ጊዮርጊስ ቨርስስ ቡና በዲሲ
D.C. United is excited to announce a collaboration with the Ethiopian Football Federation. 🇪🇹
This partnership is designed to create opportunities to develop future talent in Ethiopia while also bringing football events featuring Ethiopian clubs and its national team to Audi Field.
📰 http://dcunited.com/news/d-c-united-announces-collaboration-with-ethiopian-football-federation
🎟️ https://bit.ly/EthiopianFriendly
D.C. United is excited to announce a collaboration with the Ethiopian Football Federation. 🇪🇹
This partnership is designed to create opportunities to develop future talent in Ethiopia while also bringing football events featuring Ethiopian clubs and its national team to Audi Field.
📰 http://dcunited.com/news/d-c-united-announces-collaboration-with-ethiopian-football-federation
🎟️ https://bit.ly/EthiopianFriendly
በሶስት ሃይሎች የሚገደለው የሚታገተው የሚዘረፈው ሚሱቱ እና ሴት ልጆቹ የሚደፈሩበት ድምፅ እንዳንሆን የሚፈልጉ የእገታ ገንዘብ የሚደርሳቸው ሲያጓሩ አጋንንት እንዳለባቸው ሲጮሁ እየተመለከት ነው ለህዝብ ጉዳይ ከየትኛው ድርጅት በላይ ነው ከዚህ በኃላ እያንዷንዷ በህዝብ ላይ የሚፈፀመውን በደል በማን የት መቼ እንደተፈፀ የኦሮሞ ህዝብ ብቻ ሳይሆን መላው የኢትዮጵያ ህዝብ እንዲያቀው መከራ ውስጥ ካለው ህዝብ ጋር እንዲቆም እንሠራለን።
#NoMoreWar
#NoMoreWar
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አልሰለጥን መቀየር መሻሻል አልፈልግም የሚለውን ህጉን ማጠናከር ብቻ ነው
ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድ ቀጣናን ለማተራመስ እየተወሰደ ያለውን እርምጃ በዝምታ እንደማትመለከት አስታወቀች።
ኢትዮጵያ ተሳታፊ የሆነችበት እና በመጪው ዓመት ጥር ወር የሚጠናቀቀው በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት የሽግግር ተልዕኮ ቀጣዩ ሁነት ጋር ተያይዞ ስጋት አንዣቧል ያለው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የረቡዕ፣ ነሐሴ 22/ መግለጫ የአፍሪካ ቀንድ ቀጣናን ለማተራመስ እርምጃ የሚወስዱ ሌሎች ተዋናዮች አሉ ብሏል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ይህንን መግለጫ ያወጣው ወታደሮችን እንዲሁም የጦር መሳሪያዎችን የጫኑ ሁለት የግብጽ የጦር አውሮፕላኖች በትናንትናው ዕለት በሞቃዲሾ የአየር ማረፊያ ደርሰዋል መባላቸውን ተከትሎ ነው።
https://www.bbc.com/amharic/articles/cr40k1k37g7o?at_format=link&at_ptr_name=facebook_page&at_campaign_type=owned&at_bbc_team=editorial&at_link_origin=BBC_News_Amharic&at_link_id=AF1F3ECA-6568-11EF-8492-F39F5EF8A66E&at_campaign=Social_Flow&at_link_type=web_link&at_medium=social&fbclid=IwZXh0bgNhZW0CMTEAAR1OvBl5XVHebmJXUbbUCwfgjwjSfpFjEz98B7jY0DUwKUWKMaOrncIyhLk_aem_aDesyZjTJ9cvge4BA2ovvw
ኢትዮጵያ ተሳታፊ የሆነችበት እና በመጪው ዓመት ጥር ወር የሚጠናቀቀው በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት የሽግግር ተልዕኮ ቀጣዩ ሁነት ጋር ተያይዞ ስጋት አንዣቧል ያለው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የረቡዕ፣ ነሐሴ 22/ መግለጫ የአፍሪካ ቀንድ ቀጣናን ለማተራመስ እርምጃ የሚወስዱ ሌሎች ተዋናዮች አሉ ብሏል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ይህንን መግለጫ ያወጣው ወታደሮችን እንዲሁም የጦር መሳሪያዎችን የጫኑ ሁለት የግብጽ የጦር አውሮፕላኖች በትናንትናው ዕለት በሞቃዲሾ የአየር ማረፊያ ደርሰዋል መባላቸውን ተከትሎ ነው።
https://www.bbc.com/amharic/articles/cr40k1k37g7o?at_format=link&at_ptr_name=facebook_page&at_campaign_type=owned&at_bbc_team=editorial&at_link_origin=BBC_News_Amharic&at_link_id=AF1F3ECA-6568-11EF-8492-F39F5EF8A66E&at_campaign=Social_Flow&at_link_type=web_link&at_medium=social&fbclid=IwZXh0bgNhZW0CMTEAAR1OvBl5XVHebmJXUbbUCwfgjwjSfpFjEz98B7jY0DUwKUWKMaOrncIyhLk_aem_aDesyZjTJ9cvge4BA2ovvw
BBC News አማርኛ
ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድ ቀጣናን የማተራመስ እርምጃን በዝምታ እንደማትመለከት አስታወቀች
ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድ ቀጣናን ለማተራመስ እየተወሰደ ያለውን እርምጃ በዝምታ እንደማትመለከት አስታወቀች። ኢትዮጵያ ተሳታፊ የሆነችበት እና በመጪው ዓመት ጥር ወር የሚጠናቀቀው በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት የሽግግር ተልዕኮ ቀጣዩ ሁነት ጋር ተያይዞ ስጋት አንዣቧል ያለው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የረቡዕ፣ ነሐሴ 22/ መግለጫ የአፍሪካ ቀንድ ቀጣናን ለማተራመስ እርምጃ የሚወስዱ ሌሎች ተዋናዮች አሉ ብሏል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ክብርና ምስጋና በትኛውም ቦታና ሁኔታ ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ልዕልና ለሕዝቡ ሰላምና ብልፅግና መረጋገጥ እስካሁን በደሙና በላቡ ለከፈለልንና ለሚከፍልልን ለጀግናው የኢትዮጵያ አለኝታ መከላከያ ሰራዊታችን መስዋዕትነት ይሁን!!
ሰላም ለሐገራችን!
ሰላም ለሐገራችን!
Looks like the CIA had a good read on Egypt's strategy 38 years ago! 🤔
Excerpt from a 1986 U.S. Intelligence Study on the Nile, declassified in 2012:
The study ruled out Egypt launching a military attack on future Ethiopian dams on the Blue Nile, suggesting that Egypt might support separatist movements in northern Ethiopia instead! 🌊🗺️
በአውሮፖውያን አቆጣጠር በ1986 CIA ባደረገው ጥናት ኢትዮጵያ ለምትገነባው ግድብ ለማደናቀፍ በቀጥታ ጦርነት ከማድረግ ይልቅ ተቃዎሚዎችን አገር በታኝ ገንጣዮችን ትረዳለች ይላል ከ38ዓመት በፊት የወጣው ጥናት
ይሄ በህዝብ ሥም እየማለ እየተገዘተ ነፃ አውጪ ነኝ ብሎ ክላሽ ተሸክሞ እንዘጭ እንዘጭ እያለ. ሰው ሲገድል ሲዘርፍ ሴቶችን ሲደፍር ከብት አሮዶ ሲበላ የሚውል ትምህርት ቤት የሚያቃጥል ስው የሚያግተው ሁሉ በግብፅ እንደሚረዳ አሜሪካን ቀድማ ገልፃለች
Excerpt from a 1986 U.S. Intelligence Study on the Nile, declassified in 2012:
The study ruled out Egypt launching a military attack on future Ethiopian dams on the Blue Nile, suggesting that Egypt might support separatist movements in northern Ethiopia instead! 🌊🗺️
በአውሮፖውያን አቆጣጠር በ1986 CIA ባደረገው ጥናት ኢትዮጵያ ለምትገነባው ግድብ ለማደናቀፍ በቀጥታ ጦርነት ከማድረግ ይልቅ ተቃዎሚዎችን አገር በታኝ ገንጣዮችን ትረዳለች ይላል ከ38ዓመት በፊት የወጣው ጥናት
ይሄ በህዝብ ሥም እየማለ እየተገዘተ ነፃ አውጪ ነኝ ብሎ ክላሽ ተሸክሞ እንዘጭ እንዘጭ እያለ. ሰው ሲገድል ሲዘርፍ ሴቶችን ሲደፍር ከብት አሮዶ ሲበላ የሚውል ትምህርት ቤት የሚያቃጥል ስው የሚያግተው ሁሉ በግብፅ እንደሚረዳ አሜሪካን ቀድማ ገልፃለች
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ልዩ ዜና ትግራይ/ተምቤን
በተምቤን የትግራይ ጉዚያዊ መንግሥት የጠራው ህዝባዊ ስብሰባ እንዳይሳካ ህወሓት በየቀበሌ ሌላ ስብሰባ ቢጠራም ህዝቡ ግን በእግርና በተሽከርካሪ ሳይቀር ለአቶ ጌታቸው ረዳ ከፍተኛ የሆነ አቀባበል ለማድረግ በዚህ መልኩ ፍቅሩን ለፕሬዝዳንቱ አሳይቷል።
በተምቤን የትግራይ ጉዚያዊ መንግሥት የጠራው ህዝባዊ ስብሰባ እንዳይሳካ ህወሓት በየቀበሌ ሌላ ስብሰባ ቢጠራም ህዝቡ ግን በእግርና በተሽከርካሪ ሳይቀር ለአቶ ጌታቸው ረዳ ከፍተኛ የሆነ አቀባበል ለማድረግ በዚህ መልኩ ፍቅሩን ለፕሬዝዳንቱ አሳይቷል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የሱማሌ የጎሳ መሪዎች ስብስባ አድርገው ኢትዮጵያ ጎሮቤታችን ናት መጠለያችን ናት የሱማሌው ፕሬዘዳንት እሩቅ ካለችው ግብፅ ጋር የሚያደርገውን ያልተገባ ግኑኝነት ያቁም ተጎጂው የሱማሌ ህዝብ ነው ብለው ጥያቄ አቅርበዋል ።
ለግብፅ ኤጀንት ሆናቹ መሳርያ ተሸክማቹ የህዝብ ጥያቄ በሚል የዳቦ ሥም ሀገራችሁን እና ህዝባቹሁን ስታሰቃዩ የምትውሉ እስቲ ቆም ብላቹ አስቡ ይብቃቹ።
ለግብፅ ኤጀንት ሆናቹ መሳርያ ተሸክማቹ የህዝብ ጥያቄ በሚል የዳቦ ሥም ሀገራችሁን እና ህዝባቹሁን ስታሰቃዩ የምትውሉ እስቲ ቆም ብላቹ አስቡ ይብቃቹ።
Aanaa Dharraatti manneen qonnaan bultootaa guddattee looltonta faannoon kanaa fakkataa ilaalaa kunnoo ummaata sagaalee dhaabee
( Surra )
( Surra )