Telegram Web Link
መማር ድርድር ማፍረስ የጦርነት እልቂት መጥራት ነው እንዴ. አንተ ሰላሙን ከጠላህ ስላም የሚፈልጉትን ሰለ ሰላም ከዘመሩ አትዝለፋቸው አትስደባቸው አንተ ምትፈልገውን የጦርነት እልቂት ስበክ
አሁንም ቢሆን የኦሮሞ ብልፅግና የኦሮሞ ልጆች ናቸው OLA የኦሮሞ ልጆች ናቸው ይደራደሩ ለሌላው የሰራ ድርድር ለነሱ ማይሰራበት ምክንያት የለም

በነገራችን ላይ የዚህኛው ዙር ድርድር አለመሳካት ባብዛኛው ያስፈነጠዘው ሻቢያ ነፍጠኛ እና ጥቂት ዲያስፖራ ኦሮሞዎች ናቸው።
የኦሮሞን ህዝብ ለማጥፋት ቀንከለሊት ሲዳክሩ የሚውሉ ስዎች አሜሪካ ኤምባሲ ፊንፊኔ ብሎ ጠራ ብለው ትላንት የቲውተር ዘመቻ ሲያደርጉ ውለዋል
ላለፉት 5 ዓመታት እንደነበረው ሁሉ፤ ከመንግስት ጋር ወደፊትም ድርድር ለማድረግ በሩ ክፍት መሆኑን WBO ዛሬ በቃል አቀባዩ በኩል ገለጸ፡፡

#say_NO_to_war
ይሄ ትላንት የጀመርኩት የቴሌግራም
Poll መጨረሻ ውጤት ነው
85% ድርድሩ ይቀጥል የሚሉ ሲሆኑ
15% ጦርነት እንዲቀጥል የሚፈልጉ ናቸው
የኬኒያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሳሞዬ ሩቶ በማርሳቢት እየተካሄደው ባለው ደማቅ የቱርካና ሃይቅ ባህል ፊስቲቫል ላይ በቦረና ኦሮሞ ባህል አለባበስ ለብስው የባህል ፊስቲቫሉን ታድመዋል ።
"ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሰላማ ሊቀ ጳጳስ ዘአውስትራሊያ: ኒውዝላንድ ወዘኹሉ ኣድያሚሃ" በመሆን ዛሬ በቅድስቲቷ አክሱም ፅዮን ማርያም ተቀብለዋል።
በትግራይ እና አማራ ክልል ርሀብ ተከስቷል ተጋሩዎች ለተቸገሩ ለመድረስ አካውንት ከፍተዋል. የምትችሉ አግዙ ለሌሎችም እንዲያግዙ ሼር አድርጉ
#ኣበርገለ

ረሓብ ቀን አይሰጥም!
ብልፅግና የህፃን ድርጊቷን አቁማ አሁንም ለድርድር በሯን ክፍት ታድርግ ዛሬ በቡራዩ የጃል መሮ ወንድም አበራ ድሪባን ከመኖርያ ቤቱ አፍና ወስዷለች ይህንን በማድረግ የሚገኝ ትርፍ የለም ትርፍ የሚገኘው ቁጭ ብሎ በመነጋገር በመደራደር ብቻ ነው ።

በስላም የሚኖረውን አበራ ድሪባን ፍቱት
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ኢሳያስ አፍወርቂ የራሱን ህዝብ አባሮ ጨርሶ ከተማዎቹ አርጅተው ፈራርሰው Ghost city ካደረገ ከጨረስ በኃላ ዛሬ ፋኖን እያስለጠነ እያስታጠቀ ኦሮሞን ለማስወጋት እየላከ ይገኛል

ለመሆኑ ለራሱ ህዝብ እና ሀገር ያልሆነ ለኛ ይሆናል ብላቹ ነው ?
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ማንፌስቶ አልባው የቅጥረኞች ጦርነት በኢትዮጵያ ላይ።
መነሻቸውም መዳረሻቸውም የኦሮሞጥላቻና የስልጣን ጥም ነው።
ይሄም ህልም ብቻ የሆነ ