Telegram Web Link
የ15 አመቷ የ10ኛ ክፍል ተማሪ ትውልደ ኢትዮጵያዊ

ሄመን በቀለ ይባላል

ምናልባት የቆዳ ካንሰርን ይከላከላል ተብሎ የሚታሰበውን የሳሙና አይነት በምርምር በማኘቷ ታይም የተባለው ታዋቂው መጽሄት ዛሬ የአመቱ ታዳጊ ብሎ ሰይሞታል!
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ትክክል ብለሻል ነገር ግን አሁንም የበታች አመራሮች የወረዳ እና የክፍለከታማ ስዎች ህዝቡን ሲኦል ውስጥ ከተውታል ጉቦው ተጧጡፋል እነዚህ ግለሰቦች እያጣሩ የማያዳግም እርምጃ በፍጥነት ሊወሰድ ይገባል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እርስ በእርስ በጎጥ እየተቧደናቹ እርስ በእርስ እየተጋደላቹ ከምታልቁ እና ህዝቡንም በአማራነቱ ከምትገሉትና ከምታሰቃዩ ምን አለ አርፋቹ ብትቀመጡ:: የፋኖ አልበቃ ብሎ ውጪ ያለውም ግሪሳ በጎጥ ተደራጅቶ በስድብና በሴራ እየተጠላላለፈ ነው::
7 ሰዓት ባህርዳር እገባለሁ ያለው ፋኖ የት አለ ? ሲል የአማራ ኮሚኒኪሽን የምጸት መልዕክት አስተላልፏል፣የክሉ ፖሊስም የተፈጠረ ችግር እንደሌለ አስታውቋል
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ህወሓት ስልጣኑን ለማራዘም ለብዙ አመታት ህዝቡን ሲያሰቃይ የኖረ ቡድን ነው። አሁን የወያኔ የስልጣን ዘመን አብቅቷል። Tplf አሸባሪ ነው።
#viaALULA Selomon
የኦሎምፒክ ኮሚቴው ውርደታቹ ከራሳቹ አንደበት ለኢትዮጵያ ህዝብ ደርሷል ሁላችሁም ከሥልጣን ውረዱልን ።
ሽመልስ አብዲሳ የሚዲያ ጫጫታ ሳያበዛ ኦሮምያ ላይ ወጥሮ እየሰራ ነው ይሄ አርሲ የስንዴ እርሻ ነው
ዘይገረም ነው !!
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ህዝቡን አስጨርሰው እኛ ነን ያዳንህ ይሉታል
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሰሞኑን አማራ ክልል ኢትዮጵያኒስት ነኝ የሚለውን በሙሉ አጥፉ እያለ ትዕዛዝ የሚያስተላልፈው አቶ ተክሌ ይሻው በአንድ ወቅት
በአገሪቷ ውስጥ " በሹፌሮች ላይ የሚፈፀም እገታና ግድያ ይቁም" ።
ይህንን እያየ ፥እየሰማ ፥እየተመለከተ ዝም የሚል አካል ስህተት መሆኑን ተገንዝቦ መፍትሄ ማበጀት አለበት።
ፍትህ ለሹፌሮች
ትግል ሹፌሮችን ማገት እና መግደል አይደለም !
ህወሃት የእነ ጌታቸው ረዳ ቡድን ብሎ የሚጠራውን በህወሓት ስም እንዳይቀሳቀስ አግጃለሁ ብሏል።በህወሃት ሊቀመንበር ደብረፅዮን ቡድን ተብሎ የሚጠራው ዛሬ ባወጣም መግለጫ በ14ኛ የህወሃት ጠቅላላ ጉባኤ ያልተሳተፉ የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ አባላት ማለትም የነ ጌታቸው ረዳ ቡድንን፥ ከዛሬ ጀምሮ በየትኛውም መድረክ በህወሓት ስም እንዳይቀሳቀሱ ማገዱን ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
2024/09/22 04:57:45
Back to Top
HTML Embed Code: