር እና መደናገርን የሚፈጥሩ ግለሰቦች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መጥቷል፡፡

ማህበራዊ ሚዲያን ገንዘብ ለማግኘት ሲሉ ብቻ ከእውነት የራቁ መሰረተ ቢስ የፈጠራ አፀያፊ ወሬዎችን እየፈበረኩ በማሰራጨት የህዝብን ደህንነት ስጋት ላይ ሲጥሉ ከነበሩ ዩትዩበሮች መካከል በፊንፍኔ በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 አማረ እና ቤተሰቦቹ በተባለ ህንፃ ላይ ቢሮ ተከራይተው የተለያዩ የዩቲዩብ ገፆችን በመክፈት የማህበረሰቡን ሥነ ልቦና የሚጎዱ የፈጠራ ታሪክ በማሰራጨት የተጠረጠሩ ስድስት ግለሰቦች በህዝብ ጥቆማ እና ፖሊስ ባደረገው ክትትል ተይዘው በየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ምርመራ እየተጣራ ይገኛል፡፡
በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካከል መቅደስ መብራት መኮንን የተባለችው ግለሰብ ሮሄ፣ ልዩነት፣ ጣዕም፣ አዲስ አለም፣ ዘይቤ፣ ህይወት፣ እይታ፣ እና ዩኒት ህይወት የተባሉ የዩቲዩብ ገፆችን በመክፈት በስራ አስኪያጅነት ስትመራ የነበረች ናት ተብሏል፡፡

ብሩክ ወርቅነህ ጌታሰው የተባለ ግለሰብ ደግሞ ገፆቹን በምክትል ስራ አስኪያጅነት እና በአስተባባሪነት ሲመራ የነበረ ሲሆን ናትናኤል አበራ በቀለ፣ እየሩሳሌም አስማረ ምህረት እና ምህረት ያሲን ቲጋ የተባሉት ግለሰቦች ደግሞ በፕሮግራም አቅራቢነት እንዲሁም ናትናኤል ዮሃንስ አሸነፍ በካሜራ ባለሙያነት ሲሰሩ የነበሩ መሆናቸው ተገልጿል፡፡
ይህ ግለሰብ ሊቀ ትጉሀን ወንደስን ይባላል ቄስም ነው ፋኖም ነው ሴት ሊደፍር ሲል ተይዞ እስር ቤት እንደገባ ታውቋል።
Forwarded from Gumaa Saaqqataa (Gumaa Saaqataa)
ልሸፍነው ቢባል ሊሸፈን የማይችለው የሀረርጌ ገበሬ ለረሀብ መጋለጥ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ጉድ ተመልከቱ😂
የጊዮርጊስ የፈረሱ ኮቴ ተገኝቷል🙈🙈

ሰዎች ሊታለሉ ይችላሉ ፡ነገር ግን በዚህ ደረጃ ሲሆን ግን ያሳዝናል ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ ኖሯል እንዴ?
ተስፋቢሱ ፋኖ በቋራ ኮዘራና እንኮይ ውሃ በሚገኙ የቅማንት ህዝብ ላይ ከትናንት ጀምሮ ጦርነት የከፈተ ሲሆን በርካታ ንፁሃን ዜጎች ተጎድተዋል አሁንም ፀረ ህዝቡ ፋኖ በሰላማዊና ንፁሃን የቅማንት ተወላጆች ላይ የጥፋት ዘመቻውን አጠናክሮ ቀጥሏል። የሚመለከተው የፊዴራል ፀጥታና መከላከያ ሰራዊት በተጠቀሰው ቦታ ሰላማዊና ንፁሃን ዜጎችን በማንነታቸው ተለይተው በፋኖ እየደረሰባቸው የሚገኘው የሽብር ተግባር እንዲከላከል እናሳስባለን።

ፋኖ አሁን ላይ የደረሰበትን ትልቅ ኪሳራና ሽንፈት እንዲሁም ያለበትን የትጥቅና ተተኳሽ ችግር ለመቅረፍ ምዕራብ ጎንደር ዞን ከሱዳን አዋሳኝ ድንበር ላይ የግጭት ቀጠና ለማድረግ አዲስ የሽብር እስትራቴጂ አቅዶ ብሄር ተኮር ግጭትን ለማስነሳት ከትናንት ጀምሮ ግጭት እንዲነሳ አድርጓል ።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አክቲቪስቶቻችን ወጥረው እየሰሩ ነው
2024/09/22 20:30:32
Back to Top
HTML Embed Code: