Telegram Web Link
ሰበር ዜና


"እናንተ የሻዕቢያ አሽከሮች ውጡልን"።

አሁን ከመሸ በማይጨው ከተማ ህዝቡን ሰብስበው ሊወያዩ የመጡት የህወሓት ካድሬዎች ወይዘሮ ኪሮስ ሓጎስ እና አቶ ፈናን ኣብርሃ፣ዝናቡ ገብረመድህን ባረፉበት ተደለ ሆቴል የከተማ ነዋሪ በአስቸኳይ ከተማችንን ለቃችሁ ውጡልን ብሎአቸዋል
( wedi shambel )
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ድንበር ተሻግሮ ሊዘርፍ ሊገድል ከብት እየነዳ ይዞ ሊሄድ የመጣ ፋኖ በደራ ቄሮ እና ገበሬው ተቀጥቅጦ ሲባረር ድግምቱን ሟርቱን መተቱን ጥሎ ፈርጥጧል
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በሶማሊያ የሚገኘው የኢትዮጵያ ጦር ይዞታውን በማጠናከር ላይ ይገኛል!!

"BREAKING:
Ethiopia is transporting long convoys of armored personnel carriers (APCs) and various other combat vehicles into Somalia's Bakool, Bay, and Gedo regions.

These deployments are being carried out as a preemptive measure to counteract and respond to Egypt's increasing presence in Somalia.

This movement signals a significant escalation in military preparedness, indicating Ethiopia's concern over regional stability and its strategic interests in the Horn of Africa."

https://x.com/Cagmadhige90/status/1829186302413009201
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
"ለሚመጣው ትውልድ የማያስብ የራሱን ጥቅም የሚያይ ህዝብ ታሪክ አይሰራም"
ፕሮፌሰር ኃይሌ ገሪማ!
"ከሁሉም ክልል አርበኞች ነበሩ ከሁሉም ክልልም እንደ መሳይ አይነት ባንዳዎችም ነበሩ"
የበርበራ ኮሪደር ከሱማሌ ላንድ ጋር የሚያገናኘው ሙሉ በሙሉ ተጠናቋል
እጅግ አሳዛኝ ዜና

የማረቆ ማህበረሰብ 9ቀበሌዎች ወደ ማረቆ ይካተቱ በማለታቸው ምክንያት እነ ቹቹ ነሪ ያደሯጃቸው የፋኖ ኮፒ የሆነው የጉራጌው ዘርማ ህፃን አዋቂ ሳይል በማረቆ ህዝብ ላይ የዘር ጭፍጨፋ በመፈፀም ላይ ነው

የመንግስት የፀጥታ ሃይሎች በዚህ አጥፊ ቡድን ላይ የማያዳግም እርምጃ በመውሰድ ንፁሀንን እንዲከላከሉ ጥሪ እናደርጋለን።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ ሰራዊት ለሱማሊያ ህይወቱን ደሙን ገብሯል

በሞቃዱሾ ያሉት የሱማሊያ ፌዴራል ፓርላማ አባል የኢትዮጵያ ሠራዊት በመደግፍ ንግግር አደረጉ:: የፖርላማው አባል እንዳሉት ፕሬዝዳን የሚለውና የሚናገረው ነገሮች ጥሩ አይደለም ብሎ ምልክት አስተላልፏል ኢትዮጵያ እና የኢትዮጵያ ሰራዊት ለሱማሊያ ብዙ መሰዋት ከፍለዋል በተለይም ለደቡብ ምዕራብ ክልል ብለዋል ፌዴራል ፓርላማው አባል

የኢትዮጵያ ዉለታ መቼም አንረሳውም:: በዚህ ጉዳይ ከኢትዮጵያ ጋር በምንም አይነት ነገር አንለያይም:: የሃገራችን ፕሬዝዳንት በጣም ተሳስቷል ትልቅም ውርደት ይከናነባል 30 አመት ህይወቱን ሰጥቶን ሲጠብቀን ልነበረ የኢትዮጵያ ሰራዊት እንዲህ መባል አይገጋውም ለግብጽ ወታደሮች በምንም ምክንያት የሃገራችንን ሱማሊያ መሬት አናስረግጥም አንፈቅድላትም በማለት ዛሬ የፖርላማው አባል ተናግረዋል::
ህውሃት ወያኔ ከኢትዮጵያ ህዝብ ጫንቃ ላይ ሲባረር የመጀመርያ ሥራው ያደረገው የትግራይን ወርቅ ከፌዴራል መንግሥቱ እውቅና ውጪ በህገወጥ መንገድ አውጥቶ መሸጥ ነው ዛሬ ግን ህዝቡ ፀጥ ብሎ ማየት አልፈለገም የፅምብላ ህዝብ ጣብያ ደብረማርያም የወርቅ ማእድናት ለመቆፈር እየሄደ የነበረ ኤክስካቫተር በህዝብ እንቢተኝነት ተባሯል

በጉጂና በወለጋ በተመሳሳይ በህገወጥ መንገድ ወርቅ እየተቆፈረ በኮንትሮባንድ እየተሸጠ እንደ ሆነው የአደባባይ ሚስጥር ነው የወለጋ እና የጉጂ ህዝብ የተፈጥሮ ሀብቱን መጠበቅ አለበት
2024/09/23 16:29:32
Back to Top
HTML Embed Code: