Telegram Web Link
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ብፁእ አቡነ ማቲያስ ሃይማኖት ውስጥ ያሉ ጦረኛ እና የሻቢያ ተላላኪ ቄሶች እና ጳጳሳት አውግዘዋል
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
“...የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ እረፍት የማይወዱ የስራ ሰው ናቸው። በቀጥታ ወደችግኝ መትከል የገባሁት ለዚያ ነው... በጉለሌ ወረዳ ሽሮ ሜዳ አካባቢ እንደመኖራችን ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር በጋራ ሆነን አረንጓዴ አሻራችንን በማሳረፍ ማህበራዊ ኃላፊነታችንን በመውጣታችን ከፍ ያለ ደስታ ይሰማናል። በዚህ አጋጣሚ ሁሉም ዜጋ ችግኝ እንዲተክል አደራ እላለሁ...”

— ኧርቭን ሆሴ ማሲንጋ፣ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር
በሰሜኑ ጦርነት በትግራይ ሴቶች ማህፀን ውስጥ በፕላስቲክ ተጠቅልለው የተገኙት የኤርትራ ወታደሮች አስደንጋጭ ደብዳቤዎች ፣

"Sons of Eriteriea, we are brave. We have committed ourselves to this, and we will continue doing it. We will make Tigrayan females infertile."

Source: The Gardian

ዛሬ ከሻቢያ ጋር አንድ ላይ ሆነን ኦሮሞን እንዳይነሳ አድርገን እንጠርገዋለን የሚሉት ይሄንን ግፍ ዋጥ አድርገው ነው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የቀድሞ የፌዴሬሽን አፈጉባኤ ኬርያ ኢብራሂም ስለ ፅምዶ ተብሎ በሻቢያ እና ህውሃት ጥምረት የተናገረችው ነው

ይሄ ፅምዶ የሚባለው የሻቢያና የህውሃት ጥምረት ባንዳ መልምሎ ሥራ ላይ አስማርቷል ከነዚህ ውስጥ ልደቱ አያሌው፣ ጃዋር መሃመድ ፣ገዱ አንዳርጋቸው ፣ሚልኬሳ ሚደጋ ፣ አንዳርጋቸው ፅጌ ፣ ፕሮፌስር ሀሰን የሻቢያን ትዕዛዝ ተቀብለው ሀገር ማበጣበጥ ላይ ናቸው።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ቆይቶም ቢሆን የሀገሩ መሰረታዊ ችግር እየገባቸው የመጡ አሉ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
እውነት ማንም ይናገረው ማንም እውነት ነው ።

የሻቢያ እና ህውሃት ምንጣፍ ጎታች የሆኑ ግለስቦች ውጪ ተቀምጠው ሲቀጥፉ እና ሲወሸከቱ እያየን ነው
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኢፊድሪ መከላከያ ጠቅላይ ኢታማዦር ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከዚህ ቀደም የተናገሩት ነው።

ሥልጣን እና ጥቅማጥቅም አጣሁ ብሎ ለሻቢያ እና ለህውሃት ሎሌነት ተቀጥሮ በውሸት ህዝብ ለህዝብ ለማባላት እየሰራ ያለውን ቀጣፊ በዚህ መልኩ ፊልድ ማርሻሉ በማያሻማ ነግረውን ነበረ።
ግራ ለተጋባቹ ብቻ ለመነጆው እና ዳፍንታሞቹ አይደለም

የሻቢያ ታዋቂው አክቲቪስት እና ጃዋር መሃመድ እየተቀባበሉ ነው ሼር ሚያደርጉት
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የሻዕቢያ ነጭ ለባሽ የሆነው ህወሓት በአለቃው አዛዥነት ለመክፈት ለተዘጋጀው ጦርነት ከዚህ እንደሚከተለው የተለዩ ግለሰቦችን የያዘ ኮማንድ ፖስት አቋቁሟል፦

❶ ሌ/ጄ ታደሰ ወረደ ➛ ከጊዜያዊ አስተዳደር
❷ ኣይተ ኣማኑ ኤል ኣሰፋ ➛ ከጊዜያዊ አስተዳደር
❸ ጀኔራል ፍሳሃ ማንጁስ ➛ ከጊዜያዊ አስተዳደር
❹ ዶ/ር ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል ➛ ከህወሓት
❺ ወ/ሮ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሔር ➛ ከህወሓት
❻ ዶ/ር ኣብርሃም ተከስተ ➛ ከህወሓት
❼ ጀኔራል ምግበይ ሃይለ ➛ ከህወሓት
❽ ሜ/ጄኔራል ዮሐንስ ወ/ጎርጊስ (መዲድ) ➛ከታጣቂ
➒ ጀነራል ሃይለስላስ (ወዲ እምበይተይ) ➛ ከታጣቂ

ተለላኪው ህወሓት ምላጭ በሳበበት ቅጽበት የጦርነት አዝማቹ ሻዕቢያ ይቀጠቀ'ጣል።
( Getenet Alemaw )
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የፅምዶ አባሉ ሚልኬሳ አሁን ደሞ የግድያዎች ዘካሪ ሆኖ ተከስቷል
ያልተረዱት ነገር እኛ ከመሀል ስናበጣብጥ ሻቢያ እና ወያኔ ከላይ እየተዋጉ ይመጣሉ በሚል የጀመሩት ነገር የኢትዮጵያ ህዝብ ወያኔንም ሻቢያንም አይፈልግም መንግሥት አልባ ሆኖ ቢኖር ይመርጣል በነዚህ ክፉንችላዎች ከሚመራ
ኦቦ ፅምዶ ሚልኬሳ. አንተ ወጥተህ ስለዋሸህ ስለቀባጠርክ የኢትዮጵያ ህዝብ ሻቢያንም ወያኔንም የሚሸከምበት ትከሻ የለውም ሀገር አልባ መሆንም አይፈልግም አስተባብር ያሉህ ወያኔ እና ሻቢያ ብር እየከፈሉህ የስደት ኑሮህን አጣጥም ማናቹሁም አትመጡም ።

አበደን !!
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አሁን ከሲኖዶስ ሳይባረር በፊት የነበረው አቋም ነው ! አሁን ከህውሃት ጋር ልትመጣ ነውወይ እንተባበር ያልከው ፅምዶ ጴጥሮስ ?
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ፋኖ የጡት አባታችን ሻቢያ ጋር እንሂድ እያለ ነው ።
"THE SENTRY" አለም አቀፍ የፖሊሲ ኢንስቲትዩት ሲሆን በአለም አቀፍ ደረጃ የጦርነት ወንጀሎችን የሚመረምር እና ዝርዝር ሁኔታዎቹን አጥንቶ የሚያሳውቅ ተቋም ሲሆን
" POWER AND PLUNDER"
በሚል መነሻ " The 🇪🇷 Eritrean defense forces intervention in tigray "(የኤረትራ ጦር ጣልቃ ገብነት በትግራይ) በማለት 45 ገጽ ያለው የተፈጸሙ ወንጀሎች በዝርዝር አስቀምጧል።

ሙሉውን በ PDF 👇
thesentry.org/wp-content/upl

Gumaa
የኢትዮጵያ ህዝብ ከፈጣሪ በታች ጠባቂ ጀግናው ሀገር መከላከያ ሠራዊት ብቻ ነው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በህውሃት እና በሻቢያ ፍቅር ላበዳቹ የኦሮሞ አክቲቪስቶች የፖለቲካ ሊሂቅቃኖች ይህው ።
2025/07/04 06:38:17
Back to Top
HTML Embed Code: