Telegram Web Link
Forwarded from Gumaa Saaqqataa (Gumaa Saaqataa)
ሙሃመድ አሊቴ ይመር ይባላል ትላንት ወሎ ከሚሴ ላይ በጥይት ተመቶ አዳማ (ሃይለማርያም) ሆስፒታል ተኝቶ ይገኛል። የ 20 አመት ወጣት ሲሆን 2 ጥይት ደረቱ ውስጥ ሳይወጣለት እስከ አሁን በሞት እና በህይወት መካከል እንደሚገኝ በአካል ሄደን አይተናል። ለህክምና 300 ሺህ ብር ስለተጠየቀ ድጋፉን አጠናክረን መቀጠል ይኖርብናል። እስከ አሁን የተሰበሰው ገንዘብ አስቸኳይ እርዳታ የሚያስፈልጋቸው እየተለዩ ህክምና ቢደረግላቸው መልካም ይመስለኛል።
Dessalegn Dufera
💥💥💥💥💥 4,000,000 +💥💥💥💥💥💥💥
ለወሎ ኦሮሞ ወገኖቻችን እየተካሄደ ባለው የድጋፍ ዘመቻ የማጠራቀሚያ ባንክ ሂሳብ ቁጥር በተከፈተ 72 ሰዓታት ባልሞላ ውስጥ ወደ 4,000,000+ ብር በከፍተኛ ህዝባዊ ተሳትፎ እየተሰበሰበ ይገኛል ።

በክብር በወሎ ኦሮሞ ህዝብ ስም እናመሰግናለን 🙏
አሁንም ትኩረት : ድምጽ : ድጋፍ ለወሎ ኦሮሞ ወገኖቻችን : አነሰ በዛ ሳንል የሰደቃ : የስጦታ ትንሽ ትልቅ የለውም እና ከትንሹ አንድ መቶ ብር ጀምሮ በመለገስ ፍቅራችን ክብራችን አጋርነታችን በተግባር ለወገኖቻችን እናስመስክር ።

~ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
1000615436996

~ ኦሮሚያ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
1691127700001

~የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
1000093278376

A/ Feta Haji Mohammed
A/ Letif Taha Mohammed
Mustefa Bahiru Mohammed

የስልክ ቁጥር
0921 27 27 27
0975 97 97 90
0927 40 53 76
የኦሮሞ ባለሃብቶች ለወሎ ኦሮሞ ወገኖቻችን የሚያደርጉትን ድጋፍ እየጠበቅን ነው !!
በምሥራቅ ወለጋ በፀጥታ ኃይሎች በርካታ ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ
-------------------------------------------------------------------------------------
በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ ዞን ጊዳ አያና ወረዳ አንዶዴ ዲቾ በተባለች ቀበሌ ባለፈው ሳምንት አርብ መጋቢት 6/2016 ዓ.ም. በሃይማኖታዊ በዓል ላይ የነበሩ በርካታ ሰዎች በመንግሥት ኃይሎች መገደላቸውን ቢቢሲ ያነጋገራቸው የዐይን እማኞች ተናገሩ።
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ስለተፈጸመው ግድያ መረጃ እንደደረሰው ገልጾ ለመመርመር ባለሙያዎች መመደቡን ተናግሯል።
የኮሚሽኑ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ቢሮ ኃላፊ አቶ በዳሳ ለሜሳ ስለጥቃቱ እና ስለደረሰው ጉዳት ዝርዝር መረጃ እንደሌላቸው ገልጻው፣ አስፈላጊውን መረጃ ለማሰባሰብ እና ምርመራ ለመጀመር በሂደት ላይ መሆናቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል።
https://bbc.in/3IQQtHA
ናይጄሪያው ፖስተር በተአምራት ገንዘብ አስገባላቹሀለው ለኔ 15ሺ ራንድ ክፈሉኝ በሚል ቅጥፈት እና ማጭበርበር ምክንያት በቸርቹ አባሎች ድብደባ ደርሶበታል
የኢትዮጵያ ጴንጤዎች ከሌሎች መማር ጥሩ ነው ሳይሰሩ ሳይለፋ የሚገኝ ገንዘብ የለም።

.
.
.
እራሱን ፋኖ ብሎ የሚጠራ አረመኔ ቡድን ያገታቸውን የደቡብ ተወላጆች ለመልቀቅ 10ሚልዮን ብር ጠይቋል

.
.
.
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ሰለ አረመኔው ፋኖ እንዲሁም ስለ ክልል ሶስት ማወቅ ከፈለጉ ይሄ ኢንተርቪው በደንብ ያሳውቆታል አድምጡት
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ውጪ ሀገር እና ፊንፊኔ ተቀምጣቹ ለኦሮሞ ህዝብ እልቂትን ምታፋፍሙ ስዎች እስቲ የተሻለ አምጡ የህዝቡን መከራ አታራዝሙ ከሌሎችም ትምህርት ውስዱ

ይሄ መልክት ለእነ እማዋጉሽ ነው
ይሄ መረጃ ትክክል ከሆነ የአማራ ሲኖዶስ ምስረታው ሚበረታታ ነው
"ያኮረፈ ሁሉ ይተኩስበታል። ስለ አገር እያለ ገንዘብ የሚለምን የፓለቲካ ነጋዴ ለአገር የቆመ ዋርካ ላይ ይዘምታል። ስሙን ያጥለሻል። በልቶ የጠገበው መደዴ ሁሉ ባዶ ሆዱን አገር የሚጠብቃውን በከሃዲነት ይከሳል። እንቅልፉን ጠግቦ የተነሳው መዥገር ሁሉ እንቅልፍ አልባውን የአገር ዘብ ይዘልፋል። ለአገር ክብር የተዋደቀን ሰራዊት ክብር ይገፋል። ለእሱ ሲል ደሙን አፍስሶ የታረደን ሰራዊት ዋጋ ያሳጣል። በበረሃ፣ በዱር፣ በገደሉ የተዋደቀለትን ሰራዊት ከጀርባ ሆኖ ቃታ ይስብበታል። ህዝቤን ባለ ከሃዲ ተደርጎ ይመታል። ስለ እውነት ይህ ሰራዊት ያሳዝነኛል።"

የጦርነት ዋነኛ መንስኤ የፖለቲካ ውድቀት ነው። በፖለቲካችን ውድቀት ምክንያት ውድ ሰራዊታችን አላስፈላጊ ሞት እየሞተ፣ አላስፈላጊ መስዋእትነት እየከፈለ ነው። በፖለቲካችን ውድቀት ምክንያት ነው ሰራዊታችን በመንደር ጉዳይ ተጠምዶ ወንድሞቹ እና እህቶቹ ላይ እየተኮሰ ያለው። በፖለቲካችን ውድቀት ምክኒያት ነው ሰራዊታችን ያለ ቦታው ተገኝቶ የተዋረደው።

ስለዚህ ፖለቲካችንን እናቃናው። የፖለቲካ ልዩነቶቻችንን በጦርነት ሳይሆን በፖለቲካዊ መንገድ እንፍታቸው። የተከበረው ሰራዊታችንን ወደ ተከበረ ስፍራው እንመልሰው።

ሰላም ! ✌️
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አረ እናንተ ስዎች ተመከሩ ጆሮአችንን አታድሙት
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ቅዱስ ክርስቲያን እሮናልዶ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ሸገር እንደ ዱባይ - በዝምታ እየተሰሩ ያለው ምርጥ 5 ሜጋ ፕሮጀክቶች @HuluDaily - ሁሉ ዴይሊ - Ethiopia Mega Projects (1).mp4
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሌሎች ላይ ለሚደረግ ጦርነት ዛሬም አባሪ እና ተባባሪ ነኝ
ዋዜማ- የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በግፍና በኢ-ፍትሀዊነት  ከቀየው ፊንፊኔ (አዲስ አበባ) እንዲሰደድ የተደረገውን የኦሮሞ ሕዝብ ወደ ቀደመ ስፍራው  እንዲመለስ እያደረግን ነው ሲሉ በይፋዊ ማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት ተናግረዋል።
የኦሮሞ ሕዝብ ለዘመናት ሲደርስበት በነበረው መገፋት የተነሳ ከተማዋን ለሌሎች ለቆ እስከመውጣት ደርሷል ያሉት ሽመልስ፣ይህም መገፋት ሄዶ ሄዶ እትብቱ በተቀበረባት ፊንፊኔ (አዲስ አበባ) የባዕድነት ስሜት እንዲሰማውና በራሱ ቀየ ላይ ባይተዋር እንዲሆን ተደርጓል ብለዋል።
ከተማዋ በሌሎች የበላይነት ስር ሆና በተለይም የኦሮሞን ሕዝብ ለዘመናት እንደ ባዕድ የመመልከት አካሄድን ስትከተል ቆይታለች ያሉት ርዕሰ መሥተዳድሩ፣ ለዚህም ማሳያ የሚሆነው በከተማዋ አንዳችም የኦሮሞን ህዝብ ማንነት የሚገልጽ ምልክት (symbolic represention) አለመኖሩ ነበር በማለት ጠቁመዋል።
“ከዚህ በኋላ ግን መንግሥታችን፣ያለፈውን የውድቀት ታሪክ፣ጉዳትና መፈናቀል ማውራት፣ እንዲህ ተደረግን ብሎ ስሞታ ማቅረብ አይሻም” ሲሉ ገልጸዋል።
ይልቁንም የተገኘውን ዕድል በመጠቀም፣ትላንት በሕዝባችን ላይ ሲደርስ የነበረውን ግፍና በደል ለመካስ ብሎም ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለማስቆም አዲስ ምዕራፍ ከፍተን ወደ ሥራ ገብተናል ብለዋል።
በዚህም መሠረት፣መንግሥት በግፍ ከቀየው የተፈናቀለውን ሕዝብ በመመለስ በከተማዋ በሁሉም ዘርፍ ካሉ ዕድሎች ተጠቃሚ እንዲሆን ለማድረግ በከፍተኛ ትኩረት እየተሰራ ይገኛልም ሲሉ ጠቁመዋል።
አዲስ አበባን በዚህ ወቅት ስንመለከት፣ በፖለቲካው፣በኢኮኖሚ፣በማኅበራዊ እንዲሁም በባሕል የሕዝባችንን ሰፊ ተሳትፎ የሚሹ እጅግ ግዙፍ የሆኑ ፕሮጀክቶች እየተሰሩ ይገኛሉ ያሉት ሽመልስ፣ይህም ሀሳባችንን ከግብ ለማድረስ ትልቅ መሳሪያ ይሆነናል ብለዋል።
እየተሠሩ ካሉት ከነዚህ ፕሮጀክቶች መካከል፣የክልሉ ፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት፣ የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን፣ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣የኦቢኤን ሚዲያ ኮምፕሌክስ፣የኦሮሚያ ምርጥ ዘር ኢንተፕራይዝ፣የኦሮሞ አርት ማሠልጠኛ ማዕከል፣የኦሮሞ ባሕላዊ ምግብ አሰራርና ዝግጅት ማዕከል፣የኦሮሞ ባሕላዊ እቃዎች ማሳያና የገበያ ማዕከል፣ሲንቄ ባንክ፣ቡሳ ጎኖፋ እንዲሁም የተለያዩ ኢንተርፕራይዞችን በጥቂቱ ማንሳት ይቻላል ሲሉ ገልጸዋል።
እስካሁን ያለው አፈጻጸም፣መንግሥት የሕዝባችንን የዘመናት ጥያቄና እውነትን ወደ ቦታዋ ለመመለስ እንዲሁም ቃል የተገባውን ለመፈጸም ያለውን ቁርጠኛነት ያሳየ ነው ብለዋል።
አሁንም የሕዝባችንን ያልተመለሱ ጥያቄዎች በሂደት ለመመለስ በትኩረት እንሰራለን ያሉት ርዕሰ መሥተዳድሩ፣ሕዝባችንን ከከተማው መግፋትና ማሳደድ ግን ከዚህ በኋላ አክትሞለታል ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። [ዋዜማ
2024/09/26 21:44:07
Back to Top
HTML Embed Code: