Telegram Web Link
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ትግራይ ላይ ያለው ድርቅ በቂ ትኩረት አልተስጠውም ሁላችንም ልንረባረብ ይገባል
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ይሄ ወጣት ሀገር ለቆ በየመን ወደ ሳውዲ አረቢያ እየተጓዘ ነው ሰላም ካልመጣ የባስ ይሆኗል
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ይሄ የአገው ብሄር ተወላጅ ለፅንፈኛ ኦሮሞ ጠሎች የስጠው ምክር ነው
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
U.S. Special Envoy to the Horn of Africa, Mike Hammer
ትግራይ ከዛ አውዳሚ ጦርነት ወጥቶ እንዲ በስላም ፂዮን ማርያምን ሲያከብር ውሏል
ኦሮምያ ውስጥ ያለው ጦርነት ከሌላው ለየት የሚያደርገው የኦሮሞ ህዝብ በጠላት ተከቦ ወንድማማቾች በአይዶሎጂ ልዩነት መገዳደላቸው ብቻ ነው።

#No_More_War
የሰሞኑ የኦዳ በልድግልዱ ጥቃት ተከትሎ አሶሳ ዞን ስር ባሉት ወረዳዎች በንፁሃን የኦሮሞ ተወላጆች ላይ የጅምላ እስራት እና ግድያ እየተፈፀመ ይገኛል።

ለአብነት አሶሳ አቅርብያ ሸደርያ በምትባል ቀበሌ ብቻ ቁጥራቸው ከ30 በላይ የምሆኑ የኦሮሞ ተወላጆች
ታስረው ይገኛሉ ።

በየትኛውም በኩል በንፁሃን ላይ የምፈፀም ጥቃት እስራት ግድያ ልቆም ይገባል ።

ይህ ጥቃት በጊዜ ካልቆመ አካባቢው ላይ ከፍተኛ ትርምስ እንዲፈጠርና የለየለት የብሔር ግጭት ተፈጥሮ ሰባዊና ቁሳዊ ጉዳት በአካባቢው እንዲፈጠር ምክንያት መሆናቸው የማይቀር መሆኑን ይህንን ተግባር የምፈፀሙ አመራሮች ሆነ አካላት ሊያስቡ ይገባል ።

አሶሳ አዲስ የግጭት እና የፖለቲካ ትርምስ ግንባር እንዳትሆን ስጋት አለኝ ‼️
Kenenisa Bekele has still got it 🙌

2:04:19 for 4th place at the Maratón Valencia. No man aged over 40 had ever broken 2:05, until today 😮‍💨

📸 Sportmedia.es
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ከነዚህ እርኩሳን እራሳችሁን ለዩ የራሳችሁን የኦሮሞ ኦርቶዶክስ ሲኖዶስ መስርቱ ።
በአሁን ስዓት የኦሮሞ ህዝብ አንገብጋቢ ጥያቄ

1 ሰላም
2 ድንበር ዘለል ወረራና ጥቃት እንዲቆም
3 ኑሮ ውድነት ማስተካከል
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ከሻቢያ ጋር ያልተቀደስ የሶዶማዊ ጋብቻ ለፈፀማቹ ፋኖዎች እና ፅንፈኞች አዳምጡት ።
ሀገራችሁን ከማን ጋር ሆናቹ እየወጋቹ እንደሆነ እወቁት
በመንጋ ጩህት ግርግር በመፍጠር የአሜሪካ ኤምባሲ እንዴት ፊንፊኔ ይጠራል በማለት ትልቅ የቲውተር ዘመቻ ላደረጉ ጭንጋፍ ፋኖ ዲያስፖራዎች የአሜሪካን ኤምባሲ ለVOA ይህንን መልስ ሰጥቷል።
.
.
.
.
አሳዛኝ ክስተት ትላንት አመሻሽ በሐረሪ ፖሊሶች ( Harari Police Commission የተፈፀመው 😭😭😭😭😭
"ትላንት አመሻሹ ላይ በሀረሪ ክልል ሀማርሬሳ ኬላ የተከሰተው አሳዛኝ ክስተት በጣም ያማል እሱን ለማናገር እንኳን ከባድ ነው ። በአወዳይ እና ሀረር መካከል በTVS ባጃጅ ሰዎችን በማጓጓዝ የቤተሰቡን ህይወት እና ኑሮ ለመለወጥ እየሰራ ያለው አላሙዲን የተባለ ወጣት ትናንት ማምሻውን ከአወዳይ ሐረር ከተማ ሰው አድርሰው ወደ አወዳይ እየተመለሰ በግምት 2 ሰአት አከባቢ ሐመሬሳ ኬላ ስደርስ ፖሊሶች ባጃጁን አስቁሞ "የኛ ንቀት አለብህና እኛን ይዘህ ዝም ብለህ ሂድ " ብሎ ባጃጁ ውስጥ የነበሩት ሰዎች ከባጃጁ አውርደው ፖሊሶች ባጃጁን ተሳፍረው ወደ ጫካ ወስደው ወጣት አላሙዲንን በጥይት ደብድበው ገደሉት። ለስራ ከቤት ወጥቶ ትናንት ለሊት 8 ሰአት ላይ አስከሬኑ ወደ ቤተሰቡ ተወሰደ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
+++++++++++++++IDB++++++++++++++++++

Kakuu Araaraa Doobbee Keellaa Buraayyuutti
Gaafa 21/04/2016
++++++++++++++++++++++++++++++++++++
Odeeffannoo dabalataaf lakkoofsoota bilbila armaan gadii fayyadamaa:

+Finfinneef 0911530200
+Sabbataaf 0947716661
+Buraayyuuf 0920236341
+Dirree Cirrachaaf (Ashawaa Meedaa) fi +Anfoof 0925297606
+Laga Xaafoof 0912907171
+Lammi Kuraaf 0913619093
+Galaaniif 0900484560
Jabaan Waaqa
ዜና፡ በመንግስት እና በኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት መካከል ቀጣይ ዙር የሰላም ድርድር እንዲጀመር በአሜሪካ የሚገኙ የ #ኦሮሞ ሲቪክ ማህበራት ጠየቁ

በፊዴራል መንግስት እና በኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት መካከል ቀጣይ ዙር የሰላም ድርድር እንዲጀመር በአሜሪካ የሚገኙ ሃያ ሶስት የኦሮሞ ሲቪክ ማህበራት ጠየቁ።

የሲቪክ ማህበራቱ ለ #ኢትዮጵያ መንግስት፣ ለኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት እና ለድርድሩ አምቻቾች በጻፉት ደብዳቤ በ #ኦሮሚያ ክልል ለአምስት አመታት የሰዎችን ህይወት በመቅጠፍ ላይ ያለው እና በርካታ ንብረትን ያወደመውን ግጭት ለማቆም ድርድር ተመራጭ ምንገድ መሆኑን እንደሚያምኑ ገልጸዋል።

ሲቪክ ማህበራቱ ከውጭ አካላት ድጋፍ እና ግፊት ውጭ፣ ሁለቱም ወገኖች በረካታ ውድመት ያደርስውን ግጭት በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት እና በክልሉ ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ድፍረት የላቸውም ሲሉ ገልጸው የአለም አቀፉ ማህበረስብ ድርሻ ወስደው ግፊት እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።

ለህዝቡ ሲባልም በአስቸኳይ ተኩስ የማቆም ስምምነት እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።

https://addisstandard.com/Amharic/?p=2651
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የፅንፈኛ ፋኖ ህልም ሥልጣን ጥማት ሁከት መፍጠር ጥፋት ማጥፋት ነፍሰ ገዳይነት ነው።
ንፁሃንን መግደል ተቋማትን ማውደም በፍጹም ለህዝብ ጥያቄ መለሻነት አይደለም።
ለሻቢያ ቅጥረኛ ባንዳዎች አራት ኪሎን ለተጠሙት የተስጠ መልስ ነው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ፊንፊኔ እና አስመራ ልዩነቱ ይሄ ነው ለገዛ ሀገሩ ያልሆነው ሻቢያ/ህግደፍ ለኔ ይሆነኛል ብለህ ከሻቢያ ጋር ወግነህ ሀገር አወድማለው ብለህ የተነሳህ ፅንፈኛ ለትውልድ የሚተላለፍ አሳፋሪ ታሪክ እያስቀመጣቹ እንደሆነ እወቁት
2024/09/28 05:25:06
Back to Top
HTML Embed Code: