Telegram Web Link
Forwarded from Gumaa Saaqqataa (Gumaa Saaqataa)
ወደ ሁዋላ መለስ ላድርጋችሁና "ከመች ጀምሮ ነው ኦሮሚያ ላይ ታቦት መውረድ የጀመረው? " ለሚለው ምላሽ ይሆናቹ ዘንድ..

"አልሆነም የ በdhaሳ ክርስትና
እንደገና ይነሳ"
hintaane kiristinnaan Badhaasaa,
irra deebisaa kaasaa!"

የምትል አባባል ዛሬም ድረስ በመላው በኦሮሞ ማህበረሰብ ዘንድ ትነሳለች።

ነገሩ ተረት ሳይሆን በቱለማ ኦሮሞዎች ላይ በ1880 ማእከላዊ ኦሮሚያ ባጮ በተባለች መንደር ላይ የተከሰተ ነው።መንደሮቹን የምኒሊክ ወታደሮች ከተቆጣጠሩ ቦሀላ ሰፋ ባለው እና ለም መሬት መርጠው ታቦት የያዙ ቄሶች ይሰፍሩበታል። ይህ ከመሆኑ አስቀድመው ግን የዚያን መሬት ባለቤት አጥንተው ክርስትና ያስነሱታል።መሬቱን ከያዙ ቦሀላ ደግሞ " ክርስትና የተነሳ ሰው እግዚአብሔርን አይጣላም ይቀሰፋል" በማለት ያስፈራሩታል።

ይህ ታሪክ ነበር በቱለማዋ የባጮ መንደር አቦ በdhaሳ ላይ የደረሰው።አቦ በdhaሳ ቄሶቹ ክርስትና ሲያስነሷቸው መሬታቸውን እንደተመለከቱ ስለገባቸው ወደ ቤት ገብተው ልጅቻቸውን መከሩ።
"ልጆቼ እኔ ክርስትና ተነስቼ ቄስን መጣላት አልችልም። ነገ ታቦት ይዘው ለመምጣት አስበዋል።በመሬታችን ላይ ካሳረፉ በቅንድቤ ምልክት ስሰጣቹ በሽመል እየዠለጣቹ አባሯቸው" ይሏቸዋል።

እንደተፈራውም ንጋት ላይ ቄሶቹ ታቦት ይዘው በመምጣት በአቦ በdhaሳ መሬት መሀሉ ላይ ደርሰው "ይህንን መሬት ታቦቱ ወዶታል" በማለት ታቦቱን እንዳሳረፉ አቦ በdhaሳ ትናንት በመከራቸው መሰረት በቅንድቡ ምልክት ሲሰጣቸው ወጣቶቹ ቄሶቹን በሽመል እያንቆራጠጡ አባረሯቸው።

ከቄሶቹ ለአቦ በdhaሳ የተላከውም መልእክት

"hintaane kiristinnaan Badhaasaa,
irra deebisaa kaasaa!"

""አልሆነም የ በdhaሳ ክርስትና
እንደገና ይነሳ...."
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
የፑንትላንድ መንግሥት ካቢኔ
መጋቢት 21፣ 2016 ዓ/ም ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ ከዛሬ ጀምሮ ለሱማሊያ ፌደራል መንግሥት ዕውቅና መስጠት አቁሜያለሁ ብሏል።
ምንጭ BBC News
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ሀገር ለመበጥበጥ በዚን ያህል መወራጨት
እውነትም ፋኖ የሰራው የደም ማጥራት ስራ ማለት ነው ? ጊዜ ደጉ የማያሳየን የለም።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ወረዳው እኔ አንዲሰሩ ፈቃድ አልስጠሁም ይላል ቤተስብ ሊያፈርስው ሲል የፀጥታ ሃይሎችን ይልካል

አሁንም እንዲሰሩ አልፈቀድኩም ከማለት ውጪ እርምጃ ለመውሰድ ፈቃደኛ አይደሉም።

መክተፍያ ይዞ ኦሮምያ በመምጣት የሚደረግ ወረራን ማስቆም ካልተቻለ ኦሮሞ ሀገር አልባ ያደርጉታል
የኦሮሞ ብልፅግና ግን በህይወት አለ ???
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኦሮሞ ህዝብ ሁለት ምርጫ አለህ
1 የራስህን መንበረ ጴጥሮስ አጠናክረህ ሲኖዶስ መስርተህ እነዙህ ወንበዴዎችን ጠርገህ ማባረር
2. ወደ አባቶች የቀደመው እምነት ዋቄፈታ መመለስ
Inbox

ሰላምነህ ወንድሜ? ከ1983 ኢሀዲግ አዲስ አበባን ከተቆጣጠረ በኋላ፣ የአፍንጮ በር ወንዝ ተከትለህ ቀጨኔ ቀብር ማዶ ላይበፊት አንድ የእግዚሀራብ ፀበል ብቻ ነበር አሁንስ? እኛ ኳስ ተጫውተን የምንታጠብበት ምንጭ ሁላ፣ ፀበል ሆነው ታጥረው ህጋዊ ሽፋን አግኝተዋል፣ ለወደፊት ደግሞ ይዞታውን በማስፋፋት በተክርስቲያነ፣ሊሆኑ ነው።
ፋኖ ሲሰራ የነበረው ደምን የማጥራት ሥራ ተሳክቶለት ደማቸው የጠራውን እያየን ነው

.
.
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የነዚህ ስዎች ወንጀል ማቆምያ የለውም ሀገራችን የገባችው የእርስ በእርስ ጦርነት ከፊት ሆነው የመሩት ቀን ነው ሁሉ ነገር ያከተመው.
መንበረ ተክለሃይማኖት መፍረስ አለበት።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ትክክለኛ የፊንፊኔ ተወላጆች እነዚህ ናቸው
ተረቱ ተገለበጠ እንዴ? ( Omar Lenjiso )

እኛ ኦሮሞዎች ሲጀመርም ሲያልቅም ጦርነቱን አልደገፍንም፤ አቢይንም አልደገፍንም። አቢይን ግፋ በለው ብለው ጎትተው ጦርነት ውስጥ የቀላቀሉ፣ የሰሜኑ ይለቅ እንጂ ሌላው ዕዳው ገብስነው ብለው የጦርነት ነጋሪት የጎሰሙ፣ ትግሬዎቹን "በልተናቸው እንቀደስ" ሲሉ የሰማናቸው፤ "በዳቦ ብንበላው ይሻላል ወይስ በእንጀራ ነው የበለጠ የሚጣፍጠው" ሲባባሉ እየቀፈፈን የሰማናቸው፣ "እንደ ፍየል ጠብሰን እንብላቸው" ብለው በአደበባይ ሲቀሰቅሱ ጭካኔያቸው ክው ያደረገን ወደ መቀሌ ገስግሰው፣ ሰው ገድለው ከገደል ወርውረው፣ ሴት ደፍረው ብልት ውስጥ ምላጭ ጨምረው፣ አንድ ቤተሰብ ሙሉ ጨፍጭፈው ሲያበቁ አንዲት አሮጊትን ብቻ አስተርፈው ሬሳ ጠብቂ ብለው የሄዱ አረመኔዎች ዛሬ ደግሞ አቢይ ነው ያጣላን ከማለትም አልፈው ኦሮሞ ነው ያጣለንና "ትግሬማራ" ፈጥረን እንታረቅና አራት ኪሎ እንግባ ሲሉ እየሰማን ነው።

ብልፅግናን ካጠፋን በኋላ ኦነግ ይጠብቀናል ተዘጋጅ እያሉ ኦሮሞ ላይ ጄኖሳይድ አውጀው እየሰማን ነው። እየተማማሉ ሊያርዱን ሲመጡ እረዱን ብለን አንገት ይሰጡናል ብለው ጠብቀውን ይሁን? የምናየው ይሆናል? Mandi'ee si dhageessisee hanga'ee si argisiisee haamtu qabaa mana sii kabaa ይላል ኦሮሞ።

እነዚያስ የቆሰሉቱ ቁስላቸው እንኳን ሳይደርቅላቸው እንጣመር ኦሮሞን እንውጋ የሚሉቱስ በደላቸውን እንዴት ረሱ? ተረቱ ተገልብጦ የተወጋ ቢረሳም የወጋ አይረሳም ሆነ እንዴ አይ ሰሜን ነውር ጌጣቸው።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የፊንፊኔ ልጅ ይጠይቃል
Inbox
Godina Baale Bahaa Aanaa Gindhiir Magaalaa Gindhiir keessaatti deegarsa Faannoo Amaaraatiif buusii funaanaa turuun itti dhaqa bame!
Kunis Magaalaa Gindhiir Hoteela Asham(Baarii fi Riistuuraantii Asham) jedhamee beekamu keessatti qindeessaa abbaa hoteelichaatiin Abbootii qabeenyaa,qonna gurgudaa qonna invastimntii adda addaa irratti boba'aniifii Hojatoota mootummaa, kaabinee dabalatee hawwaassa keessaa deegartootaa fi jaalatoota Faanoo kan ta'an qindeesuudhaan buusii buusuudhaan carraa kotorbaandii gama sanaan seenutti fayyadamuudhaan meeshaa waraanaa dadabarsuun deegarsa wal irraa hin cinne taasisaa kan jiran ta'uun itti dhaqabamee jira waan ta"eef hawaasinni oromoo godinichaa nagaya isaa akka eegatee gochoota akkanaa kana irratti qabsaayu gamanumaan dhaamsa isiniif dabarsina!!
የዛሬ ስድስት ዓመት ቄሮ በህዝባዊ ንቅናቄ ኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን ዲሲ ያሉትን ጭምር ነፃ አውጥቶ በሉ በስላም እና በዲሞክራሲ አስተዳድሩ ብሎ ያስረከበበት ቀን ነው።
የኦሮሞን ቲያትር ወደ ላቀ ለማሻገር በስራ ላይ ያሉ ወጣቶች ይህንን ቻናል ከፍተዋል በቀጣይ ሥራዎቻቸው የሚለጡፉበት ቻናል ነው


https://www.tg-me.com/FinfinneTheaterAssociation
2024/09/24 17:23:21
Back to Top
HTML Embed Code: