Telegram Web Link
በሰሜን ምዕራብ ሸዋ ሶዶ ዳጪ ወረዳ ነዋሪዎች ሰርተን መብላት፣ አርሰን መብላት፣ ወጥተን መግባት አልቻልንም ጦርነት አቁሙ በማለት እናቶች፣ አባቶች፣ ህፃናት፣ የኃይማኖት አባቶች በሰላማዊ ሰልፍ አድርጓል።
#FastMereja

#NoMoreWar
ለታጋቾች ማስለቀቂያ ብር ለመክፈል የሄዱ ግለሰቦች እራሳቸው በታጣቂዎች መታገታቸው ተሰማ

👉5 አምስት ያህል ግለሰቦች ደግሞ ከእገታው ቦታ ማምለጣቸው ተነግሯል፡፡

ከሳምንት በፊት በአርሲ ዞን ሲርካ ወረዳ 38 ሰዎች በጉዞ ላይ እያሉ በሸኔ ታጣቂዎች ታግተው መወሰዳቸውን አዲስ ማለዳ ከአይን እማኞች ሰምታ መዘገቧ ይታወሳል፡፡

ታጣቂዎቹ ታጋቾችን ለመልቀቅ ከ250ሺህ እስከ 1 ሚሊየን ብር ድረስ የማስለቀቂያ ገንዘብ እንዲከፈላቸው መጠየቃቸውን ተከትሎም አንዳንድ የታጋች ቤተሰቦች ገንዘቡን ለመክፈል ወደ ተባሉበት ቦታ ማቅናታቸውን የሚገልጹት የመረጃ ምንጮች ገንዘብ አቀባዮቹ በቦታው ሲደርሱ ግን እራሳቸው በታጣቂዎቹ መታገታቸውን ነው የገለጹት ፡፡

‹‹ካሉበት ቦታ ሆነው ስልክ ደውለው እኛም ታግተናል›› አሉን የሚሉት አንድ ምንጭ የታገቱትን አስፈትተው ይመጣሉ ብለን ተስፋ ስናደርግ እነሱም መያዛቸው ሌላ ጭንቀት ፈጥሮብናል ይላሉ፡፡

ታጋቾችን ለማስለቅ የሚያስችል ገንዘብ አሁን ላይ እንደሌላቸው የሚገልጹት እነዚህ የታጋች ቤተሰቦች የቀደሙትንም ለማስፈታት በገበያ ቦታ፣ በእድርና በመሰል ማህበራዊ አደረጃጀቶች በኩል ጥረት ተደርጎ ገንዘቡ እንደተሰበሰበ ገልጸዋል፡፡

መንቀሳቀስና መስራት ውድ እየሆነ መጥቷል፤ መንግስትም የህግ የበላይነት የሚባለውን መሰረታዊ ግዴታውን ሊወጣ ይገባል በማለትም አካባቢው ላይ የሚታይ ስጋት አሁንም እንዳለ ነው ያስታወቁት፡፡

በሌላ በኩል ታግተው ከነበሩ 38 ሰዎች ውስጥ 5 ያህል ታጋቾች ማምለጣቸውንም እነዚህ ምንጮች ጠቁመዋል፡፡
ምንጮች አሁን ላይ ያመለጡት ታጋቾች በምን ሁኔታ ላይ እንዳሉ ግን ተጨማሪ መረጃዎችን ከመስጠት ተቆጥበዋል፡፡

የሸኔ ታጣቂ ቡድኖቹ በአርሲ ዞን ሲርካ ወረዳ ከጎቤሳ ከተማ ወደ ተለያዩ ከተሞች በመጓዝ ላይ የነበሩ አጠቃላይ 8 የህዝብ ማመላለሻዎችን ጋለማ በሚባል ጫካ ውስጥ በማስቆም 38 ሰዎችን በመምረጥ ማገታቸው የሚታወስ ነው።

አዲስ ማለዳ በጉዳዩ ዙሪያ ከክልሉ መንግስት ተደጋሚ ምላሽ ለማግኘት ለሳምንታት ያደረገቸው ጥረት አልተሳካም፡፡

በአማኑኤል ጀንበሩ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ትክክለኛ አባት እኚህ ናቸው አባታችን ምክሮትን በልቦናችን ያሳድርልን!

መሃይም ደንቆሮ ኦሮሞን እየገደለ በከካ አወረድን ቀረጠፍን የሚል በእገታ ገንዘብ የሚኖር ሁሉ ወደ ልቡ ይመለስ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
መሃል ፊንፊኔ ኦሮሞ ጠል ነጋዴዎች አደብ ማስገዛት የማያዳግም እርምጃ መውሰድ ያስፈልጋል
ኦሮሞ ከኦሮሞ ብቻ መገበያየት አለበት
ህዝብ ሲያግት ሲዘርፍ ሲደፍር አስተማሪ ሲገድል የነበረው የአማራው ሸኔ አንገት ቆራጭ ፋኖ በወሎ አሳመነዉ ኮር እሸት ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ሻለቃ ሰማኝ አማረ መከላከያ ወደ ሲኦል ሸኝቶታል።
#ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ስንዴ በማምረት ሁለተኛ ሆናለች። ሶስተኛ ላይ ከምትገኘው አልጄሪያ በእጥፍ ትበልጣለች።
africaviewfacts.com/stats/top-whea
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የትግሬው ሸኔ የጥፋት መንገድ በትግራይ ህዝብ መክሸፍ ይኖርበታል
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሰሞኑን ጎንደርን "ለመቆጣጠር" ስለተደረገው ቦግ-ብልጭ የአማራው ሸኔ አንገት ቆራጭ ፋኖ "ኦፕሬሽን" በአጭሩ!
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ግብፅ ትላንት ምሽት ሞቃዲሾ ያስገባችው የጦር መሥርያ ነው
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ሶሻል ሚዲያ ላይ የኦሮሞን ህዝብ እንደ ህዝብ ሚያዋርዱት አንደበታቸው እያዘጋ ያለ ልጅ ነው እወቁት
ትግራይ ላይ ጦርነት ሲደረግ ንፁሀን ይጎዳሉ እያለ ሲንከባለል መሀረብ ይዞ ሲያለቅስ የነበረ ከዛራ ሚዲያ እስከ አልጀዚራ እየሮጠ ኢንተርናሽናል ኮሚኒቲው ድረሱላቸው ሲል የነበረ ሙሁር ተብዬ ዛሬ ኦሮሞ ህዝብ ላይ ዋና መከራ አስቀጣይ የጦር ስባቂ የህውሃት ፈረስ ሆነው ሚቀጥሉበት ሁኔታ ሊኖር አይገባም


በቃ !!
Forwarded from Addis Standard Amharic
ዜና: #ግብጽ በግዙፍ ወታደራዊ መርከብ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የጦር መሳሪያ ድጋፍ ለሶማሊያ ማድረጓ ተገለጸ

ከፍተኛ ቁጥር ያለው ከባድ መሳሪያዎች እና ፀረ-ታንክ ሚሳኤሎች የጫነ የግብጽ ግዙፍ ወታደራዊ የጭነት መርከብ #ሞቃዲሾ ወደብ መድረሱ ተገለጸ።

በቪዶዮ በማስደገፍ በርካታ የሶማሊያ መገናኛ ብዙሃን ባሰራጩት ዘገባ አንድ የግብፅ ወታደራዊ ጭነት መርከብ ከፍተኛ ቁጥር ያለው መሳሪያ በሞቃዲሾ ወደብ ትላንት መስከረም 12 ቀን 2017 ዓ.ም ማራገፉን አመላክተዋል፤ ወታደራዊ መርከቡ ጭነቱን እንዲያራግፍ በሚል ወደቡ ለንግድ መርከቦች ዝግ ተደርጎ እንደነበርም ጠቁመዋል።

ይህ የግብጽ እንቅስቃሴ #በሶማሊያ የምታደርገውን ወታደራዊ ተሳትፎ እየተጠናከረ መምጣቱን ያሳያል ያሉት መገናኛ ብዙሃኑ ውጥረት በሰፈነበት የአፍሪካ ቀን ላይ ስጋት የሚያጭር ነው ሲሉ ገልጸዋል።
https://wp.me/pfjhHd-1qI
2024/09/29 13:32:31
Back to Top
HTML Embed Code: