https://www.democracynow.org/2024/5/31/alex_smith_usaid_resignation_gaza_war (https://www.democracynow.org/2024/5/31/alex_smith_usaid_resignation_gaza_war)
Democracy Now!
USAID Contractor Resigns After Presentation on Maternal & Child Mortality in Gaza Canceled
In a broadcast exclusive, Democracy Now! speaks with Alex Smith, a former contractor with the U.S. Agency for International Development who resigned in protest over the Biden’s administration’s support for the war on Gaza. Smith worked as a senior adviser…
አፍንጫችንን ይዘን ያለፍንበትን ጎዳና አፋችንን ከፍተን አየነው።
አፈር ስሆን ይሄንን አለማድነቅ ይቻላል?
***
(ተስፋዬ ዘ ሸገር)
አዲስ አበባ ስሟ እንጂ መልኳ እኮ ሌላ ነበር። አሁን እንደ አዲስ አበባ ፒያሳ ለኑሮ የማይመች ለጤና መከራ የነበረ ቦታ ትጠቁሙኛላችሁ? ወዴት ወዴት የተሰራማ ስናደንቅ ካድሬነት አይደለም። ዱባይ ታምራለች የምንለው የንጉሡ ካድሬ ሆነን ነው እንዴ? ወደድንም ጠላንም ከተማዋ ለሚመጣው ትውልድ ምቹ ሆናለች። የሰሩ እጆች ታሪክ ያመሰግናቸዋል።
አፈር ስሆን አሁን ይሄንን አለማድነቅ ይቻላል? ትናንት ቦታውን ለሚያውቅ ሰው ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሊማር ክልል የሄደ ሰው መልሶ ሳይመጣ አልቆ የጠበቀው ፕሮጀክት እኮ ነው።
ማድነቅ የሚተናነቀን ሁሉንም በፖለቲካ መነፅር ስለምንመለከተው እኮ ነው። እንደሰውማ ብናየው ቱቦው እየገማ አላሳልፍ ያለን መንገድ ፏውንቴን ሲደንስበት በተደሰትን?
በልማት ኮሪደር ስራው ታሪካቸው ከተቀየረ አካባቢዎች አንዱ ከቴዎድሮስ አደባባይ እስከ ሙሐሙድ ሙዚቃ ቤት ያለው ጎዳና ነው። ሰንብቶ የመጣ ይሄ ሀገሬ ነው? ብሎ መጠየቁ አይቀርም።
ድሮ ድሮ ከገጠር የመጡ ሰዎች አዲስ አበባ ታደናግራቸዋለች ሲባል ሳቄ ይመጣል። ሀዋሳ እና ባህር ዳር ኒውዩርክ የሆኑባት ዋና ከተማ እኮ ናት። አስባችሁታል ከፎቁ ብዛት በስተቀረ መቀሌ ጫፍ ላይ የማትደርስ ከተማ ገጠሬውን አደናገረችው ሲባል።
መች ከተሜነት ነበራት፤ አንተዋወቅም እንዴ? ሽንት ቤት ሳይኖራት "መሽናት በሕግ ያስቀጣል" የሚል ለጥፋ አምስት ብር ስትሰበስብ አልኖረችም። ጋሽ አበራ ሞላ ላጽዳሽ ሲላት አላላገጠችም። የዛች ከተማ ሕይወት እኮ ነው የተቀየረው።
ከአራት ኪሎ እስከ ራስ መኮንን ያለውን ጎዳና አይቼዋለሁ የፈረሰችው ፒያሳ ተገንብታ ሳታልቅ አሁን እራሱ ድባቧ ሌላ ሆኗል። እሪ በከንቱ ስራ በሌሊቱ እየተባለ ሃያ አራት ሰዓት ሆ ተብሎበታል። መንግስት ይሄንን በሰላሙም በኢኮኖሚውም እንዲደግመው መመኘት እንጂ የልጆቻችን ከተማ ሲሰራ መቅናት ልክ አይደለም።
የሚጠላውን እንጥላ እንጂ የሚወደደውንማ መውደድ ነው። እንዲህ ባማረች ከተማ መኖር ምኑ ይጠላል? እንደውም ትዝ አለኝ ድሮ ድሮ የቆሻሻ ገንዳ እና የአትክልት ተራ ብስባሽ እያሳየ የተቀረፀ የሙዚቃ ክሊፕ ነበረን። ሙዚቃው ምን ይላል?
"አማረች አዲስ አማረች
የአፍሪቃ ህብረት መዲና ሆነች" ይገርማል እኮ።
አዲስ አበባ ስሟን እየመሰለች የመጣችውስ አሁን ነው? አሁንም ገና ምኑ ተነክቶ ገና ብዙ ስራ ይቀራል ግን ያንን መቀየር መጀመር የሚያስመሰግን ነው።
አንድ ጊዜ የአፍሪካ አንድነት ወደ ህብረት ተቀይሮ ዋና ከተማ ሲመረጥ ደርባን በተባለች የደቡብ አፍሪካ ከተማ ስብሰባ ተደረገ። የሊቢያው መሪ ጋዳፊ የህብረቱን መቀመጫ ወደ ትሪፖሊ መውሰድ ፈለጉ። የክርክራቸው አንድ ነጥብ የአዲስ አበባ ቆሻሻነት ነበር። ቆሻሻ ይፀዳል በሚል ሙግት የልባቸውን ተናግረው አቶ መለስ ዜናዊ የጋዳፊን ምኞት አከሰሙት። ይሁን እንጂ የአፍሪካ መዲናም ተብላ ንፁህ ነገር ይደፋሻል የተባለች እስኪመስል በዚያው ቀጠለች።
ፅዳትና ውበት የሚባል ቢሮ ነበረን። ፅዳት ግን ባህላችን አይመስልም መሃል ከተማው ቆሻሻ መጣያ ሆኖ ነበረ። አሁን ቆሻሻው ሲነሳ ሁሉንም እረሳነው። ከአትክልት ተራ እስከ አራዳ የትናንቱን መንገድ አስቡት። እውነቱን ነው ያ ዘፋኝ "የነበር ሲያወጉት ይመስላል ያልነበር" ያለው።
ዛሬ ቅርስ ውርስ የምንላቸው ሕንፃዎች በዘመኑ ለዘመኑ ሰው ቅንጦት እንጂ ተአምር አልነበሩም። ነገ ሁሉንም ይፈርዳል እስከ ነገ ግን በጥሩ ከተማ መኖራችንን እንቀጥላለን።
አፈር ስሆን ይሄንን አለማድነቅ ይቻላል?
***
(ተስፋዬ ዘ ሸገር)
አዲስ አበባ ስሟ እንጂ መልኳ እኮ ሌላ ነበር። አሁን እንደ አዲስ አበባ ፒያሳ ለኑሮ የማይመች ለጤና መከራ የነበረ ቦታ ትጠቁሙኛላችሁ? ወዴት ወዴት የተሰራማ ስናደንቅ ካድሬነት አይደለም። ዱባይ ታምራለች የምንለው የንጉሡ ካድሬ ሆነን ነው እንዴ? ወደድንም ጠላንም ከተማዋ ለሚመጣው ትውልድ ምቹ ሆናለች። የሰሩ እጆች ታሪክ ያመሰግናቸዋል።
አፈር ስሆን አሁን ይሄንን አለማድነቅ ይቻላል? ትናንት ቦታውን ለሚያውቅ ሰው ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሊማር ክልል የሄደ ሰው መልሶ ሳይመጣ አልቆ የጠበቀው ፕሮጀክት እኮ ነው።
ማድነቅ የሚተናነቀን ሁሉንም በፖለቲካ መነፅር ስለምንመለከተው እኮ ነው። እንደሰውማ ብናየው ቱቦው እየገማ አላሳልፍ ያለን መንገድ ፏውንቴን ሲደንስበት በተደሰትን?
በልማት ኮሪደር ስራው ታሪካቸው ከተቀየረ አካባቢዎች አንዱ ከቴዎድሮስ አደባባይ እስከ ሙሐሙድ ሙዚቃ ቤት ያለው ጎዳና ነው። ሰንብቶ የመጣ ይሄ ሀገሬ ነው? ብሎ መጠየቁ አይቀርም።
ድሮ ድሮ ከገጠር የመጡ ሰዎች አዲስ አበባ ታደናግራቸዋለች ሲባል ሳቄ ይመጣል። ሀዋሳ እና ባህር ዳር ኒውዩርክ የሆኑባት ዋና ከተማ እኮ ናት። አስባችሁታል ከፎቁ ብዛት በስተቀረ መቀሌ ጫፍ ላይ የማትደርስ ከተማ ገጠሬውን አደናገረችው ሲባል።
መች ከተሜነት ነበራት፤ አንተዋወቅም እንዴ? ሽንት ቤት ሳይኖራት "መሽናት በሕግ ያስቀጣል" የሚል ለጥፋ አምስት ብር ስትሰበስብ አልኖረችም። ጋሽ አበራ ሞላ ላጽዳሽ ሲላት አላላገጠችም። የዛች ከተማ ሕይወት እኮ ነው የተቀየረው።
ከአራት ኪሎ እስከ ራስ መኮንን ያለውን ጎዳና አይቼዋለሁ የፈረሰችው ፒያሳ ተገንብታ ሳታልቅ አሁን እራሱ ድባቧ ሌላ ሆኗል። እሪ በከንቱ ስራ በሌሊቱ እየተባለ ሃያ አራት ሰዓት ሆ ተብሎበታል። መንግስት ይሄንን በሰላሙም በኢኮኖሚውም እንዲደግመው መመኘት እንጂ የልጆቻችን ከተማ ሲሰራ መቅናት ልክ አይደለም።
የሚጠላውን እንጥላ እንጂ የሚወደደውንማ መውደድ ነው። እንዲህ ባማረች ከተማ መኖር ምኑ ይጠላል? እንደውም ትዝ አለኝ ድሮ ድሮ የቆሻሻ ገንዳ እና የአትክልት ተራ ብስባሽ እያሳየ የተቀረፀ የሙዚቃ ክሊፕ ነበረን። ሙዚቃው ምን ይላል?
"አማረች አዲስ አማረች
የአፍሪቃ ህብረት መዲና ሆነች" ይገርማል እኮ።
አዲስ አበባ ስሟን እየመሰለች የመጣችውስ አሁን ነው? አሁንም ገና ምኑ ተነክቶ ገና ብዙ ስራ ይቀራል ግን ያንን መቀየር መጀመር የሚያስመሰግን ነው።
አንድ ጊዜ የአፍሪካ አንድነት ወደ ህብረት ተቀይሮ ዋና ከተማ ሲመረጥ ደርባን በተባለች የደቡብ አፍሪካ ከተማ ስብሰባ ተደረገ። የሊቢያው መሪ ጋዳፊ የህብረቱን መቀመጫ ወደ ትሪፖሊ መውሰድ ፈለጉ። የክርክራቸው አንድ ነጥብ የአዲስ አበባ ቆሻሻነት ነበር። ቆሻሻ ይፀዳል በሚል ሙግት የልባቸውን ተናግረው አቶ መለስ ዜናዊ የጋዳፊን ምኞት አከሰሙት። ይሁን እንጂ የአፍሪካ መዲናም ተብላ ንፁህ ነገር ይደፋሻል የተባለች እስኪመስል በዚያው ቀጠለች።
ፅዳትና ውበት የሚባል ቢሮ ነበረን። ፅዳት ግን ባህላችን አይመስልም መሃል ከተማው ቆሻሻ መጣያ ሆኖ ነበረ። አሁን ቆሻሻው ሲነሳ ሁሉንም እረሳነው። ከአትክልት ተራ እስከ አራዳ የትናንቱን መንገድ አስቡት። እውነቱን ነው ያ ዘፋኝ "የነበር ሲያወጉት ይመስላል ያልነበር" ያለው።
ዛሬ ቅርስ ውርስ የምንላቸው ሕንፃዎች በዘመኑ ለዘመኑ ሰው ቅንጦት እንጂ ተአምር አልነበሩም። ነገ ሁሉንም ይፈርዳል እስከ ነገ ግን በጥሩ ከተማ መኖራችንን እንቀጥላለን።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አንተም ወደቀልብህ በዚሁ ብትመለስ ጥሩ ነው
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ይሄ ዛሬ በራያ የተደረገ ስልፍ ነው
Forwarded from KMN
YouTube
መቋጫዉ እና የሽግግር መንግስት
#KMN #KUSH
ትግራይ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አልታወጀባትም፤ በርካታ ሰዎች ግን ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት በኋላ ከቤታቸው ከመውጣት ራሳቸውን ያቅባሉ።
ለደኅንነታቸው የሚሰጉ ነዋሪዎች ጎረቤቶቻቸው በስለት እና በጦር መሳርያ ጥቃት ሲደርስባቸው እና ሲዘረፉ ቢያዩ፣ አልያም የድረሱልኝ ጥሪ ቢሰሙ ጆሮ ዳባ ልበስ ማለትን ይመርጣሉ።
ለዚህ ታሪክ ሲባል ቢቢሲ ያነጋገራቸው በርካታ ሰዎች በክልሉ እያጋጠመ ያለው በሕጻናት እና በሴቶች ላይ የሚፈጸመው እገታ፣ በሌሎች ላይ በሚደርሰው ጥቃት እና ሞት በፍርሃት ውስጥ እየኖሩ መሆናቸውን ተናግረዋል።
ለደኅንነታቸው ሲባል ስማቸው የተቀየረው አቶ ወልደስላሰ በየቀኑ “ልጆቼ ከሚውሉበት የድንኳን ትምህርት ቤት በሰላም ይመለሱ ይሆን ወይ? ብዬ ስጨነቅ ነው የምውለው፤ ሁሌም ቢሆን ፈጣሪ ጆሮዬን ክፉ እንዳያሰማው እጸልያለሁ” ሲሉ ስጋታቸው ለቢቢሲ ገልጸዋል።
https://bbc.in/3KBNLq6
ለደኅንነታቸው የሚሰጉ ነዋሪዎች ጎረቤቶቻቸው በስለት እና በጦር መሳርያ ጥቃት ሲደርስባቸው እና ሲዘረፉ ቢያዩ፣ አልያም የድረሱልኝ ጥሪ ቢሰሙ ጆሮ ዳባ ልበስ ማለትን ይመርጣሉ።
ለዚህ ታሪክ ሲባል ቢቢሲ ያነጋገራቸው በርካታ ሰዎች በክልሉ እያጋጠመ ያለው በሕጻናት እና በሴቶች ላይ የሚፈጸመው እገታ፣ በሌሎች ላይ በሚደርሰው ጥቃት እና ሞት በፍርሃት ውስጥ እየኖሩ መሆናቸውን ተናግረዋል።
ለደኅንነታቸው ሲባል ስማቸው የተቀየረው አቶ ወልደስላሰ በየቀኑ “ልጆቼ ከሚውሉበት የድንኳን ትምህርት ቤት በሰላም ይመለሱ ይሆን ወይ? ብዬ ስጨነቅ ነው የምውለው፤ ሁሌም ቢሆን ፈጣሪ ጆሮዬን ክፉ እንዳያሰማው እጸልያለሁ” ሲሉ ስጋታቸው ለቢቢሲ ገልጸዋል።
https://bbc.in/3KBNLq6
BBC News አማርኛ
የትግራይ ከተሞች ነዋሪዎችን በፍርሃት እያራደ ያለው የእገታ እና የዘረፋ መበራከት
ለሁለት ዓመት የተካሄደው ደም አፋሳሽ ጦርነት ማብቃት በኋላ የትግራይ ከተሞች ነዋሪዎች ሰላም እና እፎይታ እንዳላገኙ ይናገራሉ። አሁን በታጣቁ ኃይሎች መካከል የሚደረግ ጦርነት ሳይሆን ፍርሃት ውስጥ የከተታቸው እገታ እና ዘረፋ ነው። በዚህም ምክንያት በከተሞቹ የሰዓት እላፊ የተጣለ ያህል ነዋሪዎች ከምሽት 12 ሰዓት በኋላ ከቤታቸው ውጪ እንዳይንቀሳቀሱ መሆናቸውን ይናገራሉ። ክልሉ ወንጀልን ለመቆጣጠር ለምን…
ከነቀምቴ ፊንፊኔ እየተሰራ ያለ Highway ነው በቅርቡም ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል
የኦሮሞ ህዝብ ለቅሶ ሳይሆን ልማት ብቻ ነው ሚያስፈልገው።
የኦሮሞ ህዝብ ለቅሶ ሳይሆን ልማት ብቻ ነው ሚያስፈልገው።