Telegram Web Link
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የፋኖ ኃይሎች “ውይይትን አልቀበልም ማለታቸው ለራሳቸውም እንደማይጠቅማቸው” በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ተናገሩ። የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት ተዋጊዎች “በድርድር ተስፋ ሳይቆርጡ፣ መተማመንን ለመገንባት ጥረት” እንዲያደርጉም አሳስበዋል።
https://www.tg-me.com/danny4677
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በኢትዮጵያ ያሉ ሁሉም የታጠቁ ኃይሎች “ጊዜያዊ ሀገር አቀፍ የተኩስ ማቆም” እንዲያደርጉ የአሜሪካ አምባሳደር ጠየቁ

በኢትዮጵያ ያሉ ሁሉም የታጠቁ ኃይሎች “ጊዜያዊ ሀገር አቀፍ የተኩስ ማቆም” እንዲያደርጉ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኢርቪን ማሲንጋ ጥሪ አቀረቡ። ታጣቂዎቹ ትምህርት ቤቶች፣ የጤና ተቋማትን እና የውሃ መሰረተ ልማቶችን ኢላማ ማድረጋቸውን እንዲያቆሙም አምባሳደሩ አሳስበዋል።

በአምባሳደርነት ተሹመው ወደ ኢትዮጵያ ከመጡ ስምንት ወር የሞላቸው ማሲንጋ፤ ከእርሳቸው በፊት በነበሩ አምባሳደሮች ሲተገበር እምብዛም ያልታየውን ይፋዊ የፖሊሲ መልዕክት በዛሬው ዕለት አስደምጠዋል። አምባሳደሩ መልዕክታቸውን ለማስተላለፍ የመረጡት ታሪካዊው የአሜሪካን ግቢ፤ የንግግራቸው ማጠንጠኛ ከነበረው የሰብዓዊ መብት ጉዳይ ጋር ቁልፍ ተዛምዶ ያለው ነው።

በአሁኑ ወቅት የየመን ማህበረሰብ ትምህርት ቤት አካል የሆነው የቀድሞው የአሜሪካ ቆንስላ ግቢ፤ በጣሊያን ወረራ ወቅት የየካቲት 12 ጭፍጨፋ ሲካሄድ 750 የሚጠጉ ኢትዮጵያውያን ተሸሽገውበት የነበረ ነው። ማሲንጋ በንግግራቸው ወቅቱን ሲያስታውሱ፤ “በሺህዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ያለምንም ማስረጃ እና የህግ ሂደት “ኢላማ የተደረጉበት ነበር” ብለዋል።

የአሜሪካው አምባሳደር ድሮ እና ዘንድሮን ባነጻጸረ ንግግራቸው፤ ወደ 20 ሺህ ገደማ ኢትዮጵያውያን ያለቁበት የጣሊያኑ ጭፍጨፋ ከተፈጸመ ከ87 ዓመታት በኋላ፤ በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች እና በመላው ዓለም የሚገኙ ኢትዮጵያውያን “ተመሳሳይ ፍርሃትን መጋፈጣቸውን ቀጥለዋል” ብለዋል። ሽፍታዎች፣ የታጠቁ ቡድኖች፣ አንዳንዴም የመንግስት የጸጥታ ኃይሎች፤ በህይወት የመኖር፣ የሰብዓዊ ክብርን፣ መከበርን በመሰሉ መብቶች ላይ “ያለምንም ተጠያቂነት ጥሰቶች ይፈጽማሉ” ሲሉ ማሲንጋ በንግግራቸው ወንጅለዋል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሁሉም ታጥቆ ህዝብ መሀል ሆኖ እየተኮስ እንዴት ሀገራችን ስላም ትሁን ታድያ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ይሄ ግለሰብ ሲሰርቅ ተይዞ ነው በህዝብ እየተደበደበ ያለው ቲክቶክ ላይ ህዝብን የሚዘርፉትን ነውረኞች ስብስቦ ለህግ የሚያቀርብ ወይም የሚቀጣ ሊኖር ይገባል
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እነዚህ ደግመው ከአለቆቻቸው ጋር መጣላት ጀመሩ እንዴ ?
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ይቺ የሲዳማ ወጣት በመዳ ወላቡ ዩንቨርስቲ ቆይታዎ አፋን ኦሮሞ ተምራ በአፋን ኦሮሞ ኢንተርቪው ማድረግ ችላለች ቋንቋ መማር ይጠቅማል
https://www.tg-me.com/danny4677
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ኦሮምያ ላይ ከባለቤቱ በላይ በሰላም ወጥቶ በሰላም ገብቶ የሚኖር ማህበረስብ ጉራጌ ነው የፋኖ ኮፒ ሆኜ ሀገር እበጠብጣለው ማለት እንደ ፋኖ ገዳም እና ቁጥቋጦ ውስጥ ኑሮዬን እገፋለው ማለት ነው እና የኢትዮጵያ ህዝብን እና መንግስትን በጊዜ ይቅርታ ጠይቃቹ ወደ ሥራቹ ተመለሱ።
https://www.tg-me.com/danny4677
ወያኔ የኦሮሞን ህዝብ እንዴት ገሽልጦ ዘርፎ አራቁቶ መንገድ እንኳን ሳይሰራ ነው የሄደው ህዝባችን ዛሬም ስቃዩ ቀጥሏል
በ2014 እኤአ በአለም ባንክ በተዘጋጀው ፎረም ላይ በቀረበው ሪፖርት መሰረት የሻኪሶ የወርቅ ማምረቻ ከ 1997-2014 ድረስ ባሉት 16 አመታት 52 0444.71 ኪሎ ግራም ወርቅ አምርቶ 17.24 ቢሊዮን ብር እንደሸጠ ያሳያል።

ይሄ ከስር የምንመለከተው ደግሞ የሻኪሶ መንገድ ነው።
.
.
.
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የአፍሮ ስቱድዮ ባለቤት ወ/ሮ ልደት አበባው እና በጋዜጠኝነት ያየናት
ወ/ሮ ታደለች ብርሀኔ በትወና
ህፃን ናትናኤል መስፍን፣ በትወና ወጣት ካሊድ ዱጉማ ከባህልና እሴታችን ባፈነገጠ መልኩ እና በሚዘገንን አንድ በእድሜ የገፋች እናት ከ13 ዓመት በማይበልጥ ህፃን ያረገዝኩት ላንተ ሳይሆን ላባትህ ነው ስትል የሚያሳይ አፀያፊ ቪዲዮ በማሰራት በሚድያ ሲያስተላልፉ የነበሩት የዩትዩብ ባለቤቶች በዛሬው እለት ፊንፍኔ ከተማ ላይ በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ፖሊስ የጀሙረውን አኩሪ ተግባር ይቀጥልበት
https://www.tg-me.com/danny4677
እንዴት አይነት አውሬ ተፈልፍሎ ነው የተለቀቀብን ???

ይቺ ምስኪን ተደፈረች መደፈሯን እና ፍትህ ማጣቷን ስትናገር ፣ ደግመው አፈነው ወስደው ደፈሯት ።

የሲዳማ ክልል መንግሥት ወንጀለኞችን የገቡበት ገብቶ አይቀር ቅጣት ማሳየት አለበት

.
.
.
.
ፊንፊኔ እና ፊንፊኔ ዙርያ ያላቹ ኦሮሞዎች ተደራጁ ማህበራትን አደራጁ ሥሩ ንግድ ውስጥ ግቡ በሞያ እና በክህሎታቹ ተደራጅታቹ ሥሩ የመጪው የወራጁ የበይ ተመልካች አትሁኑ በግልህ ብትሮጥ ምታመጣው የለም በመደራጀት እንጂ ፊንፊኔ የእናንተው ናት ሥሩባት ኑሩባት።
ወንድ ልጅ ቆረጠ በለው ፍለጠው ቁረጠው ብሎ አንገት ሲያስቆርጥ የነበረው ዳኜ ዋሌ ትኬት ቆርጦ አረብ አገር ፈርጥጧል. ።
መዋጋት የሚፈልግ ሰው ሌላውን ተዋጋልኝ አይልም ፊንፊኔም ሆነ ውጪ ሀገር ያላቹ ቦታው ላይ ገብታቹ ባሩዱን አሽቱት ደሀውን ተዋጋልኝ እና እኔ ሥልጣን እና ሀብቱን ልውስድ አትበሉት።
እነዚህ ናቸው የነብስ አባት የሚሆኑት
ይሄንንም የፃፈው ከኤርሚያስ ጋርም ሚያወራው ዳንኤል ብርሃኔ ነው
ዳንኤል ብርሃኔ በህውሀት ዘመን የህውሃት አክቲቪስት እና ዘራፊ የነበረ ግለሰብ ነው አሁን እጁን ታጥቦ በአዲስ ጉልበት ሀገር ሊያበጣብጥ ሥራውን ጀምሯል. የኢትዮጵያ ህዝብ መከራ ለማርዘም እንደዚህ ወጥረው ሚሰሩትን ማጋለጥ ተገቢ ነው
Trump is preparing for an unprecedented, largest mass deportation of migrants from the United States, The Washington Post reports

According to the publication, Trump intends to roll back Biden's immigration program and lay the groundwork for what he says will be the largest mass deportation in U.S. history.

Among the steps being prepared are expediting paperwork to remove aliens as quickly as possible and eliminating deportation protections for hundreds of thousands of migrants. The Trump administration also intends to force countries around the world to take back their deported citizens.

Anti-immigration rhetoric is a cornerstone of Trump's campaign, and it could tip the scales toward him in the election, according to The Washington Post.
በቲክቶክ ለታማሚዋ የተሰበሰበውን ብር ይዞ የተሰወረው በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋለ።
#FastMereja
ምህረት ሀደራ የተባለች አህታችን ያልፍልኛል ቤተሰቤንም ካሉበት ችግር አግዛለው ብላ በህገ ወጥ መንገድ ወደ አረብ ሀገር ብትሄድም ነገሮች እዳሰበችው ሳይሆን በተቃራኒው ጭኗ ላይ ከፍተኛ እባጭ በመውጣቱና ወደ ካንሰር በመቀየሩ ችግር ውስጥ ትገባለች።

ህጋዊ አለመሆኗ ደግሞ በዛ ሀገር መታከም አለመቻሏ ችግሩን ያበዛባታል። ይህን በሽታ ይዛ ለሁለት አመት ከቆየች በኋላ ካቅሟ በላይ ሲሆንባት ጉዳዩን ወደ ማህበራዊ ሚዲያ ይዘው በመምጣት በመላው አለም ያሉ ኢትዮጲያዊያን በማገዝ ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ በማዋጣት እሷም ወደ ሀገር ገብታ እድትታከም እሷን በኤርፖርት በመላክ የተሰበሰበውን ብር በአቶ ተስፋዬ ስዩም በሚባል ተጠርጣሪ በኩል እንዲደርሳት ቢላክም አቶ ተስፋዬ ስዩም ገንዘቡ አካውንቱ እደገባለት እራሱን ለመሰወር ቢሞክርም የንፋስ ስልክ ላፍቶ ፖሊስ መምሪያ ከቅን ልቦች በደረሰው አቤቱታ እና ጥቆማ መሰረት ባደረገው የነቃ ክትትል በዛሬው እለት በቁጥጥር ስር መዋሉን ቅን ልቦች ለፋስት መረጃ ባደረሰው መልዕክት ያሳያል።

ማህበራዊ ሚዲያዎቻችን ባህልና እሴቶቻችንን የምናሳድግበት ለተቸገረ የምንረዳዳበት እንጂ ከነበርንበት የዃሊት የምንሸራተትበት መሆን የለበትም ሲሉ ቅን ልቦች መልዕክት አስተላልፏል ግለሰቡ በአሁን ሰአት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ፖሊስ መምሪያ ይገኛል።
****
https://www.tg-me.com/danny4677
2024/09/20 23:02:48
Back to Top
HTML Embed Code: