የኢትዮጵያን ህዝብ ካልዘረፈ እና ካልወጋ መኖር የማችለው ወያኔ ትግሬ በኢትዮጵያ ህዝብ እና መንግሥት ላይ ዛቻ መሰንዘር ጀምሯል
"አቅማችን እንደ ትናንቱ አይደለም። ጦርነቱን ለምደነዋል። እኛ ከሌሎች ጋር አጋርነትን በአይነት ስንጨምር ጠላት (አራት ኪሎ ያለው) ወዳጆቹን አጥቷል። ትናንት ያልነበረ ቴክኖሎጂ የጦር መሳሪያ አለን እያሉ ይዝታሉ። እንደውም ትናንት ያልነበረን መሳሪያ ያለን እኛ ነን፣ ያለውንም ያፈረሰ እና ያዋረደ ጠላት ነው" ዛሬ TDF በአድዋ 42ኛው ሰራዊት ኮማንዶ ብርጌድ በተመረቀበት ወቅት ጄነራል ወዲ እምበተይ ከተናገረው።
"አቅማችን እንደ ትናንቱ አይደለም። ጦርነቱን ለምደነዋል። እኛ ከሌሎች ጋር አጋርነትን በአይነት ስንጨምር ጠላት (አራት ኪሎ ያለው) ወዳጆቹን አጥቷል። ትናንት ያልነበረ ቴክኖሎጂ የጦር መሳሪያ አለን እያሉ ይዝታሉ። እንደውም ትናንት ያልነበረን መሳሪያ ያለን እኛ ነን፣ ያለውንም ያፈረሰ እና ያዋረደ ጠላት ነው" ዛሬ TDF በአድዋ 42ኛው ሰራዊት ኮማንዶ ብርጌድ በተመረቀበት ወቅት ጄነራል ወዲ እምበተይ ከተናገረው።
🕊5❤4👏1