አርቲስት : የሰብአዊ መብት ተቆርቋሪ : ታጋይ ድምፃዊና ጊታሪስት ኤብሳ አዱኛ ነሃሴ 24, 1988 ዓ/ም በግፍ በፊንፊኔ የተገደለበት 28 አመታት በክብር ታስቦ ይውላል።
ስአርቲስት ኤቢሳ አዱኛ ለኦሮሞ ህዝብ ፍትህ : እኩልነት : ነፃነት ለከፈለው የህይወት መስዋዕትነት እና ለኦሮሞ የኪነጥበብ እድገት ለአበረከተው ልዩ አስተዋጽኦ ሁሌም በትውልድና በታሪክ ህያው ነው !
በ Negash Qemant
ስአርቲስት ኤቢሳ አዱኛ ለኦሮሞ ህዝብ ፍትህ : እኩልነት : ነፃነት ለከፈለው የህይወት መስዋዕትነት እና ለኦሮሞ የኪነጥበብ እድገት ለአበረከተው ልዩ አስተዋጽኦ ሁሌም በትውልድና በታሪክ ህያው ነው !
በ Negash Qemant
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የሱማሌ ህዝብ ግብፆች የወታደር ልብስ ለብ ስው ሀገራቸው ውስጥ ልናያቸው አንፈልግም ብለዋል
የኢትዮጵያ ህዝብ የግብፅ ውክልና ይዘው መሳርያ ታጥቀው ህዝብ እና ሀገርን የሚያምሱት ላይ የማያዳግም እርምጃ ሚወስድበት ጊዜ አሁን ነው።
የኢትዮጵያ ህዝብ የግብፅ ውክልና ይዘው መሳርያ ታጥቀው ህዝብ እና ሀገርን የሚያምሱት ላይ የማያዳግም እርምጃ ሚወስድበት ጊዜ አሁን ነው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ይሄ በሽመልስ እየተሰራ ያለ እርሻ ነው
ሽመልስ አብዲሳ ለኦሮሞ ህዝብ እየሰራ ነው።
ሽመልስ አብዲሳ ለኦሮሞ ህዝብ እየሰራ ነው።
ሰበር ዜና
"እናንተ የሻዕቢያ አሽከሮች ውጡልን"።
አሁን ከመሸ በማይጨው ከተማ ህዝቡን ሰብስበው ሊወያዩ የመጡት የህወሓት ካድሬዎች ወይዘሮ ኪሮስ ሓጎስ እና አቶ ፈናን ኣብርሃ፣ዝናቡ ገብረመድህን ባረፉበት ተደለ ሆቴል የከተማ ነዋሪ በአስቸኳይ ከተማችንን ለቃችሁ ውጡልን ብሎአቸዋል
( wedi shambel )
"እናንተ የሻዕቢያ አሽከሮች ውጡልን"።
አሁን ከመሸ በማይጨው ከተማ ህዝቡን ሰብስበው ሊወያዩ የመጡት የህወሓት ካድሬዎች ወይዘሮ ኪሮስ ሓጎስ እና አቶ ፈናን ኣብርሃ፣ዝናቡ ገብረመድህን ባረፉበት ተደለ ሆቴል የከተማ ነዋሪ በአስቸኳይ ከተማችንን ለቃችሁ ውጡልን ብሎአቸዋል
( wedi shambel )
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ድንበር ተሻግሮ ሊዘርፍ ሊገድል ከብት እየነዳ ይዞ ሊሄድ የመጣ ፋኖ በደራ ቄሮ እና ገበሬው ተቀጥቅጦ ሲባረር ድግምቱን ሟርቱን መተቱን ጥሎ ፈርጥጧል
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በሶማሊያ የሚገኘው የኢትዮጵያ ጦር ይዞታውን በማጠናከር ላይ ይገኛል!!
"BREAKING:
Ethiopia is transporting long convoys of armored personnel carriers (APCs) and various other combat vehicles into Somalia's Bakool, Bay, and Gedo regions.
These deployments are being carried out as a preemptive measure to counteract and respond to Egypt's increasing presence in Somalia.
This movement signals a significant escalation in military preparedness, indicating Ethiopia's concern over regional stability and its strategic interests in the Horn of Africa."
https://x.com/Cagmadhige90/status/1829186302413009201
"BREAKING:
Ethiopia is transporting long convoys of armored personnel carriers (APCs) and various other combat vehicles into Somalia's Bakool, Bay, and Gedo regions.
These deployments are being carried out as a preemptive measure to counteract and respond to Egypt's increasing presence in Somalia.
This movement signals a significant escalation in military preparedness, indicating Ethiopia's concern over regional stability and its strategic interests in the Horn of Africa."
https://x.com/Cagmadhige90/status/1829186302413009201
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
"ለሚመጣው ትውልድ የማያስብ የራሱን ጥቅም የሚያይ ህዝብ ታሪክ አይሰራም"
ፕሮፌሰር ኃይሌ ገሪማ!
"ከሁሉም ክልል አርበኞች ነበሩ ከሁሉም ክልልም እንደ መሳይ አይነት ባንዳዎችም ነበሩ"
ፕሮፌሰር ኃይሌ ገሪማ!
"ከሁሉም ክልል አርበኞች ነበሩ ከሁሉም ክልልም እንደ መሳይ አይነት ባንዳዎችም ነበሩ"
እጅግ አሳዛኝ ዜና
የማረቆ ማህበረሰብ 9ቀበሌዎች ወደ ማረቆ ይካተቱ በማለታቸው ምክንያት እነ ቹቹ ነሪ ያደሯጃቸው የፋኖ ኮፒ የሆነው የጉራጌው ዘርማ ህፃን አዋቂ ሳይል በማረቆ ህዝብ ላይ የዘር ጭፍጨፋ በመፈፀም ላይ ነው
የመንግስት የፀጥታ ሃይሎች በዚህ አጥፊ ቡድን ላይ የማያዳግም እርምጃ በመውሰድ ንፁሀንን እንዲከላከሉ ጥሪ እናደርጋለን።
የማረቆ ማህበረሰብ 9ቀበሌዎች ወደ ማረቆ ይካተቱ በማለታቸው ምክንያት እነ ቹቹ ነሪ ያደሯጃቸው የፋኖ ኮፒ የሆነው የጉራጌው ዘርማ ህፃን አዋቂ ሳይል በማረቆ ህዝብ ላይ የዘር ጭፍጨፋ በመፈፀም ላይ ነው
የመንግስት የፀጥታ ሃይሎች በዚህ አጥፊ ቡድን ላይ የማያዳግም እርምጃ በመውሰድ ንፁሀንን እንዲከላከሉ ጥሪ እናደርጋለን።