ህውሃትን አለማድነቅ አይቻልም !!
ህውሀት በአንድ በኩል ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉትን ታጣቂዎች በሱዳን በኩል ታስታጥቃለሽ በሌላ በኩል በፕሪቶርያ ስምምነት ፌዴራል መንግሥቱን እጅ ጠምዝዛ የፈለገችውን ታስፈፅማለች በዚህ ስምምነት አንዱ ህወሃት ባለፉት 27 ዓመታት ከኦሮሞ ህዝብ እና ከደቡብ ህዝብ ስብስባ ያፈራችው ሀብት ንብረት እንዲመለስ ነበረ እሱም እንዲመለስ አድርገዋል
ፊንፊኔ እና ፊንፊኔ ዙርያ በሳይለት ጆኖሳይድ እንዲጠፋ የተደረገው ኦሮሞ ፍትህ ሳያገኝ መሬቱም በሌሎች ተወሮ ቀርቷል የወለጋ እና ጉጂ ወርቅ እና ቡናቸው የሃረርጌ ጫት የቦረና እጣን የኢሉ የጅማ ሀብት ያለ ፍትህ ተበልቶ ቀርቧል ማለት ነው
ህውሃት መቀሌ ቁጭ ብላ ከሁሉም ጋር እየሰራች ጥቅሟን እያስከበረች ነው የኦሮሞ የፖለቲካ ሃይሎች ለስልጣን እየተገዳደሉ ነው. የኦሮሞ አክቲቪስቶች አማራን ለማናደድ ወልቃይታ ለትግራይ ሊመለስ ነው ብለው እንደ አርጋው በዳሶ በጭንቅላታቸው እየጨፈሩ ነው
አማራው በኦሮሞ ጥላቻ ናውዞ በየሶሻል ሚዲያው የኦሮሞን ህዝብ ሲሳደብ ይውላል
የአማራ አክቲቪስቶች በትግል ሥም ከህዝብ በስበስቡት ገንዘብ ሀብት ንብረት በውጪ እየገዙ ነው
ለማንኛውም ስላም ለሀገራችን !!
ህውሀት በአንድ በኩል ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉትን ታጣቂዎች በሱዳን በኩል ታስታጥቃለሽ በሌላ በኩል በፕሪቶርያ ስምምነት ፌዴራል መንግሥቱን እጅ ጠምዝዛ የፈለገችውን ታስፈፅማለች በዚህ ስምምነት አንዱ ህወሃት ባለፉት 27 ዓመታት ከኦሮሞ ህዝብ እና ከደቡብ ህዝብ ስብስባ ያፈራችው ሀብት ንብረት እንዲመለስ ነበረ እሱም እንዲመለስ አድርገዋል
ፊንፊኔ እና ፊንፊኔ ዙርያ በሳይለት ጆኖሳይድ እንዲጠፋ የተደረገው ኦሮሞ ፍትህ ሳያገኝ መሬቱም በሌሎች ተወሮ ቀርቷል የወለጋ እና ጉጂ ወርቅ እና ቡናቸው የሃረርጌ ጫት የቦረና እጣን የኢሉ የጅማ ሀብት ያለ ፍትህ ተበልቶ ቀርቧል ማለት ነው
ህውሃት መቀሌ ቁጭ ብላ ከሁሉም ጋር እየሰራች ጥቅሟን እያስከበረች ነው የኦሮሞ የፖለቲካ ሃይሎች ለስልጣን እየተገዳደሉ ነው. የኦሮሞ አክቲቪስቶች አማራን ለማናደድ ወልቃይታ ለትግራይ ሊመለስ ነው ብለው እንደ አርጋው በዳሶ በጭንቅላታቸው እየጨፈሩ ነው
አማራው በኦሮሞ ጥላቻ ናውዞ በየሶሻል ሚዲያው የኦሮሞን ህዝብ ሲሳደብ ይውላል
የአማራ አክቲቪስቶች በትግል ሥም ከህዝብ በስበስቡት ገንዘብ ሀብት ንብረት በውጪ እየገዙ ነው
ለማንኛውም ስላም ለሀገራችን !!
በሰሜን ጎንደር 6 ወረዳዎችና 83 ቀበሌዎች ለተከታታይ አመትታ ዝናብ ባለመዝነቡ ድርቁ በካድሬው ተደብቆ ወደ ረሃብ አድጎ አዛውንትና ሕፃናት ወላድ እመጫቶች አቅመ-ደካሞች፣ አዛውንትና ሕፃናት በረሃብ አለንጋ እየተገረፉ ይገኛሉ።
በአሁኑ ወቅትም በተከሰተው ድርቅና ረሃብ 452 ሺህ ሰዎች ለእለት እርዳታ የተዳረጉ ሲሆን 104 ሺህ የሚሆኑት ህፃናት፣ 14 ሺህ እናቶችና ነብሰጡሮች በጥቅሉ በጃን አሞራ፣ በየዳ እና ጠለምት ወረዳዎች፣ ድርቁ ባስከተለው ጉዳት፣ 56 ሰዎች በረሃብ ህይወታቸዉ ማለፉን ከ72ሺሕ በላይ እንስሳትም ሙተዋል።
በአሁኑ ወቅትም በተከሰተው ድርቅና ረሃብ 452 ሺህ ሰዎች ለእለት እርዳታ የተዳረጉ ሲሆን 104 ሺህ የሚሆኑት ህፃናት፣ 14 ሺህ እናቶችና ነብሰጡሮች በጥቅሉ በጃን አሞራ፣ በየዳ እና ጠለምት ወረዳዎች፣ ድርቁ ባስከተለው ጉዳት፣ 56 ሰዎች በረሃብ ህይወታቸዉ ማለፉን ከ72ሺሕ በላይ እንስሳትም ሙተዋል።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ይሄ የምታዩት ህዝብ ኤርትራ ውስጥ ከመሰላቹ ተሳስታቹሀል ይሄ ዩጋንዳ ካምፖላ ከኢሳያስ አፍወርቂ ሸሽተው ጥገኝነት ሚጠይቁ ናቸው ኢትዮጵያ ውስጥ የሚደረጉት ጦርነቶች በድርድር ተቋጭቶ ወደ ሰላም ካልመጣን የኢትዮጵያ ህዝብ እጣ ፈንታ ይሄ ነው የሚሆነው
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ወያኔ አዝሎ አራት ኪሎ ያደርሰኛል ከምትለው ጋር ሁሉ ትዳራለች
Forwarded from Gumaa Saaqqataa (Gumaa Saaqataa)
ከማህበረሰቡ ወግና ባህል ፍፁም ተቃራኒ የሆነ ሐሰተኛ እና አፀያፊ የፈጠራ ታሪክ እያሰራጩ ህዝብን የሚያደናግሩ ዩቲዩበሮችን በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ሃሰተኛ መረጃ እና ከማህበረሰቡ መልካም ባህልና ወግ የተቃረኑ አፀያፊ የፈጠራ ታሪኮችን በማህበራዊ ሚዲያ እያሰራጩ በህዝብ ላይ ውዥንብር እና መደናገርን የሚፈጥሩ ግለሰቦች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መጥቷል፡፡
ማህበራዊ ሚዲያን ገንዘብ ለማግኘት ሲሉ ብቻ ከእውነት የራቁ መሰረተ ቢስ የፈጠራ አፀያፊ ወሬዎችን እየፈበረኩ በማሰራጨት የህዝብን ደህንነት ስጋት ላይ ሲጥሉ ከነበሩ ዩትዩበሮች መካከል በፊንፍኔ በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 አማረ እና ቤተሰቦቹ በተባለ ህንፃ ላይ ቢሮ ተከራይተው የተለያዩ የዩቲዩብ ገፆችን በመክፈት የማህበረሰቡን ሥነ ልቦና የሚጎዱ የፈጠራ ታሪክ በማሰራጨት የተጠረጠሩ ስድስት ግለሰቦች በህዝብ ጥቆማ እና ፖሊስ ባደረገው ክትትል ተይዘው በየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ምርመራ እየተጣራ ይገኛል፡፡
በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካከል መቅደስ መብራት መኮንን የተባለችው ግለሰብ ሮሄ፣ ልዩነት፣ ጣዕም፣ አዲስ አለም፣ ዘይቤ፣ ህይወት፣ እይታ፣ እና ዩኒት ህይወት የተባሉ የዩቲዩብ ገፆችን በመክፈት በስራ አስኪያጅነት ስትመራ የነበረች ናት ተብሏል፡፡
ብሩክ ወርቅነህ ጌታሰው የተባለ ግለሰብ ደግሞ ገፆቹን በምክትል ስራ አስኪያጅነት እና በአስተባባሪነት ሲመራ የነበረ ሲሆን ናትናኤል አበራ በቀለ፣ እየሩሳሌም አስማረ ምህረት እና ምህረት ያሲን ቲጋ የተባሉት ግለሰቦች ደግሞ በፕሮግራም አቅራቢነት እንዲሁም ናትናኤል ዮሃንስ አሸነፍ በካሜራ ባለሙያነት ሲሰሩ የነበሩ መሆናቸው ተገልጿል፡፡
ሃሰተኛ መረጃ እና ከማህበረሰቡ መልካም ባህልና ወግ የተቃረኑ አፀያፊ የፈጠራ ታሪኮችን በማህበራዊ ሚዲያ እያሰራጩ በህዝብ ላይ ውዥንብር እና መደናገርን የሚፈጥሩ ግለሰቦች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መጥቷል፡፡
ማህበራዊ ሚዲያን ገንዘብ ለማግኘት ሲሉ ብቻ ከእውነት የራቁ መሰረተ ቢስ የፈጠራ አፀያፊ ወሬዎችን እየፈበረኩ በማሰራጨት የህዝብን ደህንነት ስጋት ላይ ሲጥሉ ከነበሩ ዩትዩበሮች መካከል በፊንፍኔ በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 አማረ እና ቤተሰቦቹ በተባለ ህንፃ ላይ ቢሮ ተከራይተው የተለያዩ የዩቲዩብ ገፆችን በመክፈት የማህበረሰቡን ሥነ ልቦና የሚጎዱ የፈጠራ ታሪክ በማሰራጨት የተጠረጠሩ ስድስት ግለሰቦች በህዝብ ጥቆማ እና ፖሊስ ባደረገው ክትትል ተይዘው በየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ምርመራ እየተጣራ ይገኛል፡፡
በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካከል መቅደስ መብራት መኮንን የተባለችው ግለሰብ ሮሄ፣ ልዩነት፣ ጣዕም፣ አዲስ አለም፣ ዘይቤ፣ ህይወት፣ እይታ፣ እና ዩኒት ህይወት የተባሉ የዩቲዩብ ገፆችን በመክፈት በስራ አስኪያጅነት ስትመራ የነበረች ናት ተብሏል፡፡
ብሩክ ወርቅነህ ጌታሰው የተባለ ግለሰብ ደግሞ ገፆቹን በምክትል ስራ አስኪያጅነት እና በአስተባባሪነት ሲመራ የነበረ ሲሆን ናትናኤል አበራ በቀለ፣ እየሩሳሌም አስማረ ምህረት እና ምህረት ያሲን ቲጋ የተባሉት ግለሰቦች ደግሞ በፕሮግራም አቅራቢነት እንዲሁም ናትናኤል ዮሃንስ አሸነፍ በካሜራ ባለሙያነት ሲሰሩ የነበሩ መሆናቸው ተገልጿል፡፡
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ጉድ ተመልከቱ😂
የጊዮርጊስ የፈረሱ ኮቴ ተገኝቷል🙈🙈
ሰዎች ሊታለሉ ይችላሉ ፡ነገር ግን በዚህ ደረጃ ሲሆን ግን ያሳዝናል ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ ኖሯል እንዴ?
የጊዮርጊስ የፈረሱ ኮቴ ተገኝቷል🙈🙈
ሰዎች ሊታለሉ ይችላሉ ፡ነገር ግን በዚህ ደረጃ ሲሆን ግን ያሳዝናል ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ ኖሯል እንዴ?