Telegram Web Link
የፊንፊኔን መሬት ለልማት እየተስጣቸው ያለው ኦሮሞን ሌተ ቀን ተረኛ ብለው ለሚሳደቡ ለሚያዋርዱ ስዎች ነው ዛሬም የቱለማ መሬት እጅ መንሻ አፍ ማዘግያ መሆኑን ቀጥሏል
በቅርቡ ሶስተኛ ዙር ድርድር ለማድረግ በአሜሪካን መንግሥት ግፊቶች እና ዝግጅቶች አሉ በቅርቡ ድርድሩ ይጀመራል የሚል ተስፋ አለ አፋን ኦሮሞ የፌዴራል ቋንቋ የማድረግ እና የፊንፊኔ የባለቤትነት ጥያቄ ለአንዴ እና ለመጨረሻ ግዜ መዝጋት ያስፈልጋል ።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ዛሬም የቱለማን የተንጣለለ መሬት የሚኒባስ መግዣ እየሰጡ ማስነሳት ቀጥሏል ከጎኛም እና ከጎንዳር የሚመጡ ነብስ ገዳይ ቄስ ነን ባዮች የመሬት ዝርፊያ ማስቆም አልተቻለም
የኢኦተቤ የውስጥ ፈተናዎች
******
" የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአሁኑ ጊዜ በከባድ ፈተና ውስጥ እያለፈች ትገኛለች፤ እንደተነገረው የውጭው ፈተና ባይቀርላትም ከሱ በላይ ግን በውስጧ የሚነሡ ፈተናዎች ተልእኮዋን በአግባቡ እንዳትወጣ ዕንቅፋት ሆነውባታል፤ ከጥንት ጀምሮ የነበረ፣ በእግዚአብሔር ቃል የተቃኘ፣ የጸሊአ ሢመትና የጸሊአ ንዋይ መንፈሳዊ ባህሏ ተዘንግቶአል፤ በምትኩም ፍቅረ ሢመትና ፍቅረ ንዋይ ነግሦአል፤ መለያየትና መነቃቀፍ እየሰፉ መጥተዋል፣ ሃይማኖታችንንና ባህላችንን የማይወክሉ ኃይለ ቃላት፣ ኃላፊነት በጐደለው አገላለጽ እየተሰነዘሩ በጎቻችንን አስበርግገዋል፤ ድርጊቶቹ በበጎቻችን ዘንድ የነበረንን ተሰሚነትና ተደማጭነት ሊቀንሱብን እየተንደረደሩ ነው፡፡ "

ግንቦት 21 ቀን 2016 ቅዱስ ፓትርያርኩ በርክበ ካህናት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ የተናገሩት
በአማራ ክልል ላሉ ተረጂዎች መድሃኒት ይዞ ሲጓዝ የነበረ አንድ የአሜሪካ ድርጅት ሾፌር በፋኖ ተገደለ፣ ፣ሌሎቹ የዕርዳታ ደርጅቱ ሰራተኞች ደግሞ መቁሰላቸውን ሜዲካል ቲምስ ኢንተርናሽናል አስታውቋል።
ጦርነት ህዝባችንን ዋጋ እያስከፈለ ነው ስንል የሶሻል ሚዲያ ጀነራሎች ሚቃወሙን ምክንያታቸው ባይገባንም መሬት ላይ በተጨባጭ እየሆነ ያለው ይሄ ነው በወለጋ 730 ትምህርት ቤቶች ተዘግተዋል 210 ,000 ተማሪዎች ትምህርት አቋርጠዋል 117 አስተማሪዎች ከሥራቸው ለቀዋል በጦርነቱ ምክንያት በመሀል እያለቀ ያለው ህዝብ ቤት ይቁጠረው. አዎ አሁንም ጦርነት አውዳሚ ነው ጦርነት አንፈልግም

https://addisstandard.com/from-excellence-to-emergency-a-generation-of-students-held-hostage-by-conflict-in-western-oromia/
ተደራደሩ ተነጋገሩ ልዩነታችሁን ፍቱ ስላምን አምጡ ጦርነት ይቁም !!
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ለትግራይ ያልበጀ ጦርነት ለሌላው ሊበጅ አይችልም ተጋሮዎች ኦሮምያ ላይ የሚደረገውን ጦርነት ላይ እጃችሁን አንሱ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኦሮሞን ህዝብ ከሌሎቹ ጋር ለማጫረስ ሌተቀን የሚሰሩ ያልተፈጠረ ያልተባለ ነገር በማውራት እልቂትን እየደገሱ ነው
#Alert

ከትናትን ጀምሮ በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን አበዶንጎሮ ወረዳ ጫአይ እና ቦቶሮ ቦራ በተበሉ ቀበሌ የአማራ ፋኖ ጦርነት የከፈቱ ሲሆን በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት አድርሰዋል ።

በከፈቱት ጦርነት ለጊዜው አቶ ተሾመ ጃሉ አቶ ግዛው ጋልዳሳ እና አቶ ሽብሩ ቶሎሳ የተባሉ 3 ሰዎች ሕይወታቸው ያለፈ ሲሆን ፤ 4 የቀበሌ ሚሊሻዎችም ሕይወታቸው አልፋል።
ኤጂታ ነገሪ ይባላል፡፡አስታወሳችሁት!
ትዝ ይላችሁ እንደሁ በኛ ዘመን ትምህርት በራዲዮ የሚባል ነገር ነበር፡፡እንግሊዝኛ፣ሳይንስ፣አማርኛን የመሰሉ ትምህርቶች ከመደበኛው አስተማሪ በተጨመረ ከኢትዮጵያ የትምህርት መገናኛዎች ኤጀንሲ -Ethiopian Educational media Agency የሚተላላፍ የራዲዮ ፕሮግራም ነበራቸው፡፡
መምህሮቻችን ራዲዮ ተሸክመው ክፍሎቻችን ድረስ በመምጣት የሚተላለፈውን ትምህርት ያስደምጡን ነበር፡፡ከአፍ የማይጠፉ ውብ መዝሙሮችን አብሮ መዘመር፣ደግ ድምጽ ያላቸው የራዲዮ መምህራን ጥያቄን ተሸቀዳድሞ መመለስ ፣ትምህርታዊ ጭውውቶችን አፍ ከፍቶ ማዳመጥ-ግብሮቻችን ትዝታዎቻችን ነበሩ-ግሩም ጊዜ አሳልፈናል፡፡
ከአብዛኞቹ የራዲዮ ፕሮግራሞች መጀመሪያ እና ማብቂያ ላይ የፕሮግራሙ አዘጋጆች ስም ይነገር ነበር፡፡እጄታ ነገሪ በተደጋጋሚ እሰማው የነበረ ስም ነው፡፡
The Ethiopian Educational Media agency presents
English for grade 4,
Lesson 10- Showing direction
Produced by: Ejeta Negeri
እጄታ ነገሪ በልጅነቴ የሰመኃቸውን አብዛኞቹን ውብ የራዲዮ ትምህርቶች በበላይነት ሲቆጣጠር የነበረ ባለሙያ ነው፡፡አድጌ ሁሉ ስለ ልጅነት የትምህርት ዘመኔ ሳስብ እኒያ ጣፋጭ የራዲዮ ጊዜያት ይታሰቡኛል አብሮ ደግሞ የእጄታ ስም፡፡እኔ ብቻ ሳይሆን በርካታ የዘመን ተጋሪ ኢትዮጵያዊያን ይሄ ስም የሚተወሳቸው ይመስለኛል፡፡
እጄታ ያኔ ፕሮግራሞቹን ማቀናበሩ እንጂ በስንቶቻችን ጭንቅላት ውስጥ ለውጥ እና አይረሴ ትዝታ እንደተወ አያውቅ ይሆናል፡፡እኛ ግን አደግን-የትናንት ጨቅሎች በሀገሪቱ በመላ እንደ በዓል ፈንድሻ ተበተንን-እሱእኒያን ፕሮግራሞች ስለመስራቱ እረስቶ ይሆናል፡፡እኛ ግን ውለታውን አንረሳም፡፡

እናም ይሄን ሰው በመልክ ለማወቅ ወስኜ በኢንተርኔት ላይ አሰስኩት፡፡አገኘሁት፡፡እጄታ ዛሬ በትምህርት ሚኒስትር ውስጥ እንደሚሰራ ከማህደሩ አየሁ፡፡የፌስቡክ ወዳጆቹ ሁለት ፍሬ ሰዎች ብቻ ናቸው፡፡የእውኑ አለም ወዳጆቹ እና አመስጋኞቹ ግን ብዙ ሺዎች ነን፡፡

ለምናውቅህ ግን ለማታውቀን እጄታ ነገሪ ስለ አበርክቶትህ እናመሰግናለን ፡፡ራዲዮ በተሰኘው አስማት ስላዳረስከን ብርሃን እናመሰግናለን፡፡ልጅነታችንን ቀለማም ብላቴናነታችን እጹብ ስላደረከው እናመሰግናለን፡፡

©ሀብታሙ ስዩም
2024/09/24 20:27:17
Back to Top
HTML Embed Code: