Telegram Web Link
የአማርኛ ታይፕራይተር የፈጠረ ኢንጅነር አያና ብሩ በግንቦት 1939 ዓ/ም በጽሑፍ መኪና ለመጀመሪያ ጊዜ በስነ ጥበብ ሚኒስቴር ተፈቅዶ ጽፎ ታትሞ ያወጣው ይህ ጽሁፍ ነበር። ይህንን የመጀሪያ በጽሁፍ መኪና የታተመውን ጽሁፍ አንቡት። The father of modern Ethiopia Typography ኢንጅነር አያና ብሩ ይባላል ትውልድና እድገቱ በወለጋ ሆሮ ጉድሩ ነው:: በ1930ዎቹ (1932 G.C) የመጀመሪያውን የአማርኛ ታይፕራይተር የፈጠረ ምሁር ነበሩ። ኢንጅነር አያና ኦሊቬቲ ከተባለ የጣሊያን ካምፓኒ ጋር ለ 40 አመታት ያህል ሰርቶ ነው ይህንን የአማርኛ ታይፕራይተር ግኝትን እውን ማድረግ የቻለው።
የኢትዮጵያን ስክሪፕት ለአሁኑ ትውልድ ያስተዋወቀ በመሆኑ የዘመናዊ ታይፖግራፊ አባት (the father of modern Typography) የሚል ስም ተሰጥቶታል።ልጃቸው ኮለኔል አበራ አያና በደርግ ዘመን የአዲስ አበባ ፖሊሰ ዋና አዛዥ የነበሩና በኢትዮጵያ ውስጥ የማረሚያ ቤት ስርዓቶችንና የህግ ታራሚዎችን አያያዝ የቀየሩ ታላቅ ሰው ነበሩ ። ባሻዩ ታላቁ ኢንጅነር አያና ብሩ ተመራምረው የአማርኛ ፊደል ታይፕራይተር ባይፈጥሩ ኑሮ ዛሬ ላይ አዳሜ የአማርኛ ታይፕራይተር ኪቦርድ ላይ ባልፃፍሽ ነበር። የሚያሳዝነው ይህንን በፈጠሩ ታላቅ ሰው ላይ ስንት የዘረኝነት ቅርሻት የሚያቀረሹ አሉ።
ስም ከመቃብር በላይ ነው ክብር ለሚገባው ክብር እንስጥ!
ባላምባራስ ነጋሽ Negash Qemant
አንድም የሀገር ውስጥ ቋንቋ የማያስተምረው ትምህርት ቤት 17 ቅርጫፎች ሙሉ ታገዱ
**
*

በፊንፊኔና አካባቢዋ ከ17 ቅርንጫፎት ከፍቶ በብዙ ሺ የሚቆጠሩ ተማሪዎችን ሲያስተምር የቆየው ጊብሰን ትምህርት ቤት ፍቃዱ መነጠቁንና መታገዱን የአዲስ አበባ ትምህርት ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በፃፈው ደብዳቤ ለማወቅ ተችሏል።

ትምህርት ቤቱ በዋናነት ለዓለም አቀፍ ዜጎችና የዲፕሎማት ማህበረሰብ ትኩረት በማድረግ ሲያስተምር መቆየቱ የሚታወቅ ሲሆን ትናንት በተሰጠው ይፋዊ ደብዳቤ መታገዱን ታውቋል።

የታገደበት ምክንያት ደግሞ የኢትዯጵያ የትምህርት ስርዓት(Curriculum) እንዲከተል ተደጋጋሚ ማስጠንቀቅያ የተሰጠው ቢሆን አለመቀበሉን ባለስልጣኑ በሰጠው ደብዳቤ አስታውቋል።

