የኬኒያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሳሞዬ ሩቶ በማርሳቢት እየተካሄደው ባለው ደማቅ የቱርካና ሃይቅ ባህል ፊስቲቫል ላይ በቦረና ኦሮሞ ባህል አለባበስ ለብስው የባህል ፊስቲቫሉን ታድመዋል ።
በትግራይ እና አማራ ክልል ርሀብ ተከስቷል ተጋሩዎች ለተቸገሩ ለመድረስ አካውንት ከፍተዋል. የምትችሉ አግዙ ለሌሎችም እንዲያግዙ ሼር አድርጉ
#ኣበርገለ
ረሓብ ቀን አይሰጥም!
#ኣበርገለ
ረሓብ ቀን አይሰጥም!
ብልፅግና የህፃን ድርጊቷን አቁማ አሁንም ለድርድር በሯን ክፍት ታድርግ ዛሬ በቡራዩ የጃል መሮ ወንድም አበራ ድሪባን ከመኖርያ ቤቱ አፍና ወስዷለች ይህንን በማድረግ የሚገኝ ትርፍ የለም ትርፍ የሚገኘው ቁጭ ብሎ በመነጋገር በመደራደር ብቻ ነው ።
በስላም የሚኖረውን አበራ ድሪባን ፍቱት
በስላም የሚኖረውን አበራ ድሪባን ፍቱት
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ኢሳያስ አፍወርቂ የራሱን ህዝብ አባሮ ጨርሶ ከተማዎቹ አርጅተው ፈራርሰው Ghost city ካደረገ ከጨረስ በኃላ ዛሬ ፋኖን እያስለጠነ እያስታጠቀ ኦሮሞን ለማስወጋት እየላከ ይገኛል
ለመሆኑ ለራሱ ህዝብ እና ሀገር ያልሆነ ለኛ ይሆናል ብላቹ ነው ?
ለመሆኑ ለራሱ ህዝብ እና ሀገር ያልሆነ ለኛ ይሆናል ብላቹ ነው ?
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ማንፌስቶ አልባው የቅጥረኞች ጦርነት በኢትዮጵያ ላይ።
መነሻቸውም መዳረሻቸውም የኦሮሞጥላቻና የስልጣን ጥም ነው።
ይሄም ህልም ብቻ የሆነ ቅዠት!!
መነሻቸውም መዳረሻቸውም የኦሮሞጥላቻና የስልጣን ጥም ነው።
ይሄም ህልም ብቻ የሆነ ቅዠት!!
ኦሮምያ ውስጥ የወንድማማቾች እልቂት ሊቆም ይገባል የኦሮሞ ህዝብ ለኔ ምታስቡ ከሆነ ሁለታችሁም ተደራድራቹ ስላም አምጡ ብሎ በአንድ ድምፅ ሊጮህ ይገባል
በተረፈ ዲያስፖራው ጦርነት መስበኩን ሊያቆም ይገባል የጦርነት ጉዳቱ እዛው ጦርነት ውስጥ ያለው ህዝብ ነው የሚያውቀው።
ሞት ይብቃ !! ጦርነት ይብቃ !!
በተረፈ ዲያስፖራው ጦርነት መስበኩን ሊያቆም ይገባል የጦርነት ጉዳቱ እዛው ጦርነት ውስጥ ያለው ህዝብ ነው የሚያውቀው።
ሞት ይብቃ !! ጦርነት ይብቃ !!
#Coming_Up: The United States House Committee on Foreign Affairs open hearing on #Ethiopia.
'Ethiopia: Promise or Perils, The State of U.S. Policy'
Members of the subcommittee on #Africa, led by
Chairman John James (R-MI), will receive testimonies on the topic from Amb. Mike Hammer, Special Envoy to the Horn of Africa and Tyler Beckelman, Deputy Assistant Administrator Bureau for Africa, U.S. Agency for International Development.
Day: Thursday, 30 November 2023
Time: 10:00 AM EST
Local Time: 6:00 PM EAT
The hearing is available by live webcast on the Committee's website at
foreignaffairs.house.gov
Or live via YouTube
youtube.com/live/eY2OLOfVx…
'Ethiopia: Promise or Perils, The State of U.S. Policy'
Members of the subcommittee on #Africa, led by
Chairman John James (R-MI), will receive testimonies on the topic from Amb. Mike Hammer, Special Envoy to the Horn of Africa and Tyler Beckelman, Deputy Assistant Administrator Bureau for Africa, U.S. Agency for International Development.
Day: Thursday, 30 November 2023
Time: 10:00 AM EST
Local Time: 6:00 PM EAT
The hearing is available by live webcast on the Committee's website at
foreignaffairs.house.gov
Or live via YouTube
youtube.com/live/eY2OLOfVx…
Youtube
- YouTube
Enjoy the videos and music you love, upload original content, and share it all with friends, family, and the world on YouTube.
ሁለንተናዊ ስላም በሌለበት ሁኔታ ሰላማዊ ሰልፍ በሚል ሁከት ለመፍጠር ባንክ ለመዝረፍ የግለሰቦች እና የመንግስት ንብረቶችን ለማውደም የተጠራው ስልፍ መፍቀድ የለበትም።
በዋናነት ኦሮምያ ውስጥ ያለው ጦርነት በድርድር ቆሞ ስላም እንዳይመጣ ጠንክረው እየሰሩ ያሉት በመንግሥት ውስጥ ያሉ ስላም ከመጣ ጥቅማችን ይቀራል ብለው የሚያስቡ እና አክራሪ ዲያስፖራዎች ናቸው ። መሬት ላይ ያለው የኦሮሞ ህዝብ ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ. ሁለቱ ተፋላሚ ሃይሎች ተደራድረው ስላም እንዲያመጡ ይፈልጋል ።
ህዝቡን አዳምጡት !!!
ህዝቡን አዳምጡት !!!