Telegram Web Link
ፊንፊኔ መሽጎ የኢኮኖሚ አሻጥር ከሚፈፅም ነጋዴ መከራከር አያስፈልግም የኦሮሞ ወጣቶችን አደራጅታቹ ንግድ ውስጥ እንዲገቡ አድርጉ የኦሮሞ ገበሬዎች ምርታቸውን ፊንፊኔ አምጥተው እንዲሸጡ አድርጉ።
አበበ ቢቂላ ዛሬ የተወለደበት ቀን ነው ሮም አበበ ቢቂላን አክብረው መንገድ ስይመውለታል ለድንቅ አትሌቶቻችን የሚገባውን ክብር እየሰጠን አሁን አሁን በፌዴሬሽኑ ምክንያት እየተበላሸ ያለውን አትሌቲክሱን በፍጥነት ሊስተካከል ይገባል ስማችን ሀገራችን በአለም አደባባይ የሚጠታበትን ብቸኛውን አትሌቲክስ ተገቢው ትኩሩት ሊሰጠው ይገባል።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ህዝብን ስላም ስጡት
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ፋኖ ምሬ ወዳጆ በአውደምህረት😂🤣😂🤣😂

አውደምሕረት የአባቶች ማስተማርያ እንጂ የሽፍቶች ፖለቲካ መቀስቀሻ ቦታ መሆን የለበትም!!
ቤተክርስቲያናችን በዚህ ጉዳይ መግለጫ ልትሰጥ ይገባል።
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የህይወት ዘመን ሽልማት አበረከቱ ። የኢትዮጵያን ለሙበተን ከሃዲ ባንዳዎችን እያደራጀ እያስታጠቀ የሚያዋጋን ሻቢያ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ስም ለማጠልሸት የሄደበት እርቀት ምናስታውሰው ነው።
Forwarded from Gumaa Saaqqataa (Gumaa Saaqataa)
(የአትሌቲክስ ኮሚቴው ቅሌት)

"እኔ ቤቴ ነኝ፥ ስሜ ግን ፓሪስ ሄዷል"

ይቺን ለቅምሻ ከፓሪስ.....3️⃣8️⃣

የቀድሞው አትሌት ረዳት ኮሚሽነር ማርቆስ ገነቴ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና ምክትል ቴክኒክ ሰብሳቢ፣ የአትሌቶች ማህበር ፕሬዝዳንት እንዲሁም የኦሮሚያ ስፖርት ክለብ ፕሬዝዳንት ነው

ረዳት ኮሚሽነር ማርቆስ ፓሪስ አልሄደም፤ ስሙ የተፃፈበት ፎቶው ግን የሌላ ሰው የሆነ ባጅ አገኘሁና ማምሻውን ደወልኩለት

"ከስድስት ወር በፊት ለፓሪስ ጉዞ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን አመራሮችና ስራ አስፈፃሚዎች የእኔንም ጨምሮ ዶክመንት ተልኮ ነበር፤ በኋላ ግን በአሰራራቸው ቅሬታ ስለነበረኝ የመሄድ ፍላጎት አልነበረኝም፤ ከስራ አስፈፃሚዎቹ ያልሄድኩት እኔ ብቻ ነኝ፤ ባጁ ላይ ያለው ስም የእኔ ነው፤ ማርቆስ ገነቴ ጉቴታ ነው ሙሉ ስሜ፤ ፎቶው ላይ ያለውን ሰው አላውቀውም፤ በእኔ ስም ሌላ ሰው እየገባበት ይሆናል፤ ስህተት አይመስለኝም፤ ሆን ብለው ያደረጉት ነው፤ እኔ ቤቴ ነኝ፤ ስሜ ግን ፓሪስ ሄዷል" ብሎኛል ረዳት ኮሚሽነር ማርቆስ

* በፎቶው ላይ ያለውን ሰው ማንነት ለማጣራት እሞክራለሁ

★መረጃውን መጠቀም ይቻላል፥ ምንጭ ግን ይጥቀሱ
★ የኦሊምፒክ ዘገባዎቼ በህይወት ላጣናቸው ጋዜጠኞች ገነነ መኩርያ(ሊብሮ) እና መሸሻ ወልዴ መታሰቢያ ይሁንልኝ!

(ታምሩ ዓለሙ)
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ነውረኛው የኦሎምፒክ ኮሚታ ያሳካቸው ሥራዎች
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
Developing News: New reports reveal allegations have surfaced that Egyptian President Abdel Fattah Al-Sisi @AlsisiOfficial secretly bribed former U.S. President Donald Trump @realDonaldTrump with $10 million cash to influence his stance on Ethiopia.

#Ethiopia #Egypt
የኦሮሞ ህዝብ እና የአማራ ህዝብ መዳኛቹ የሀገር መከላከያ ነው ዝምታን ምትመርጡ ከሆነ ሀብት ንብረታችሁን ብቻ ሳይሆን ከቀዬአቹ ተነቅላቹ ትጠፋላቹ ወዳጅ ዘመዶቻችሁን ታጣላቹ።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
“ከተወዳዳሪ ቁጥር ይልቅ ልዑካንን አብዝታ የምትልክ አገር...#ኢትዮጵያ..."

እውነት ነው?👇🏿🙆🏿‍♀️
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ቅርሳችን ፈረሰ እያለ የሚያላዝነው ይሄንን ነው
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ወደ መንደሬነት የወረደው ጉደኛው ገዱ!
ወሎ ኮምቦልቻ ውሻ እየገደለ እየገፈፈ ለምግቤቶች የሚሸጥ ግለስብ ተይዟል ኢትዮጵያን ቻይና ሊያደርጓት ነው በዚህ ሁኔታ የጉንዳን ቆሎ ሲሸጥ በቅርቡ ልናይ እንችላለን
ኢትዮጵያ ማለት ኦሮሞ ነው ኦሮሞ ማለት ኢትዮጵያ ነው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ህወሃት የሚባል ወንጀለኛ የሌባ ዘራፊ ቡድን ዳግም አገርሽቶበታል
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
"ዋናው የሥልጣን ትግል ነው ወደዚያ ለመመለስ ሚያደርጉት ፍትግያ ነው "
2024/09/22 14:34:43
Back to Top
HTML Embed Code: