Telegram Web Link
"የሁለት አንጋፋ ፖለቲከኞች ዕይታ በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጥረት ዙሪያ !!"
አቶ ሌንጮ ለታ እና ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና
=======================
.
በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ 50 ዓመታትን ያሳለፉት ጎምቱው የፖለቲካ ሰው አቶ ሌንጮ “ኢትዮጵያ አሁን የተጋፈጠቻቸው ችግሮች ካለፉት ሥርዓቶች ተገፍተው የመጡ ናቸው” ይላሉ።

“ከ50 ዓመት በፊት እኛ ትግል ስንጀምር ኢትዮጵያ የአንድ ብሔር፣ የአንድ ባሕል እና የአንድ ቋንቋ ናት ተብሎ ይሰበክ ነበር። እኛም በዚያ ሰዓት አይሆንም ኢትዮጵያ ኢምፓየር ናት። ከዚህ ውስጥ ወጥተን መብታችንን ማስከበር አለብን ብለን ወደ ትግል ገባን” በማለት አንዴት ወደ ትግል እንደገቡ ያስታውሳሉ።

ከ1983 ዓ.ም. በኋላ ግን አገሪቱ ብዙ ብሔሮች የሚኖሩባት አገር ስለሆነች፣ ሕዝቦች በአብሮነት መኖር የሚያስችል “ብዙ ብሔረሰቦችን መብት የሚያጎናጽፍ ፌዴሬሽን ተመሠረተ፤ ይህም አንድ እርምጃ ነበር” ይላሉ አቶ ሌንጮ።

አንጋፋው ፖለቲከኛ አቶ ሌንጮ ብዝኀነት ያለው ፌዴሬሽን መመሥረቱ አንድ እርምጃ ቢሆንም ፌዴሬሽኑ እንደተፈለገው ዲሞክራሲያዊ አለመሆኑ አሁን አገሪቱ ለገጠማት ችግር መነሻ ነው ብለው ያምናሉ።

አቶ ሌንጮ አሁን ለብሔራዊ ምክክር የተቋቋመው ኮሚሽን ውስጥ በአማካሪ ኮሚቴነት ከሚሰሩት ውስጥ መካከል አንዱ ናቸው።

“በአሁኑ ሰዓት ኢትዮጵያ አንድ ምርጫ ብቻ ነው ያላት። እርሱም ብዝኀነት ያለውን ፌዴሬሽን ዲሞክራሲያዊ ማድረግ ነው። ይህ ካልሆነ ግን የአገሪቱ ሥርዓት ይወድቃል የሚል ስጋት አለኝ።

“ሥርዓት ሲፈርስ ደግሞ ጎረቤታችን ሶማሊያን አይተናል። አንድ ቋንቋ፣ አንድ ባሕል፣ እምነት ያለው ሕዝብ ካለፉት 30 ዓመት በኋላ መልሶ አገሪቱን ለመገንባት አልቻለም” በማለት ያላቸውን ስጋት ያብራራሉ።

አክለውም ኢትዮጵያ የመፍረስ አደጋ ገጠማት ማለት ደግሞ ይህችን አገር መልሶ ለመገንባት እንደ ቀላል የሚታይ ጉዳይ ነው ብዬ አላስብም” ይላሉ።

አቶ ሌንጮ ለታ በሀገሪቱ ውስጥ የሚታዩ ችግሮችን ዲሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ መፍትሔ ለመፈለግ ብሔራዊ ምክክሩ ወሳኝ አማራጭ እንደሆነና ይህንኑም እንደሚደግፉ ይናገራሉ።

ይህ ምክክር እንዲሳካ ደግሞ የኦሮሞ ሕዝብ ከሁሉ በላይ ኃላፊነቱን መወጣት አለበት ሲሉ ጥሪያቸውን ያቀርባሉ።

“ይህ የብሔራዊ ምክክር ስኬታማ ሆኖ በአገሪቱ እውነተኛ ዲሞክራሲ እንዲስፋፋ ኦሮሞ ኃላፊነት አለበት። የኃላፊነት ስሜትም ሊሰማው ይገባል። እንደከዚህ ቀደሙ ከሌሎች አካላት መጠበቅ የለበትም” ይላሉ።

ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና

የኦሮሞ ኮንግረስ ፌደራሊስት (ኦፌኮ) ፓርቲ ሊቀመንበር የሆኑት ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና ደግሞ የብሔራዊ ምክክሩ ፓርቲያቸው ለብዙ ዓመታት ሲጠይቅ የነበረው ጉዳይ መሆኑን ያስታውሳሉ።

ቢሆንም እንኳ ኮሚሽኑ አሁን በተዋቀረበት አካሄድ አገሪቱ ያለችበትን ችግር ይፈታል የሚል እምነት እንደሌላቸው ይገልጻሉ።

“አሁን የብሔራዊ ምክክር ኮሚሽን የሚባለው ምንም ነገር መሬት ሳያስይዝ የሞተ ነው። ይህ ኮሚሽንም ለአንድ ዓመት፣ ለሁለት ዓመት ቴአትር ተጫውቶ የሚያልፍ እንጂ ትልቅ ነገር የሚያመጣ አይደለም” የሚል እምነት አላቸው።

የተቋቋመው የብሔራዊ ምክክር ኮሚሽን ከመንግሥት ወገን ብቻ የተቋቋመ በመሆኑ ችግሮችን ይፈታል የሚል እምነት እንደሌላቸው ሲገልጹ መቆየታቸውን ያወሳሉ።

“በእንዲህ ዓይነት ጉዳይ ላይ ሁሉም አካል ነበር መሳተፍ የነበረበት። ይህም ሲባል የመንግስት አካላትና ተቃዋሚዎች ጭምር ማለት ነው። ሽምግልና ከሁለቱም ወገን ነው አንጂ ከአንዱ ወገን ብቻ አይደለም የሚሆነው። መንግሥት ኮሚሸኑን ይህንን ጊዜ ለማለፍ ነው ያቋቋመው። አንድ ተጫዋች ነው የራሱን ፍላጎት ለማሳካት ያቋቋመው” ሲሉ ይከስሳሉ ፕሮፌሰር መረራ።

በማስከተልም ይህ ኮሚሽን ከተቋቋመ በኋላ ባለፈው አንድ ዓመት ውስጥ፣ አንድም ተጨባጭ ሥራ ያላሳካ “መንግሥት ጊዜ ሊገዛበት ብቻ ያቋቋመው ነው” በማለት ይተቹታል።

አቶ ሌንጮ ለታ ግን አሁን የታሰብው የብሔራዊ ምክክር ለዚህች አገር መፍትሔ ሊያመጣ እንደሚችል ተስፋ አላቸው።

ተስፋቸው እውን እንዲሆን ግን የሕዝቦች ተሳትፎ እና አንድነት በጣም አስፈላጊ ነው ባይ ናቸው።
--
BBC News Amharic
.
.
.
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ትክክል ነህ ከዚህ በኃላ ወጣቱ መታገል ያለበት ድህነት እና ኃላ ቀርነት ብቻ ነው
♦️"ኦነግና ኦፌኮ ተጋብዘዋል"
የኦሮሚያ ፖለቲካ ፓርቲዎች ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ሰለሞን ታፈሰ
----
አቶ ሰለሞን በጋራ ድህረገፅና ዋትስአፕ ከመለቀቁም በላይ እኔም በግሌ አነጋግሬያለሁ፣ለምኜያለሁ ብሏል!
#Tikvah #VoAን ዋቢ አድርጎ እንደዘገበው!
---
ተጋብዞ ከመቅረት ግን ሄዶ ያለውን ችግር ማንሳት ይሻል ነበር። ባይሆን ለሚዲያ ክፍት ይሁን ብሎ ጫና ፈጥሮ አካፋን አካፋ ብሎ ህዝብ እንዲሰማ ማድረግ ነው እንጂ የምን መሸሽ? በክልል ደረጃ የሚደረገውን ውይይት በየትኛውም መልኩ (at any cost) ተሳትፎ የህዝብን የመከራ ጊዜ ማሳጠር ያስፈልጋል። "ችግር አለ" የሚለውን ሁሉም ወገን ተቀብሎታል። የቀረው የችግሩን አይነት፣ ደረጃ፣ ምንጫ/መነሻ ለይቶ የመፍትሄ አቅጣጫ ማስቀመጥ ነው። ጣትን ወደሌላው ወገን መጠቆምና ራስን ነፃ አድርጎ ማየት ለህዝቡ አንዳች ፋይዳ የለውም። አንዴ ወደ ፖለቲካው ጨዋታ ከተገባ በኋላ ገለልተኛም፣ነፃም መሆንም አይቻልም!
ካልሆነ ደግሞ፣በቃ የፖለቲካ ምህዳሩ ለተቃውሞ አይመችም ብሎ ጠቅልሎ ከጨዋታው መውጣት ይሻላል።
-----
መነጋገር ደግሞ ፊትለፊት፣አይን ለአይን እየተያዩ ነው። ፖለቲከኞች ይተፋፈራሉ እንዴ? አይደለም፣ከአንድ ህዝብ የወጡ ፖለቲከኞች፣ ሀገር እንኳን የማይጋሩ፣እንደ ቋሚ ጠላት የሚተያዩ ራሱ እየተያዩ ይነጋገራሉ እኮ!
---
በተለይ እስከመቼ ነው የኦሮሚያ ፖለቲከኞች "በስማበለው/Third Person or Media" በኩል መልስ የሚሰጣጡት? ገዳን የሚሰብክ የፖለቲካ ማህበረሰብ እንደ ቤተሰብ ተሰባስቦ መወቃቀስ ካልቻለ ስለ ገዳ ባያነሳ ይመረጣል።
---
ኮከሱ(😉) መፍቀድ ካለበትም ኮከሱን አስፈቅዶ በክልል ደረጃ የሚደረገው ውይይት ላይ መሳተፍ አስፈላጊ ነው ብዬ አምናለሁ።
---
🙏(Worku Bedada waktola)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ልደቱ አያሌው ስሞኑን የሽግግር መንግሥት ይመስረት እያለ State Department ተንበርክኮ እየለመነ እንደሆነ ይታወቃል ከ DC በአውሮፕላን መጥቶ ለመጀመርያም ለመጨረሻም ሥልጣን ያገኘው ብርሃኑ ነጋ ብቻ ነው ልደቱ አሁን ሙድ መያዣ ሄኗል
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የወለጋ ወጣት ብዕር ሲጨብጥ እንደዚህ አይነት ታአምር ይሰራል
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ፋኖ የሚባል ባንዳ ሀገር ሻጭ ቡድን የውጪና የውስጥ ጠላቶችን ተልኮ በመውስድ ኢትዮጵያን የመበተን ሥራ በመስራት ላይ ነው ሻቢያ ግብፅ አሁን የሱዳን ጀነራሉች በጋራ የሰጡትን ተልኮ እያስፈፀመ እንደሆነ ግልፅ እየወጣ ይገኛል።
ዜና: የተወካዮች ምክር ቤት #ህወሓት ዳግም ህጋዊ ፓርቲ እንዲሆን ያስችለዋል የተባለውን አዋጅ አጸደቀ

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት #የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባና የምርጫ ስነ ምግባር ማሻሻያ አዋጅን በአብላጫ ድምፅ አጸደቀ።

የአዋጁ መሻሻል በትጥቅ ትግል ስልጣን መያዝ የሚፈልጉ ሃይሎች ህጋዊና ሰላማዊ አማራጭን እንዲከተሉ የሚያደርግ ነው ተብሏል።

በምክር ቤቱ የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ የማሻሻያ አዋጁን አስፈላጊነት በተመለከተ ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል፤ በማብራሪያቸውም በኢትዮጵያ ሰላምን ለማፅናት የተጀመረውን ጥረት የሚያግዝ አስፈላጊ የሆነ ማሻሻያ የተደረገበት መሆኑንም ጠቅሰዋል።

በሃይልና በጠመንጃ ችግሮችን ለመፍታት መሞከር ብዙ ዋጋ አስከፍሎናል ያሉት አቶ ተስፋዬ፤ የለውጡ መንግስት የፖለቲካ ባህልን ለማሳደግ የህግ ማዕቀፎችን ማሻሻልና በትጥቅ ትግል የሚሳተፉ ቡድኖች ወደ ህጋዊ መንገድ እንዲመጡ ምቹ ሁኔታዎችን መፍጠርም አንዱ ትኩረት መሆኑን አንስተዋል።
https://wp.me/pfjhHd-1aH
ሜላት ንጉሴ በዛሬው እለት በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውላለች። ፖሊስ በቁጥጥር ስር የዋለችበትን ምክንያት እስከአሁን ባይገልጽም ክሷ «ለማህበራዊ እርዳታ በሚል ዜጎችን በማጭበርበር ለግል ጥቅም ማዋል» የሚል እንደሆነ Abc Television - ኤቢሲ ቴሌቪዥን ተረድታለች። ሜላት በሁለት ባንኮች በተከፈተ የቁጠባ ደብተር 8,000,124 /ስምንት ሚሊዮን አንድ መቶ ሃያ አራት ሺህ ብር/ የተገኘባት ሲሆን የቁጠባ ደብተሮች ሌላ ውሳኔ እስኪተላለፍ ዝግ ሆነው እንዲቆዩ መወሰኑን ለማወቅ ተችሏል። በሌሎች ቀሪ ባንኮች ላይም እግድ ተላልፎ የማጣሪያ ስራ እየተሰራ ነው። በተጨማሪም ሜላት አቤላ ከሚባል አብይ አህመድ ሥልጣን ከያዘ ማግስት ጀምሮ የኦሮሞን ህዝብ ሲሳደብ ሲያዋርድ የሚውል የብርሃኑ ነጋ ፍልፍል ግንቦት ሰባቴ ጋር ጥብቅ ግኑኝነት እንዳላት እንዲሁ ታጣቂዎችን እንደምትረዳ ትጠረጠራለች
ቢርቢርሳ ጎሮ( ፒያሳ) እንደዚህ ተቀይሮ ማየት ደስ ይላል መልካም ሥራዎች ልማቶች ሁሉ ሊደገፉ ይገባል
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ሻቢያን ተደግፎ ያተረፈ የለም እውነታው ይሄ ነው
ሻቢያ ለአፍሪካ ቀንድ ብቻ ሳይሆን ለራሱ ህዝብ ያልሆነ ከቀጠናው ተጠርጎ መጥፋት ያለበት ቡድን ነው
“በአመጽ እና በህገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀስ የነበረ” የፖለቲካ ፓርቲ፤ ማመልከቻው በ15 ቀናት ውስጥ ተቀባይነት እንዲያገኝ የሚያደርግ አዋጅ ነገ በፓርላማ ሊጸድቅ ነው

“በአመጽ እና በህገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀስ የነበረ” የፖለቲካ ፓርቲ፤ “በልዩ ሁኔታ” ለመመዝገብ ማመልከቻ ባቀረበ “በ15 የስራ ቀናት ውስጥ ምዝገባው እንዲፈጸም” የሚያደርግ አዋጅ ለፓርላማ ቀርቦ ሊጸድቅ ነው። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዚህ መልኩ የቀረበለትን ማመልከቻ ውድቅ የማድረግ አማራጭ በአዋጁ ባይሰጠውም፤ በፓርቲው ላይ ለሁለት ዓመታት “ክትትል እና ቁጥጥር” የማድረግ ስልጣንን ግን ያገኛል።

የፖለቲካ ፓርቲዎች ልዩ ምዝገባ እና በዚህ ጉዳይ ላይ ምርጫ ቦርድ የሚኖረውን ስልጣን የሚወስኑ ድንጋጌዎች የተካተቱት፤ ይህንኑ በተመለከተ በ2011 ዓ.ም የጸደቀን አዋጅ ለማሻሻል በቀረበ የህግ ረቂቅ ላይ ነው። “የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ እና የምርጫ ስነምግባር አዋጅ” የሚያሻሽለው ይኸው የህግ ረቂቅ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት የቀረበው ባለፈው አርብ ግንቦት 23፤ 2016 ነው።

በሚኒስትሮች ምክር ቤት “በሙሉ ድምጽ” እንደጸደቀ የተነገረለት ይህ የአዋጅ ረቂቅ፤ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍ መወሰኑም በወቅቱ ተገልጿል። የተወካዮች ምክር ቤት ከዚህ ቀደም ከነበረው አሰራሩ ወጣ ባለ መልኩ፤ አዋጁ በተመራለት በሶስት ቀናት ጊዜ ውስጥ ለውይይት እንዲቀርብ ቀጠሮ ይዟል።

ምክር ቤቱ ነገ ማክሰኞ ግንቦት 26፤ 2016 በሚኖረው መደበኛ ስብሰባው ከሚመለከታቸው ጉዳዮች አንዱ ይኸው የአዋጅ ማሻሻያ እንደሆነ፤ ፓርላማው ለመገናኛ ብዙሃን በሚልከው የስብሰባ አጀንዳ ማሳወቂያ መልዕክቱ ላይ አስፍሯል። “ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የተመለከተችው ለፓርላማ አባላት የተሰራጨው የአዋጅ ረቂቅ፤ በነባሩ አዋጅ የተካተቱ ሶስት አንቀጾች ላይ ብቻ ማሻሻያ የሚያደርግ ነው።

🔴 ዝርዝር ዘገባውን ለማንበብ ይህን ሊንክ ይጫኑ፦ https://ethiopiainsider.com/2024/13159/
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አንዳንዴ ለውርጋጦች እንደዚህ በልኩ ሚነግራቸው ሊኖር ይገባል
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
እውነታው ይሄ ነው
ጦርነት አንድ ያደረጋቸው ሰላም የበተናቸው!
ጊዜ ብዙ ያሳያል። እነዚህ ጨምሮ የ 9 ክልል ህዝብ፤ በአንድ ወቅት ጦርነት አንድ አድርጓቸው ነበር ዛሬ ደግሞ ሰላም የበታተናቸው ጦቢያን የሚወዱ የሚባልላቸው ስብስቦች ናቸው። የዛሬ 3 አመት ገደማ እነዚህን መቃወም ያሰድባል ፤ ከማህበረሰብ ያገላል። ጁንታ ተብሎ ያሰድባል። እነዚህን ከተቃወምክ አንተ የጦቢያ ጠላት ብቻ ሳትሆን የቀን ጅብ ነህ ተብሎ ያስፈርጃል።
.*
አሁን ግን ነገሮች ተገለባብጠዋል። በዚህ ፍጥነት የሆነውን ሁሉ ላስተዋለው ሰው በህልም ወይስ በእውን ነበር የሆነው? ያስብላል። እነዚህን ጨምሮ በርካታ በፎቶ ያልተጠቀሱ ሰዎች ዛሬ እርስ በእርስ እየተባሉ ነው። ያኔ እንሳጋ ሲባል ፍቅር የሆኑ ሰዎች ሰላም ይውረድ እንመካከር ለቀጣይ ትውልድ ቂም አናውርስ ሲባል እነዚህ ቂመኞች እርስ በእርሳቸው መባላት ጀምረዋል።
.*
እኔ ግን እንዲህ እላለሁኝ ንፁህ ህሊና ይኑራችሁ እንጂ መላው አለም እንኳን ቢነሳባችሁ አትስጉ እናንተ ትክክል እንደሆናችሁ ከተሰማችሁ የጠሏቹ ፤የሰደቧቹ ፤እንደተሳሳታችሁ የቆጠሯቹ ሁሉ አንድ ቀን የናንተ እውነት ይገባቸዋል። ያኔ ማን አሸናፊ ፤ ማን ተሸናፊ ፤ ማን ትክክል እንደነበር ይገባቹኋል። ይህ በእኔ ህይወት እና በጦቢያ ላይ የሆነ እውነተኛ ታሪክ ነው።
TST APP
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ዘመድኩን በቀለ በወለጋ የኦሮሞን አንገት አስቆርጦ ቪዲዮውን በኩራት ከማንም ቀድሞ የለጠፈ ቀን ከለሊት የኦሮሞን ህዝብ ጨፍጭፉ ኦሮሞን ከምድር ማጥፋት መባረክ ነው ብሎ የሚስብክ ግለሰብ በቲክቶክ ላይ ጊፍት የሚሰጠውን ተመልከቱ
በነገራችን ላይ እነ ዘመድኩን በቀለ ያስታጠቋቸው አንገት ቆራጭ ፋኖዎች ሆሮ ጉዱሩ ውስጥ ላለፉት ሶስት ቀናት ህዝብ ለመጨፍጨፍ መክረው በህዝቡ እና በሚሊሻው መከላከል ተደርጓል።
2024/09/21 10:32:52
Back to Top
HTML Embed Code: