Telegram Web Link
Forwarded from Daniel daba🇱🇷
Oromo Relief Association (ORA) መንግስታዊ ያልሆነ ለትርፍ ያልተቋቋመ ከማንኛውም ሀይማኖታዊና ፖለቲካዊ ተፅዕኖ ነፃ የሆነ ቢሮ ኖሮት ከሚንቀሳቀስባቸው አከባቢዎች መካከልም UK,Norway,Australia, Canada,Germany ይገኙባቸዋል።

Oromo Relief Association (ORA) ከ1979 (ALA)ጀምሮ አስቸኳይ የሰብዓዊ እርዳታ በማቅረብ ተጎጂዎች እንዲያገግሙ ሲያደርግ የቆየ በመሆኑ ለችግሮች ፈጥኖ በመድረስ በቂ ልምድ ያካበተ ነው።

Oromo Relief Association (ORA) በአፍሪካ ቀንድ በኦሮሚያና ሌሎች አከባቢዎች የአየር መዛባት የእርስ በርስ ግጭት፣የከፋ ረሀብ፣እንዲሁም ከቦታ መፈናቀል የመሳሰሉት ላይ የሰራና እየሰራ የሚገኝ አንጋፋ ተቋም ነው።

★ ስለዚህ በወቅታዊው የወለጋ የረሀብና የወረርሽኝ አደጋ ህይወቱን እያጣ ላለው ህዝብ አስፈላጊ ግብዓቶች ለማሟላት አካውንት ስትጠይቁ የነበራችሁ Oromo Relief Association (ORA) ከHaaromsa Finfine ጋር በጋራ በመሆን በተነጋገሩት መሰረት የORA የአዋሽ ባንክ አካውንት ለዚህ ጉዳይ ብቻ መጠቀም እንደሚቻል መግባባት ላይ ስለተደረሰ ከስር በተቀመጠው የአዋሽ ባንክ አካውንት ድጋፋችሁን ማድረግ ትችላላችሁ።

Oromo Relief Association (ORA)

Baankii Awaash - 01306001113300
በምዕራብ ኦሮሚያ የወባ ወረርሽኝ መባባሱ ተነገረ

አስከፊ ለሆነ የወባ ወረርሽኝ እና ለመድሃኒት እጥረት ተጋልጠናል ሲሉ በኦሮሚያ ክልል በቄለም ወለጋ እና በምዕራብ ወለጋ ዞኖች የሚገኙ ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

ሰዎች በየቀኑ እንደሚሞቱ፣ በአካባቢው ያለው የፀጥታ ሁኔታ እና አካባቢውን በቀላሉ መድረስ አለመቻል ሁኔታውን እንዳባባሰው ነዋሪዎቹ ተናግረዋል።

ካለፈው ጥር ወዲህ በክልሉ 774 ሺሕ 519 ሰዎች በወባ የተያዙ መሆኑን እና 180 የሚሆኑ ሰዎች በበሽታው ምክንያት መሞታቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (OCHA) አስታውቋል። ከ70 በመቶ በላይ የሚሆነው የተመዘገበው በምዕራብ ኦሮሚያ መሆኑን፣ በተለይም ምዕራብ ወለጋ እና ቄለም ወለጋ ተጠቃሽ መሆናቸውን ቢሮው ጨምሮ አስታውቋል።

ከመስከረም 7 እስከ 13 ባለው የአንድ ሳምንት ግዜ ውስጥ ብቻ፣ በክልሉ እስከ አሁን ከፍተኛ የተባለ የወባ ታማሚዎች ቁጥር መመዝገቡን የክልሉ ጤና ቢሮ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። ለምርመራ ከቀረቡት 101 ሺሕ ከሚሆኑ ሰዎች ውስጥ 41ሺሕ 500 የሚሆኑት በወባ መያዛቸው ታውቋል።

ዝቅተኛ የገንዘብ ድጋፍ፣ የመድሓኒትና ሌሎች አቅርቦቶች እጥረት፣ እንዲሁም የጸጥታና አካባቢዎቹን በቀላሉ መድረስ አለመቻል ሁኔታውን እንዳባባሰው በዞኖቹ የሚገኙ የጤና ቢሮዎች አስታወቀዋል።
https://amharic.voanews.com/a/wellega-malaria-deaths/7307992.html?fbclid=IwAR2wQEdYhQYvnux7HrzAnUt2t-AN8UkTddfJcTvlBtvD8iHxR975LL9BuAA
አብይ አህመድ ማለት
ነገር እንዳልጠገበ የአዝማሪ ልጅ ጎረቤትን የሚያውክ ውድቀት ላይ ያለ ተራ ግለሰብ ነው

"ብልፅግና ፋኖን እንኳ ማሸነፍ ያቃተው እየሟሸሸ ያለ ሰራዊት ያለው መንግስት ነው"‼️


"አብይ አህመድ እርስ በእርስ እንደካንሰር እየተባለች ያለች አገር እየመራ መሆኑን የረሳ ለፍላፊና ፈሪ ነው"

አብይ አህመድ ተናጋሪና ፈሪ ነው‼️

የሻቢያ ክንፍ ካወጣው መግለጫ የተወሰደ
Forwarded from Daniel daba🇱🇷
Oromo Relief Association (ORA) መንግስታዊ ያልሆነ ለትርፍ ያልተቋቋመ ከማንኛውም ሀይማኖታዊና ፖለቲካዊ ተፅዕኖ ነፃ የሆነ ቢሮ ኖሮት ከሚንቀሳቀስባቸው አከባቢዎች መካከልም UK,Norway,Australia, Canada,Germany ይገኙባቸዋል።

Oromo Relief Association (ORA) ከ1979 (ALA)ጀምሮ አስቸኳይ የሰብዓዊ እርዳታ በማቅረብ ተጎጂዎች እንዲያገግሙ ሲያደርግ የቆየ በመሆኑ ለችግሮች ፈጥኖ በመድረስ በቂ ልምድ ያካበተ ነው።

Oromo Relief Association (ORA) በአፍሪካ ቀንድ በኦሮሚያና ሌሎች አከባቢዎች የአየር መዛባት የእርስ በርስ ግጭት፣የከፋ ረሀብ፣እንዲሁም ከቦታ መፈናቀል የመሳሰሉት ላይ የሰራና እየሰራ የሚገኝ አንጋፋ ተቋም ነው።

★ ስለዚህ በወቅታዊው የወለጋ የረሀብና የወረርሽኝ አደጋ ህይወቱን እያጣ ላለው ህዝብ አስፈላጊ ግብዓቶች ለማሟላት አካውንት ስትጠይቁ የነበራችሁ Oromo Relief Association (ORA) ከHaaromsa Finfine ጋር በጋራ በመሆን በተነጋገሩት መሰረት የORA የአዋሽ ባንክ አካውንት ለዚህ ጉዳይ ብቻ መጠቀም እንደሚቻል መግባባት ላይ ስለተደረሰ ከስር በተቀመጠው የአዋሽ ባንክ አካውንት ድጋፋችሁን ማድረግ ትችላላችሁ።

Oromo Relief Association (ORA)

Baankii Awaash - 01306001113300
Forwarded from Etana Habte (Daniel Tsegaye)
በምዕራብ ወለጋ ዞን በድርቅ ፣ በወባ ፣ በኮሌራ ወረርሽኝ ለተጎዱ ወገኖቻችን እርዳታ ለማሰባሰብ ዝግጅት ጨርሰናል።

በዚህም በሶስት ሰዎች የተከፈተ የባንክ አካውንት ማለትም Temesgen Gemechu Negero
Arfaasee Hirkoo Kumsaa
Biru Tsegaye የአቅማችሁን ለወለጋ ወገኖቻችን እንድትተባበሩ እንጠይቃለን።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ :- 100057766814
የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ :- 101040013
አዋሽ ባንክ :- 1636462700001

ለወለጋ ወገኖቻችን አስቸኳይ የእለት ምግብ መድኃኒትና መስለ ድጋፎችን በሃገር ውስጥና በውጭ ያለን አቅማችን በፈቀደው አነሰ በዛ ሳንል ተረባርበን ለቦረና ወገኖቻችን ያሳየነውን ፍቅርና አንድነት ዳግም ለወለጋ ወገኖቻችን በጋራ እንቆማለን።

.
.
.

Finfinne Times
Forwarded from Gumaa Saaqqataa (Gumaa Saaqataa)
የወሎ ኦሮሞ ተወላጅ የሆነው አርቲስት sa'aad awol በእስር ቤት ውስጥ በጠና እንደታመመ ከቦታው አረጋግጠናል።
የአማራ ክልል ሹምባሽ ሹመኞቹ (የእሮሞ ልዩ ዞን አመራሮች) አርቲስት ሰአድ አወልን እና መሰል ከሶስት መቶ በላይ ወገኖቻችንን ከምሴ ላይ የእስር ቤት በር ከዘጉባቸው ሁለት አመት አለፈው።
እነዚህ ወገኖቻችን የታሰሩት "ጁንታ ከምሴ ላይ ሲደርስ በደስታ ጨፍራቹሀል" ተብለው ነው። ፍርድ ቤት ምንም አይነት ክስ እንደሌለባቸው እና ንጹሀን መሆናቸውን ቢመሰክርም በአማራ ክልል አመራሮች ሳምባ የሚተነፍሱት የልዩ ዞኑ መሪዎች የጌቶቻቸውን ትእዛዝ ለማክበር ሲሉ እነ ኢያሱን የመሰሉት ጠንካሮቹን እያስገደሉ ፣ ሌሎቹን በእስር ቤት ህክምና አጥተው እንዲሰቃዩ እያደረጓቸው ይገኛል።
ዜጎች በስላም ወጥተው የማይገቡበትን ሀገር ፈጥራቹ ስለ ቀይባህር ስታወሩ ትንሽ ግን ማፈር የሚባል ነገር የለም ?
«ዛሬ በትግራይ ክልል እየተዘከሩ ስላሉ ወገኖች በእጅጉ ማዘናችንን እንገልጣለን። ይህ እንዳይመጣ ብዙ ተማጽኖ ስናቀርብ የነበረ ቢሆንም ሽበት እና ክህነት የማይከበርበት ዘመን ላይ ደርሰን ለዚህ ኀዘን በቅተናል።»

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በትግራይ ክልል በተካሔደው የዘር ጭፍጨፋ ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች እየተከናወነ ያለውን የኀዘን ሥነ ሥርዓት በማስመለክት አባታዊ የማጽናኛ መልእክት አስተላለፉ
#ማስታወሻ ዛሬም በምእራብ ኦሮምያ፣ በአገው ፣በቅማንት እንዲሁም በጉምዝ ላይ መጠነ ስፊ ጭፍጨፋ እየተካሄደ ይገኛል
.
.
.
.
Forwarded from Etana Habte (Daniel Tsegaye)
በምዕራብ ወለጋ ዞን በድርቅ ፣ በወባ ፣ በኮሌራ ወረርሽኝ ለተጎዱ ወገኖቻችን እርዳታ ለማሰባሰብ ዝግጅት ጨርሰናል።

በዚህም በሶስት ሰዎች የተከፈተ የባንክ አካውንት ማለትም Temesgen Gemechu Negero
Arfaasee Hirkoo Kumsaa
Biru Tsegaye የአቅማችሁን ለወለጋ ወገኖቻችን እንድትተባበሩ እንጠይቃለን።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ :- 100057766814
የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ :- 101040013
አዋሽ ባንክ :- 1636462700001

ለወለጋ ወገኖቻችን አስቸኳይ የእለት ምግብ መድኃኒትና መስለ ድጋፎችን በሃገር ውስጥና በውጭ ያለን አቅማችን በፈቀደው አነሰ በዛ ሳንል ተረባርበን ለቦረና ወገኖቻችን ያሳየነውን ፍቅርና አንድነት ዳግም ለወለጋ ወገኖቻችን በጋራ እንቆማለን።

.
.
.

Finfinne Times
Forwarded from Daniel daba🇱🇷
Oromo Relief Association (ORA) መንግስታዊ ያልሆነ ለትርፍ ያልተቋቋመ ከማንኛውም ሀይማኖታዊና ፖለቲካዊ ተፅዕኖ ነፃ የሆነ ቢሮ ኖሮት ከሚንቀሳቀስባቸው አከባቢዎች መካከልም UK,Norway,Australia, Canada,Germany ይገኙባቸዋል።

Oromo Relief Association (ORA) ከ1979 (ALA)ጀምሮ አስቸኳይ የሰብዓዊ እርዳታ በማቅረብ ተጎጂዎች እንዲያገግሙ ሲያደርግ የቆየ በመሆኑ ለችግሮች ፈጥኖ በመድረስ በቂ ልምድ ያካበተ ነው።

Oromo Relief Association (ORA) በአፍሪካ ቀንድ በኦሮሚያና ሌሎች አከባቢዎች የአየር መዛባት የእርስ በርስ ግጭት፣የከፋ ረሀብ፣እንዲሁም ከቦታ መፈናቀል የመሳሰሉት ላይ የሰራና እየሰራ የሚገኝ አንጋፋ ተቋም ነው።

★ ስለዚህ በወቅታዊው የወለጋ የረሀብና የወረርሽኝ አደጋ ህይወቱን እያጣ ላለው ህዝብ አስፈላጊ ግብዓቶች ለማሟላት አካውንት ስትጠይቁ የነበራችሁ Oromo Relief Association (ORA) ከHaaromsa Finfine ጋር በጋራ በመሆን በተነጋገሩት መሰረት የORA የአዋሽ ባንክ አካውንት ለዚህ ጉዳይ ብቻ መጠቀም እንደሚቻል መግባባት ላይ ስለተደረሰ ከስር በተቀመጠው የአዋሽ ባንክ አካውንት ድጋፋችሁን ማድረግ ትችላላችሁ።

Oromo Relief Association (ORA)

Baankii Awaash - 01306001113300
የጉራጌ ፅንፈኞች የአማራ አንገት ቆራጭ ፅንፈኞችን ተቀላቅለዋል። ቀቤና ከወልቂጤ ይውጣልን ብለው ጦርነት ከፍተውበታል። ልክ የአማራ አሸባሪዎች ትግራዋዮችን ከወልቃይት ጠገዴ ውጡልን ብለው ጦርነት እንደከፈቱ ማለት ነው። ቀቤና የገዛ ቀዬውን ለቆ አይወጣም!
ኦሮምያ ላይ ጦርነት ሊበቃ ይገባል የተጀመረው ድርድር ይቀጥል የኑሮ ውድነቱ የተቋረጠው ትምህርት የንፁሀን እልቂት አሳሳቢ ደረጃ ደርሷል
2024/09/27 07:19:18
Back to Top
HTML Embed Code: