Telegram Web Link
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ይሄ ዛሬ በወለጋ ነቀምቴ ነው ተብሏል እንግዴ ይሄንን ሁሉ ህዝብ አበል ተከፍሎት ነው ማለት አንችልም የኦሮሞ ህዝብ ፍላጎት በኦሮሞ ፖለቲካ ሃይሎች እርቅ ፣አንድነት ፣ ሰላም እንዲመጣ ያለውን ፅኑ ፍላጎት የሚያሳይ ይመስለኛል

ከጦርነት አትራፊዎች ሌላ ሥራ በጊዜ መፈለግ ሳይሻል አይቀርም።
ህውሃትን አለማድነቅ አይቻልም !!

ህውሀት በአንድ በኩል ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉትን ታጣቂዎች በሱዳን በኩል ታስታጥቃለሽ በሌላ በኩል በፕሪቶርያ ስምምነት ፌዴራል መንግሥቱን እጅ ጠምዝዛ የፈለገችውን ታስፈፅማለች በዚህ ስምምነት አንዱ ህወሃት ባለፉት 27 ዓመታት ከኦሮሞ ህዝብ እና ከደቡብ ህዝብ ስብስባ ያፈራችው ሀብት ንብረት እንዲመለስ ነበረ እሱም እንዲመለስ አድርገዋል

ፊንፊኔ እና ፊንፊኔ ዙርያ በሳይለት ጆኖሳይድ እንዲጠፋ የተደረገው ኦሮሞ ፍትህ ሳያገኝ መሬቱም በሌሎች ተወሮ ቀርቷል የወለጋ እና ጉጂ ወርቅ እና ቡናቸው የሃረርጌ ጫት የቦረና እጣን የኢሉ የጅማ ሀብት ያለ ፍትህ ተበልቶ ቀርቧል ማለት ነው
ህውሃት መቀሌ ቁጭ ብላ ከሁሉም ጋር እየሰራች ጥቅሟን እያስከበረች ነው የኦሮሞ የፖለቲካ ሃይሎች ለስልጣን እየተገዳደሉ ነው. የኦሮሞ አክቲቪስቶች አማራን ለማናደድ ወልቃይታ ለትግራይ ሊመለስ ነው ብለው እንደ አርጋው በዳሶ በጭንቅላታቸው እየጨፈሩ ነው
አማራው በኦሮሞ ጥላቻ ናውዞ በየሶሻል ሚዲያው የኦሮሞን ህዝብ ሲሳደብ ይውላል
የአማራ አክቲቪስቶች በትግል ሥም ከህዝብ በስበስቡት ገንዘብ ሀብት ንብረት በውጪ እየገዙ ነው
ለማንኛውም ስላም ለሀገራችን !!
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ፖለቲከኞቻችን ትግል ላይ ናቸው !!
በሰሜን ጎንደር 6 ወረዳዎችና 83 ቀበሌዎች ለተከታታይ አመትታ ዝናብ ባለመዝነቡ ድርቁ በካድሬው ተደብቆ ወደ ረሃብ አድጎ አዛውንትና ሕፃናት ወላድ እመጫቶች አቅመ-ደካሞች፣ አዛውንትና ሕፃናት በረሃብ አለንጋ እየተገረፉ ይገኛሉ።

በአሁኑ ወቅትም በተከሰተው ድርቅና ረሃብ 452 ሺህ ሰዎች ለእለት እርዳታ የተዳረጉ ሲሆን 104 ሺህ የሚሆኑት ህፃናት፣ 14 ሺህ እናቶችና ነብሰጡሮች በጥቅሉ በጃን አሞራ፣ በየዳ እና ጠለምት ወረዳዎች፣ ድርቁ ባስከተለው ጉዳት፣ 56 ሰዎች በረሃብ ህይወታቸዉ ማለፉን ከ72ሺሕ በላይ እንስሳትም ሙተዋል።
ኢትዮጵያ ውስጥ መጥፎ ባህል እንዲፈጠር እና ወንጀል እንዲስፋፋ ሲሰሩ የነበሩ ጋጠወጦች ፖሊስ በቁጥጥር ሥር አውሏል እናመስግናለን 🙏🙏🙏
.
.
.
.
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ይሄ የምታዩት ህዝብ ኤርትራ ውስጥ ከመሰላቹ ተሳስታቹሀል ይሄ ዩጋንዳ ካምፖላ ከኢሳያስ አፍወርቂ ሸሽተው ጥገኝነት ሚጠይቁ ናቸው ኢትዮጵያ ውስጥ የሚደረጉት ጦርነቶች በድርድር ተቋጭቶ ወደ ሰላም ካልመጣን የኢትዮጵያ ህዝብ እጣ ፈንታ ይሄ ነው የሚሆነው
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ወያኔ አዝሎ አራት ኪሎ ያደርሰኛል ከምትለው ጋር ሁሉ ትዳራለች
እናንተ ባትኖሩ በምን እንስቅ ነበረ ?
Forwarded from Gumaa Saaqqataa (Gumaa Saaqataa)
ከማህበረሰቡ ወግና ባህል ፍፁም ተቃራኒ የሆነ ሐሰተኛ እና አፀያፊ የፈጠራ ታሪክ እያሰራጩ ህዝብን የሚያደናግሩ ዩቲዩበሮችን በቁጥጥር ስር ውለዋል።

ሃሰተኛ መረጃ እና ከማህበረሰቡ መልካም ባህልና ወግ የተቃረኑ አፀያፊ የፈጠራ ታሪኮችን በማህበራዊ ሚዲያ እያሰራጩ በህዝብ ላይ ውዥንብር እና መደናገርን የሚፈጥሩ ግለሰቦች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መጥቷል፡፡

ማህበራዊ ሚዲያን ገንዘብ ለማግኘት ሲሉ ብቻ ከእውነት የራቁ መሰረተ ቢስ የፈጠራ አፀያፊ ወሬዎችን እየፈበረኩ በማሰራጨት የህዝብን ደህንነት ስጋት ላይ ሲጥሉ ከነበሩ ዩትዩበሮች መካከል በፊንፍኔ በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 አማረ እና ቤተሰቦቹ በተባለ ህንፃ ላይ ቢሮ ተከራይተው የተለያዩ የዩቲዩብ ገፆችን በመክፈት የማህበረሰቡን ሥነ ልቦና የሚጎዱ የፈጠራ ታሪክ በማሰራጨት የተጠረጠሩ ስድስት ግለሰቦች በህዝብ ጥቆማ እና ፖሊስ ባደረገው ክትትል ተይዘው በየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ምርመራ እየተጣራ ይገኛል፡፡
በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካከል መቅደስ መብራት መኮንን የተባለችው ግለሰብ ሮሄ፣ ልዩነት፣ ጣዕም፣ አዲስ አለም፣ ዘይቤ፣ ህይወት፣ እይታ፣ እና ዩኒት ህይወት የተባሉ የዩቲዩብ ገፆችን በመክፈት በስራ አስኪያጅነት ስትመራ የነበረች ናት ተብሏል፡፡

ብሩክ ወርቅነህ ጌታሰው የተባለ ግለሰብ ደግሞ ገፆቹን በምክትል ስራ አስኪያጅነት እና በአስተባባሪነት ሲመራ የነበረ ሲሆን ናትናኤል አበራ በቀለ፣ እየሩሳሌም አስማረ ምህረት እና ምህረት ያሲን ቲጋ የተባሉት ግለሰቦች ደግሞ በፕሮግራም አቅራቢነት እንዲሁም ናትናኤል ዮሃንስ አሸነፍ በካሜራ ባለሙያነት ሲሰሩ የነበሩ መሆናቸው ተገልጿል፡፡
ይህ ግለሰብ ሊቀ ትጉሀን ወንደስን ይባላል ቄስም ነው ፋኖም ነው ሴት ሊደፍር ሲል ተይዞ እስር ቤት እንደገባ ታውቋል።
Forwarded from Gumaa Saaqqataa (Gumaa Saaqataa)
ልሸፍነው ቢባል ሊሸፈን የማይችለው የሀረርጌ ገበሬ ለረሀብ መጋለጥ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ጉድ ተመልከቱ😂
የጊዮርጊስ የፈረሱ ኮቴ ተገኝቷል🙈🙈

ሰዎች ሊታለሉ ይችላሉ ፡ነገር ግን በዚህ ደረጃ ሲሆን ግን ያሳዝናል ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ ኖሯል እንዴ?
2024/09/21 12:49:22
Back to Top
HTML Embed Code: