ኢትዮጵያ፣ የባህር በርን አስመልክቶ፣ ከሶማሊላንድ ጋር የተፈራረመችውን የመግባቢያ ሰነድ ውድቅ ካላደረገች፣ ንግግር የሚባል ነገር የለም ስትል የነበረችው ሞቃዲሾ፣ ያለምንም ቅድሚያ ሁኔታ ከኢትዮጵያ ጋር በጉዳዩ ላይ ለመነጋገር መወሰኗን አንዳንድ የዜና ምንጮች እየገለጹ ነው። ንግግሩ፣ በቱርክ እንደሚካሄድ ተገለጸዋል
በውጪ የሚኖሩ ሹምባሻ ባንዳ የባንዳ ዘሮች ሱማሊያዎች ከታች ፋኖ ከላይ ሆነን ኦሮሞን እናጥፋ ሲሉ የኑበሩ ጃዊሳዎች መጥፎ ዜና ነው
በነገራችን ላይ ከኦሮሞ ካምፕ አንዳንዶች ከአንገት ቆራጭ ፋኖ Progressive የሆኑ ዲሞክራቲክ የሆኑ አንገት ቆራጭ ፋኖዎች ጋር አብረን እንሰራለን ማለት የጀመሩ እያየን ነው. ሞክሩት እና የዘላለም ግብአተ መሬታቹ ህዝቡ እንደሚፈፅም ከወዲሁ ልንነግራቹ እንወዳለን
በውጪ የሚኖሩ ሹምባሻ ባንዳ የባንዳ ዘሮች ሱማሊያዎች ከታች ፋኖ ከላይ ሆነን ኦሮሞን እናጥፋ ሲሉ የኑበሩ ጃዊሳዎች መጥፎ ዜና ነው
በነገራችን ላይ ከኦሮሞ ካምፕ አንዳንዶች ከአንገት ቆራጭ ፋኖ Progressive የሆኑ ዲሞክራቲክ የሆኑ አንገት ቆራጭ ፋኖዎች ጋር አብረን እንሰራለን ማለት የጀመሩ እያየን ነው. ሞክሩት እና የዘላለም ግብአተ መሬታቹ ህዝቡ እንደሚፈፅም ከወዲሁ ልንነግራቹ እንወዳለን
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ይሄንን ውርጋጥ ሻቢያ ልክ ማስገባት ተገቢ ነው ከዚህ በኃላ ማንም አፉን ሲከፍት ዝም ማለት ተገቢ አይደለም።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አርቲስት ተብዬዎች እያደረጉ ያሉትን ህዝብ በህዝብ ላይ ማነሳሳት አንዱን ብቻ ነጥሎ ከፍ በማድረግ ሌሎቹን ማኮስስ በቃ ሊባሉ ይገባል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ብፁዕ አቡነ አብረሀም ስለ አቡነ ሉቃስ!
Forwarded from Gumaa Saaqqataa (Gumaa Saaqataa)
በዱባይ '"ልሙጡ ነው ባንዲራችን "'ሲል ያመሸውን የቴዲ አፋሮ የፕላቲኒየም ስፖንሰር ከቦሌ ቡልቡላ እሰከ ኮዬ ፈጨ ያለውን መሬት ያለ ጨረታ የተሰጠው' ኦቪድ ሪል እስቴት' ነው።
ያለውጤት ተጠናቋል
ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በቱርክ አንካራ ዛሬ ሰኔ 24/2016 ያደረጉት ውይይት ያለምንም ውጤት ተጠናቋል፣እ/ኤ/አ መስከረም 2/2024 እንደገና ለመገናኘት በቀጠሮ መለያየታቸውን የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃካን ፊዳን ( Hakan Fidan) ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በቱርክ አንካራ ዛሬ ሰኔ 24/2016 ያደረጉት ውይይት ያለምንም ውጤት ተጠናቋል፣እ/ኤ/አ መስከረም 2/2024 እንደገና ለመገናኘት በቀጠሮ መለያየታቸውን የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃካን ፊዳን ( Hakan Fidan) ገልጸዋል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ከተማው ፅዱ መሆኑ ብቻ በቂ አይደለም ማህበረሰቡ መሰልጠን ቆሻሻን ማፅዳት የራስን እና የአካባቢን ፅዳት መጠበቅን ይጨምራል።
ከገዱ አንዳርጋቸው ከታምራት ላይኔ ጋር ሆናቹ የምታስመልሱት የኦሮሞ ጥያቄ የለም !! ለሥልጣን ጥማት ብላቹ ሌላ ብጥብጥ አታምጡብን።
Forwarded from Addis Standard Amharic
ዜና: #በአማራ ክልል #የኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሕመድ አሊ ተገደሉ
የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል እና በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሕመድ አሊ በታጣቂዎች መገደላቸው ተገለጸ።
ከአማራ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ እና ከዞኑ ኮሙዩኒኬሽን ያገኘነው መረጃ እንደሚያሳየው አቶ አሕመድ አሊ የተገደሉት #በከሚሴ ከተማ ከሚገኘው መስጅድ ዛሬ ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም “ጁምአ ሶላት ሰግደው ወደ ቤታቸው ሲመለሱ ከታጣቂዎች በተተኮሰባቸው ጥይት” ነው።
የክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ እንዳመላከተው ዋና አስተዳዳሪው የተገደሉት “የአንድነት ፀር በሆኑ ፅንፈኞች“ ሲል በጠራቸው ሀይሎች በተተኮሰ ጥይት ነው።
በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሕመድ አሊ “በ39 ዓመታቸው መስዋዕት ሆነዋል” ያለው የአማራ ክልል መንግስት መግለጫ “ፅንፈኝነት መሪዎችን በመግደል የሚያሸንፍ ቢመስልም የበለጠ ትግላችንን እንድናጠናክር የሚያደርግ ነው” ሲል አስታውቋል።
አቶ አሕመድ አሊ ከ1997 ዓ.ም ጀምሮ በዞኑ አስተዳደር በተላያዩ ሃላፊነት ቦታዎች ማገልገላቸውን ከዞኑ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
================
የአዲስ ስታንዳርድ አማርኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ፡
ቴሌግራም: https://rb.gy/rekjr
ፌስቡክ: https://rb.gy/xwxb3
ትዊተር (X)፡ https://rb.gy/34uh4
ዩቲዩብ፡ https://rb.gy/bjcbg
ድረገጽ: https://rb.gy/5td6n
ቲክቶክ፡https://rb.gy/3bghek
የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል እና በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሕመድ አሊ በታጣቂዎች መገደላቸው ተገለጸ።
ከአማራ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ እና ከዞኑ ኮሙዩኒኬሽን ያገኘነው መረጃ እንደሚያሳየው አቶ አሕመድ አሊ የተገደሉት #በከሚሴ ከተማ ከሚገኘው መስጅድ ዛሬ ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም “ጁምአ ሶላት ሰግደው ወደ ቤታቸው ሲመለሱ ከታጣቂዎች በተተኮሰባቸው ጥይት” ነው።
የክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ እንዳመላከተው ዋና አስተዳዳሪው የተገደሉት “የአንድነት ፀር በሆኑ ፅንፈኞች“ ሲል በጠራቸው ሀይሎች በተተኮሰ ጥይት ነው።
በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሕመድ አሊ “በ39 ዓመታቸው መስዋዕት ሆነዋል” ያለው የአማራ ክልል መንግስት መግለጫ “ፅንፈኝነት መሪዎችን በመግደል የሚያሸንፍ ቢመስልም የበለጠ ትግላችንን እንድናጠናክር የሚያደርግ ነው” ሲል አስታውቋል።
አቶ አሕመድ አሊ ከ1997 ዓ.ም ጀምሮ በዞኑ አስተዳደር በተላያዩ ሃላፊነት ቦታዎች ማገልገላቸውን ከዞኑ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
================
የአዲስ ስታንዳርድ አማርኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ፡
ቴሌግራም: https://rb.gy/rekjr
ፌስቡክ: https://rb.gy/xwxb3
ትዊተር (X)፡ https://rb.gy/34uh4
ዩቲዩብ፡ https://rb.gy/bjcbg
ድረገጽ: https://rb.gy/5td6n
ቲክቶክ፡https://rb.gy/3bghek
Forwarded from Gumaa Saaqqataa (Gumaa Saaqataa)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ከኦሮሚያ ጊምቢ ኪዳነምህረት ኦርቶዶክስ ቤ/ክ ውስጥ በደብተራዎች ሲሰራበባቸው የነበሩ የድግምት ፣ የጥንቆላ የፈልፈላ መጽሀፎች እየተወገዱ ይገኛሉ