ጊብሰን ትምህርት ቤት ከKG እስከ መሰናድኦ ያለው የትምህርት አሰጣጥ ሙሉ በሙሉ በእንግሊዘኛ የሚያስተምር ሲሆን ምንም ዓይነት የአገር ውስጥ ቋንቋ የማይሰጥ መሆኑን ለእግዱ መንስኤ ነው ተብሏል።ቀጣይ የተማሪዎቹ እጣ ፈንታ ምን ይሆናል የሚል ጉዳይ የተገለፀ ነገር የለም።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ፊንፊኔ እና ፊንፊኔ ዙርያ ያለውን ኦሮሞ መሬቱን ቀምቶ ያባረረው ማነው ? እነዛ ሁለት ሚሊየን አባወራ የት ነው ያሉት ? ፍትህ እንዴት ነው የሚያገኙት ??? መልሳ ማቋቋም ተደርጎላቸዋል ወይ ??? እነዚህን ኦሮሞዎች ጠርጎ እንዲጠፉ ያደረገው ህውሀት መሆኑን ፋኖስታሊን ገብረስላሴ ጠፍቶት ነው ??
ትግራ ክልል ያሉ ነጋዴዎች ህዝባችን አቅም የለውም ብለው ትርፋቸውን አስሳንስው ዘይት በአንድ ሺ ብር እንደሚሸጡ መቀሌ ደርሶ የተመለስው ዘርሁን ተሾመ ሪዮት ሚዲያ ላይ ሲናገር ስምተነዋል ፊንፊኔ ውስጥ ዘይት ከአንድ ሺ አምስት መቶ እስከ አንድ ሺ ስምንት መቶ ድረስ እንደሚሸጥ ይታወቃል ስግብግብ የብርሃኑ ነጋ ቡድን የኦሮሞ ማህበረሰብ በዚህ ደረጃ አንገታቸውን እየገዘገዘ ኑሮ ሲያከብድባቸው ሽመልስ አብዲሳ እና አዳነች አቤቤ ሥራቸው ምንድነው ???

የኦሮሞን ገበሬ እና የኦሮሞን ወጣት አደራጅታቹ ንግድ ውስጥ ክተቱ የህዝቡን ኑሮ አቅሉ።
እነዚህ ምታያቸው ከኦሮምያ በሱማሌ ቦሳሶ ወደብ አድርገው በየመን ሳውዲአረቢያ ገብተው ተይዘው የታሰሩ ናቸው ዛሬም ኦሮሞ አሸንፎ የሀገር ባለቤት ሆኖ በሀሳብ ልዩነት ግማሹ ክላሽ ይዞ ጫካ ይሮጣል ግማሹ አረብ አገር ይሰደዳል ያሳዝናል

ወጣቶች ልማት ላይ ንግድ ላይ ትምህርት ላይ መዝመት ነው ሚገባቸው
ሳውዲ አረቢያ ድረስ ሄዶ እስር ቤት ከመግባት ፊንፊኔ ላይ ያገኙትን ቢጋጋጡ ሰርተው ማደር ይችሉ ነበር የራሳቸውን ዋና ከተማ ለሌሎች ለቀው ሀገር ጥሎ መፈርጠጥ አያዋጣም. አንተ ማትኖርበትን ከተማ ፊንፊኔ የኦሮሞ ናት ተብሎ ቢታወጅልህ ምን ዋጋ አለው።?

ወገን ፊታችንን በቀዝቃዛ ውሃ እንታጠብ እንንቃ !! ዛሬ ኦሮሞ ከትላንት በተሻለ ነፃነት አለው የሚያስፈልገው ተባብሮ መስራት ብቻ ነው።
በቱለማ ኦሮሞ ፊንፊኔ እና በፊንፊኔ ዙርያ የተደረገውን የዘር ማፅዳት ኤርሚያስ ለገስ ከኢሀዲግ ለቆ አሜሪካን ሲመጣ ያጋለጠውን ሙሉ ኢንተርቪው ለጠየቃችሁኝ

https://youtu.be/pevpY9ADm8I?feature=shared
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በቄላም ወለጋ ዞን ግዳሚ ወረዳ የወባ በሽታ ወረርሽኝ መባባሱ ተነገረ።

ከግዳሚ ወረዳ ኮቦር ጤና ጣቢያ የወጣው የቪዲዮ ምስል እንደሚያሳየው በጤና ተቋሙ ውስጥ ያሉ ሰዎች በወባና በተመጣጠነ የምግብ እጥረት እየተሰቃዩ ነው።

በተለይም ህፃናት በበሽታው እና በምግብ እጥረት ይበልጥ እየተጠቁ መሆናቸው ነው የተነገረው።

በጤና ጣቢያዎቹ ውስጥ ያለው የመድኃኒት አቅርቦት አናሳ መሆኑንና ህዝቡም በህክምና አጥቶ እየተሰቃየ ስለመሆኑ ምንጮች ገልጸዋል።

በተመሳሳይም በሐዋ ጋላን ወረዳም የወባና ኩፍኝ በሽታ ወረርሽኝ በመከሰቱ በህብረተሰቡ ላይ ከፋተኛ ጉዳት እየደረሰ መሆኑን ነዋሪዎች ጠቁመዋል።

ህብረተሰቡ አፋጣኝ ድጋፍ እና ርብርብ እንድደረግለት በመጠየቅ ላይ ይገኛል።
ከዛሬ 15/4/16 ጀምሮ በየመንገዱ ላይ ለአብያተ ክርስቲያናት ማሰሪያ ብለው የመላዕክትን ስዕል ዘርግተው የሚለምኑ አካላት ከእውቅናዬ ውጭ ናቸው ብላለች።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን

Bini Berhe
ከናይጄሪያ ካቶሊክ ቤ/ክ ቀጥሎ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤ/ክ የሮማዉ ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ ያስተላለፉትን የተመሳሳይ ፆታ ቡራኬ መልዕክት አውግዘው ኢትዮጵያ ይህንን እንደማትቀበል አስታውቀዋል።

እንደዚህ አይነት አባት ያብዛልን 🙏
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ለሻዕቢያ ተገዢ ያልሆኑ ትክክለኛ ኤርትራዊያን ስደተኞች በኢትዮጵያ ቆይታ

"..ኢትዮጵያ ለኤርትራዊያን ቤታቸው እንጂ ፣ ሲዖል ሆና አታውቅም። ጥጋባቸው ልክ ያጣ አንዳንድ ከያኒያን ስለታሰሩ የኢትዮጵያን ስም ማጥፋት አሳፋሪ ነው።.."

..የቀድሞ ኤርትራዊ ስደተኛ በኢትዮጵያ ።
"በነገራችን ላይ" የቲቪ ፕሮግራም ተመልሷል!

በአንጋፋው ጋዜጠኛ ደረጄ ሀይሌ የሚዘጋጀው "በነገራችን ላይ" የቴሌቪዥን ፕሮግራም ከበርካታ ወራት በኃላ የፊታችን እሁድ ታህሣሥ 21 2016 ዓ.ም በአርትስ ቴሌቪዥን ወደ አየር ይመለሳል።

እሁድ ከምሽቱ 3:00 ጀምሮ በሚተላለፈው ፕሮግራም እንግዳው ፖለቲከኛው ጃዋር መሐመድ ነው።

ይህ ቃለመጠይቅ ከስቱዲዮ ውጪ በኬንያ ናይሮቢ ከተማ የተካሄደ ቃልመጠይቅ ነው።
ጉራጌ እንዴት ነጋዴ ሊሆን ቻለ
(በተለይም ባለሱቅ)



"ጉራጌ" የሚለው ቃል ሲሰማ በብዙሃኑ ህዝብ በኩል መጀመሪያ የሚያቃጭለው "ነጋዴ ፣ ባለሱቅ እና ገንዘብ ላይ ፍሬን የሚይዝ" የመሳሰሉት መገለጫዎች ናቸው ። ነገር ግን ይሄ ህዝብ በዚህች አገር በሁሉም ክልል እና ከተማ ባለሱቅ እና ነጋዴ የሆነበትን መነሻ ምክንያት ተጠንቶ ሲቀርብ ለማየት አልታደልንም ። በዚህ በኩል ይሄን ጉዳይ በተሻለ ሁኔታ ያቀረቡት አምባሳደር ዘውዴ ረታ ናቸው ለማለት ያስደፍራል ።


ጉዳዩ እንዲህ ነው… 😊

ጣልያን ከኢትዮጵያ በወጣበት ወቅት ዛሬ "ሱቅ" ብለን የምንጠራቸው (ያው አረበኛ ቃል ነው መጠሪያው) በየሰፈራችን የሚገኙት ኪዮስኮች እንዲሁም የመርካቶ ማከፋፈያዎች የአረቦች/በተለይም የመኒዎች ነበሩ ። አንድም የአገሬው ተወላጅ ይሄን ስራ አይሰራም ። በዚህ ወቅት የንግድ ምኒስቴር የነበሩት መኮንን ሐብተወልድ "ይሄ ጉዳይ አገር ስለሚጎዳ መፍትሄ ይፈለግለት?" ብለው ልዩ ኮሚቴ ያቋቁማሉ ።

"የሐገር ፍቅር ማህበር " ከሚባል ማህበር ውስጥ የተውጣጡ ሰዎች በዋነኝነት በኮሚቴው ውስጥ እንደነበሩ ተገልጷል ( ይሄ ማህበር የአንድ ሃይማኖት አንድ ብሔር አንድ ህዝብ የሚባለውን የ አገር ግንባታ ሂደት የሚያሳላጥ እንደነበር ይታወቃል)። እንደ ዘውዴ ገብረስላሴ እምነት የአክሊሉ ይሄን ውሳኔ ለመወሰን የተነሱት አረቦች በኢትዮጵያ ምድር ላይ መበልፀጋቸው ብቻ ሳይሆን በየሰፈሩ ኢትዮጵያውያን ሴቶችን እያገቡ በብዛት በመውለድ አገሩን እየከለሱት መሆኑም አስግቷቸው እንደሆነ ይገልፃሉ 😊 የዛሬውን አያድርገውና ከአረብ የተጋባችን ሴት ለቤት ሰራተኝነትም ስለማትፈለግ ማህበራዊ ቀውስ እንደፈጠረ ጨምረው ያስረዳሉ።

በዚህ በተቋቋመው ኮሚቴ ውስጥ የነበረው " ሩጋ አሻሜ " የሚባል 30 አመት ያልሞላው ወጣት ጉራጌ አንድ ሃሳብ ብልጭ አለለት ። ነገር ግን ኮሚቴው ውስጥ ለማንሳት ፈራ እና በምስጢር ለመኮንን ሃብተወልድ ፅፎ ሰጣቻው ። ያቀረበው መፍትሄ " አምሳ የሚሆኑ ጉራጌዎችን መልምለን መንግስት ብድር ይስጣቸውና ከአረቦቹ ጎን ተመሳሳይ ሱቅ በመክፈት ህዝቡን እያገለገሉ በተሻለ ዋጋ በማቅረብ አረቦቹን እንዲወድቁና እንዲከስሩ እናድርግ" የሚል ነበር ። ሚንስቴሩም በአመቱ መጨረሻ አረቦቹ/የመኒዎቹ ንግድ ፍቃድ እንደማይታደስላቸውና ከኢትዮጵያዊ ውጪ የችርቻሮ ስራ የከለከለ በመሆኑ ሩጋ አሻሜ ያቀረበውን ሃሳብ ተቀብለው ኮሚቴው እንዲሰራበት አቅጣጫ ተቀመጠለት ። ወለዬዎችና ትግሬዎች ይግቡበት ተብሎ ነበር 😊 በዚህ መሰረት 40 ጉራጌዎች በሩጋ አሻሜ አማካኝነት ተመለመሉ። 700 ብር ለእያንዳዳቸው ተሰቷቸው ስራ ጀመሩ። መንግስት በሰጣቸው ብድርና ከለላ ታግዘው በአመቱ መጨረሻ 33 የሚሆኑት ስኬታማ በመሆናቸው እና አረቦቹም ንግድ ፍቃድ እንዳያድሱ ስለታገዱ ለቀው መውጣት ጀመሩ። እነዚህ ጉራጌዎች የተሰጣቸውን ብድር ሳይመልሱ ተትቶላቸው "የጉራጌዎች ማህበር" አቋቁመው ከፊንፊኔ ውጪም እንዲሰሩ መንግስታዊ ድጋፍ ተደረገላቸው። በዚህም መሰረት በሁሉም ጠቅላይ ግዛት እየሄዱ ሱቅ መክፈት ጀመሩ ።

የአረቦቹን መውጣት ተከትሎ በአረቦች ሱቅ ውስጥ ወዛደርና ተሸካሚ የነበሩ ወጣቶችም የማህበሩ አባል ተደርገው የሱቅ ስራ ውስጥ ለመግባት ችለዋል።

ዛሬ የጉራጌ ሊሂቃን ኦሮምያ ውስጥ ሀብት ንብረት አፍርተው ለምን ምንም ሀብት ንብረት የሌላቸው አማራ ክልል የሚደረግ የፋኖ ትግል ይደግፋሉ ለሚለው ጥያቄ መነሻው በወቅቱ የነበረ የአማራ ገዢ መደብ ይህንን ውለታ ሰለዋለላቸው ነው ማለት ያስደፍራል።
2024/09/24 01:26:09
Back to Top
HTML Embed Code: