ጦርነት ህዝባችንን ዋጋ እያስከፈለ ነው ስንል የሶሻል ሚዲያ ጀነራሎች ሚቃወሙን ምክንያታቸው ባይገባንም መሬት ላይ በተጨባጭ እየሆነ ያለው ይሄ ነው በወለጋ 730 ትምህርት ቤቶች ተዘግተዋል 210 ,000 ተማሪዎች ትምህርት አቋርጠዋል 117 አስተማሪዎች ከሥራቸው ለቀዋል በጦርነቱ ምክንያት በመሀል እያለቀ ያለው ህዝብ ቤት ይቁጠረው. አዎ አሁንም ጦርነት አውዳሚ ነው ጦርነት አንፈልግም
https://addisstandard.com/from-excellence-to-emergency-a-generation-of-students-held-hostage-by-conflict-in-western-oromia/
https://addisstandard.com/from-excellence-to-emergency-a-generation-of-students-held-hostage-by-conflict-in-western-oromia/
Addis Standard
From Excellence to Emergency: A generation of students held hostage by conflict in Western Oromia - Addis Standard
From Excellence to Emergency: A generation of students held hostage by conflict in Western Oromia Addis Standard -
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ለትግራይ ያልበጀ ጦርነት ለሌላው ሊበጅ አይችልም ተጋሮዎች ኦሮምያ ላይ የሚደረገውን ጦርነት ላይ እጃችሁን አንሱ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኦሮሞን ህዝብ ከሌሎቹ ጋር ለማጫረስ ሌተቀን የሚሰሩ ያልተፈጠረ ያልተባለ ነገር በማውራት እልቂትን እየደገሱ ነው
#Alert
ከትናትን ጀምሮ በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን አበዶንጎሮ ወረዳ ጫአይ እና ቦቶሮ ቦራ በተበሉ ቀበሌ የአማራ ፋኖ ጦርነት የከፈቱ ሲሆን በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት አድርሰዋል ።
በከፈቱት ጦርነት ለጊዜው አቶ ተሾመ ጃሉ አቶ ግዛው ጋልዳሳ እና አቶ ሽብሩ ቶሎሳ የተባሉ 3 ሰዎች ሕይወታቸው ያለፈ ሲሆን ፤ 4 የቀበሌ ሚሊሻዎችም ሕይወታቸው አልፋል።
ከትናትን ጀምሮ በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን አበዶንጎሮ ወረዳ ጫአይ እና ቦቶሮ ቦራ በተበሉ ቀበሌ የአማራ ፋኖ ጦርነት የከፈቱ ሲሆን በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት አድርሰዋል ።
በከፈቱት ጦርነት ለጊዜው አቶ ተሾመ ጃሉ አቶ ግዛው ጋልዳሳ እና አቶ ሽብሩ ቶሎሳ የተባሉ 3 ሰዎች ሕይወታቸው ያለፈ ሲሆን ፤ 4 የቀበሌ ሚሊሻዎችም ሕይወታቸው አልፋል።
ኤጂታ ነገሪ ይባላል፡፡አስታወሳችሁት!
ትዝ ይላችሁ እንደሁ በኛ ዘመን ትምህርት በራዲዮ የሚባል ነገር ነበር፡፡እንግሊዝኛ፣ሳይንስ፣አማርኛን የመሰሉ ትምህርቶች ከመደበኛው አስተማሪ በተጨመረ ከኢትዮጵያ የትምህርት መገናኛዎች ኤጀንሲ -Ethiopian Educational media Agency የሚተላላፍ የራዲዮ ፕሮግራም ነበራቸው፡፡
መምህሮቻችን ራዲዮ ተሸክመው ክፍሎቻችን ድረስ በመምጣት የሚተላለፈውን ትምህርት ያስደምጡን ነበር፡፡ከአፍ የማይጠፉ ውብ መዝሙሮችን አብሮ መዘመር፣ደግ ድምጽ ያላቸው የራዲዮ መምህራን ጥያቄን ተሸቀዳድሞ መመለስ ፣ትምህርታዊ ጭውውቶችን አፍ ከፍቶ ማዳመጥ-ግብሮቻችን ትዝታዎቻችን ነበሩ-ግሩም ጊዜ አሳልፈናል፡፡
ከአብዛኞቹ የራዲዮ ፕሮግራሞች መጀመሪያ እና ማብቂያ ላይ የፕሮግራሙ አዘጋጆች ስም ይነገር ነበር፡፡እጄታ ነገሪ በተደጋጋሚ እሰማው የነበረ ስም ነው፡፡
The Ethiopian Educational Media agency presents
English for grade 4,
Lesson 10- Showing direction
Produced by: Ejeta Negeri
እጄታ ነገሪ በልጅነቴ የሰመኃቸውን አብዛኞቹን ውብ የራዲዮ ትምህርቶች በበላይነት ሲቆጣጠር የነበረ ባለሙያ ነው፡፡አድጌ ሁሉ ስለ ልጅነት የትምህርት ዘመኔ ሳስብ እኒያ ጣፋጭ የራዲዮ ጊዜያት ይታሰቡኛል አብሮ ደግሞ የእጄታ ስም፡፡እኔ ብቻ ሳይሆን በርካታ የዘመን ተጋሪ ኢትዮጵያዊያን ይሄ ስም የሚተወሳቸው ይመስለኛል፡፡
እጄታ ያኔ ፕሮግራሞቹን ማቀናበሩ እንጂ በስንቶቻችን ጭንቅላት ውስጥ ለውጥ እና አይረሴ ትዝታ እንደተወ አያውቅ ይሆናል፡፡እኛ ግን አደግን-የትናንት ጨቅሎች በሀገሪቱ በመላ እንደ በዓል ፈንድሻ ተበተንን-እሱእኒያን ፕሮግራሞች ስለመስራቱ እረስቶ ይሆናል፡፡እኛ ግን ውለታውን አንረሳም፡፡
እናም ይሄን ሰው በመልክ ለማወቅ ወስኜ በኢንተርኔት ላይ አሰስኩት፡፡አገኘሁት፡፡እጄታ ዛሬ በትምህርት ሚኒስትር ውስጥ እንደሚሰራ ከማህደሩ አየሁ፡፡የፌስቡክ ወዳጆቹ ሁለት ፍሬ ሰዎች ብቻ ናቸው፡፡የእውኑ አለም ወዳጆቹ እና አመስጋኞቹ ግን ብዙ ሺዎች ነን፡፡
ለምናውቅህ ግን ለማታውቀን እጄታ ነገሪ ስለ አበርክቶትህ እናመሰግናለን ፡፡ራዲዮ በተሰኘው አስማት ስላዳረስከን ብርሃን እናመሰግናለን፡፡ልጅነታችንን ቀለማም ብላቴናነታችን እጹብ ስላደረከው እናመሰግናለን፡፡
©ሀብታሙ ስዩም
ትዝ ይላችሁ እንደሁ በኛ ዘመን ትምህርት በራዲዮ የሚባል ነገር ነበር፡፡እንግሊዝኛ፣ሳይንስ፣አማርኛን የመሰሉ ትምህርቶች ከመደበኛው አስተማሪ በተጨመረ ከኢትዮጵያ የትምህርት መገናኛዎች ኤጀንሲ -Ethiopian Educational media Agency የሚተላላፍ የራዲዮ ፕሮግራም ነበራቸው፡፡
መምህሮቻችን ራዲዮ ተሸክመው ክፍሎቻችን ድረስ በመምጣት የሚተላለፈውን ትምህርት ያስደምጡን ነበር፡፡ከአፍ የማይጠፉ ውብ መዝሙሮችን አብሮ መዘመር፣ደግ ድምጽ ያላቸው የራዲዮ መምህራን ጥያቄን ተሸቀዳድሞ መመለስ ፣ትምህርታዊ ጭውውቶችን አፍ ከፍቶ ማዳመጥ-ግብሮቻችን ትዝታዎቻችን ነበሩ-ግሩም ጊዜ አሳልፈናል፡፡
ከአብዛኞቹ የራዲዮ ፕሮግራሞች መጀመሪያ እና ማብቂያ ላይ የፕሮግራሙ አዘጋጆች ስም ይነገር ነበር፡፡እጄታ ነገሪ በተደጋጋሚ እሰማው የነበረ ስም ነው፡፡
The Ethiopian Educational Media agency presents
English for grade 4,
Lesson 10- Showing direction
Produced by: Ejeta Negeri
እጄታ ነገሪ በልጅነቴ የሰመኃቸውን አብዛኞቹን ውብ የራዲዮ ትምህርቶች በበላይነት ሲቆጣጠር የነበረ ባለሙያ ነው፡፡አድጌ ሁሉ ስለ ልጅነት የትምህርት ዘመኔ ሳስብ እኒያ ጣፋጭ የራዲዮ ጊዜያት ይታሰቡኛል አብሮ ደግሞ የእጄታ ስም፡፡እኔ ብቻ ሳይሆን በርካታ የዘመን ተጋሪ ኢትዮጵያዊያን ይሄ ስም የሚተወሳቸው ይመስለኛል፡፡
እጄታ ያኔ ፕሮግራሞቹን ማቀናበሩ እንጂ በስንቶቻችን ጭንቅላት ውስጥ ለውጥ እና አይረሴ ትዝታ እንደተወ አያውቅ ይሆናል፡፡እኛ ግን አደግን-የትናንት ጨቅሎች በሀገሪቱ በመላ እንደ በዓል ፈንድሻ ተበተንን-እሱእኒያን ፕሮግራሞች ስለመስራቱ እረስቶ ይሆናል፡፡እኛ ግን ውለታውን አንረሳም፡፡
እናም ይሄን ሰው በመልክ ለማወቅ ወስኜ በኢንተርኔት ላይ አሰስኩት፡፡አገኘሁት፡፡እጄታ ዛሬ በትምህርት ሚኒስትር ውስጥ እንደሚሰራ ከማህደሩ አየሁ፡፡የፌስቡክ ወዳጆቹ ሁለት ፍሬ ሰዎች ብቻ ናቸው፡፡የእውኑ አለም ወዳጆቹ እና አመስጋኞቹ ግን ብዙ ሺዎች ነን፡፡
ለምናውቅህ ግን ለማታውቀን እጄታ ነገሪ ስለ አበርክቶትህ እናመሰግናለን ፡፡ራዲዮ በተሰኘው አስማት ስላዳረስከን ብርሃን እናመሰግናለን፡፡ልጅነታችንን ቀለማም ብላቴናነታችን እጹብ ስላደረከው እናመሰግናለን፡፡
©ሀብታሙ ስዩም
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ዘመናዊ እርሻ በኦሮምያ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን
ለትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን "መንበረ ሰላማ" ተቀራርበን የእንነጋገር ጥሪ በድጋሚ አቅርባለች።
ቤተክርስቲያኒቷ በታሪክ ገጥሟት የማይታወቅ አደጋ ገጥሟታልና ቤተክርስቲያኗን እናድን የሚል ተማፅኖ አዘል መልዕክት ልከዋል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ፈተናዎቹን ለመሻገር ከፈለገች.
1. የኦሮሞን መሬት ታቦት ወረደ በሚል መውረር መዝረፍ ማቆም
2 . ማህበረ ቅዱሳንን ማፍረስ
3. እነ ዘመድኩን በቀለ እነ አባይ ነህ ካሴ እነ ቀሲስ ኤፍሬም እነ ዳቆን ሃብታሙ አያሌው እነ ፍንታሁን ዋቄ እነ አቡነ ሉቃስ የመሳሱሉትን ከየትኛውም አውደ ምህረት እና ደብሮች ላይ በኦርቶዶክስ ሥም እንዳይሰብኩ ማገድ እስካሁን በኦርቶዶክስ ሥም ለሰሩት ወንጀል ተጠያቂ ማድረግ
4 ሁሉም ብሄሮች የራሳቸው ቤተ ክህነት እንዲመሰርቱ መፍቀድ
5 በሁሉም ቋንቋዎች ሃይማኖታዊ ተልኮዎችን መፈፀም
ለትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን "መንበረ ሰላማ" ተቀራርበን የእንነጋገር ጥሪ በድጋሚ አቅርባለች።
ቤተክርስቲያኒቷ በታሪክ ገጥሟት የማይታወቅ አደጋ ገጥሟታልና ቤተክርስቲያኗን እናድን የሚል ተማፅኖ አዘል መልዕክት ልከዋል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ፈተናዎቹን ለመሻገር ከፈለገች.
1. የኦሮሞን መሬት ታቦት ወረደ በሚል መውረር መዝረፍ ማቆም
2 . ማህበረ ቅዱሳንን ማፍረስ
3. እነ ዘመድኩን በቀለ እነ አባይ ነህ ካሴ እነ ቀሲስ ኤፍሬም እነ ዳቆን ሃብታሙ አያሌው እነ ፍንታሁን ዋቄ እነ አቡነ ሉቃስ የመሳሱሉትን ከየትኛውም አውደ ምህረት እና ደብሮች ላይ በኦርቶዶክስ ሥም እንዳይሰብኩ ማገድ እስካሁን በኦርቶዶክስ ሥም ለሰሩት ወንጀል ተጠያቂ ማድረግ
4 ሁሉም ብሄሮች የራሳቸው ቤተ ክህነት እንዲመሰርቱ መፍቀድ
5 በሁሉም ቋንቋዎች ሃይማኖታዊ ተልኮዎችን መፈፀም
UNDP and Japan collaborate on Ethiopia’s ex-rebel disarmament demobilization and reintegration plan, a key clause of the Pretoria Peace Agreement. abren.org/undp-and-japan…
Abren
UNDP and Japan Collaborate on Ethiopia's Ex-Rebel Disarmament Demobilization and Reintegration - Abren
Japan has pledged $6.7 million to support Ethiopia's National Rehabilitation Commission (NRC) in disarming, demobilizing, and reintegrating (DRR) ex-combatants. Managed by the UNDP, the funds will enhance the commission's operational capacity, particularly…
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ፊንፊኔ ቢርቢርሳ ጎሮ(ፒያሳ)