Telegram Web Link
ኦቦ ሽመልስ አብዲሳ ከልቡ እየሰራ ነው የኦሮሞ ወጣት ዳር ሆኖ ማልቀሱን አቁሞ እየተደራጀ ገብቶ መስራት አለበት አሁን ፖለቲካ አልቋል የህዝብ ጥያቄ የሰላም እና የኢኮኖሚ የሥራ አጥነት ብቻ ነው የኔ መንደር ስው ሥልጣን ላይ ይምጣ በማለት በማልቀስ ጠብ የሚል ነገር የለም ውስጥ ግቡ እና ስሩ።
22👍2
ጊዜው ያጣነውን የባህር በር ምናስመልስበት ታጣቂዎች አደራጅቶ ልኮ የሚያሳርደን የሚያሳግተን የምንጊዜም ጠላታችን ሻቢያ መወገድ አለበት
የኢትዮጵያ ካርታ እንደገና መሳል አለበት
👍27😭21🫡1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ቄሮ ባሙጣው አጠቃላይ ነፃነት የተሰራ ልማት ነው
ይሄ የቄሮ አሻራ ነው ክብር ከወያኔ መንጋጋ ነፃ ላወጡት የኦሮሞ ወጣቶች ።
50👍6😭3🙏1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
መልካም ሥራን ማበረታታ ነው
👍15😍5😭5💔3
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የቅዳሴ ዜማ የተፈቀደው በግዕዝ ብቻ ነው ...... በኦሮሚኛ እናዜማለን ብለው ጭምልቅልቅ አደረጉት .... ለፖለቲካ መጠቀሚያ አደረጉት ። አቡነ ናትናኤል )

ተአምረ ማርያም ተሩጉሜልሀለው ከሁን በኃላ በአፋን ኦሮሞ መቀደስ አይቻልም
🫡12🤗5👍43🎉3🔥2😭1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ትላንት ከፍተኛ ድርቅ ያስተናገደው ቦረና ዛሬ ከራሱ አልፎ ለሌሎች የሚሆን እያመረተ ነው ።
ኦቦ ሽመልስ አብዲሳ ኦሮምያ ላይ በደንብ እየሰራ ነው. የህዝብ ጥያቄ ሰላም ልማት እና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ነው
25👍8😭1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ከነዚህ ጋር ተደርቤ የማፈርሰው ሀገር የለም !!
🤗92👍2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ ዋና ከተማ የኦሮምያ ዋና ከተማ የአፍሪካ ህብረት መቀመጫ ውቧን ፊንፊኔ እንዲህ አሳምረው ያደመቋት ሠራተኞች መሐንዲሶች በየደረጃው ያሉ መሪዎች ይባረኩ።
ልማት ለመቃወም የሚጠይቀው ነገር ቢኖር ባንዳነት ብቻ ነው።
👍5013🙏2👏1
ፊንፊኔ መሽጎ የኢኮኖሚ አሻጥር ከሚፈፅም ነጋዴ መከራከር አያስፈልግም የኦሮሞ ወጣቶችን አደራጅታቹ ንግድ ውስጥ እንዲገቡ አድርጉ የኦሮሞ ገበሬዎች ምርታቸውን ፊንፊኔ አምጥተው እንዲሸጡ አድርጉ።
👍345💔4
አበበ ቢቂላ ዛሬ የተወለደበት ቀን ነው ሮም አበበ ቢቂላን አክብረው መንገድ ስይመውለታል ለድንቅ አትሌቶቻችን የሚገባውን ክብር እየሰጠን አሁን አሁን በፌዴሬሽኑ ምክንያት እየተበላሸ ያለውን አትሌቲክሱን በፍጥነት ሊስተካከል ይገባል ስማችን ሀገራችን በአለም አደባባይ የሚጠታበትን ብቸኛውን አትሌቲክስ ተገቢው ትኩሩት ሊሰጠው ይገባል።
👍224
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጲያ ህገ መንግስት....
👍8🎉1😭1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ህዝብን ስላም ስጡት
👍10
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ፋኖ ምሬ ወዳጆ በአውደምህረት😂🤣😂🤣😂

አውደምሕረት የአባቶች ማስተማርያ እንጂ የሽፍቶች ፖለቲካ መቀስቀሻ ቦታ መሆን የለበትም!!
ቤተክርስቲያናችን በዚህ ጉዳይ መግለጫ ልትሰጥ ይገባል።
😍11👍5😭21🫡1
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የህይወት ዘመን ሽልማት አበረከቱ ። የኢትዮጵያን ለሙበተን ከሃዲ ባንዳዎችን እያደራጀ እያስታጠቀ የሚያዋጋን ሻቢያ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ስም ለማጠልሸት የሄደበት እርቀት ምናስታውሰው ነው።
🔥8👏5👍41
Forwarded from Gumaa Saaqqataa (Gumaa Saaqataa)
(የአትሌቲክስ ኮሚቴው ቅሌት)

"እኔ ቤቴ ነኝ፥ ስሜ ግን ፓሪስ ሄዷል"

ይቺን ለቅምሻ ከፓሪስ.....3️⃣8️⃣

የቀድሞው አትሌት ረዳት ኮሚሽነር ማርቆስ ገነቴ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና ምክትል ቴክኒክ ሰብሳቢ፣ የአትሌቶች ማህበር ፕሬዝዳንት እንዲሁም የኦሮሚያ ስፖርት ክለብ ፕሬዝዳንት ነው

ረዳት ኮሚሽነር ማርቆስ ፓሪስ አልሄደም፤ ስሙ የተፃፈበት ፎቶው ግን የሌላ ሰው የሆነ ባጅ አገኘሁና ማምሻውን ደወልኩለት

"ከስድስት ወር በፊት ለፓሪስ ጉዞ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን አመራሮችና ስራ አስፈፃሚዎች የእኔንም ጨምሮ ዶክመንት ተልኮ ነበር፤ በኋላ ግን በአሰራራቸው ቅሬታ ስለነበረኝ የመሄድ ፍላጎት አልነበረኝም፤ ከስራ አስፈፃሚዎቹ ያልሄድኩት እኔ ብቻ ነኝ፤ ባጁ ላይ ያለው ስም የእኔ ነው፤ ማርቆስ ገነቴ ጉቴታ ነው ሙሉ ስሜ፤ ፎቶው ላይ ያለውን ሰው አላውቀውም፤ በእኔ ስም ሌላ ሰው እየገባበት ይሆናል፤ ስህተት አይመስለኝም፤ ሆን ብለው ያደረጉት ነው፤ እኔ ቤቴ ነኝ፤ ስሜ ግን ፓሪስ ሄዷል" ብሎኛል ረዳት ኮሚሽነር ማርቆስ

* በፎቶው ላይ ያለውን ሰው ማንነት ለማጣራት እሞክራለሁ

★መረጃውን መጠቀም ይቻላል፥ ምንጭ ግን ይጥቀሱ
★ የኦሊምፒክ ዘገባዎቼ በህይወት ላጣናቸው ጋዜጠኞች ገነነ መኩርያ(ሊብሮ) እና መሸሻ ወልዴ መታሰቢያ ይሁንልኝ!

(ታምሩ ዓለሙ)
👍211
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ነውረኛው የኦሎምፒክ ኮሚታ ያሳካቸው ሥራዎች
👍14🤗1
2025/07/14 04:40:18
Back to Top
HTML Embed Code: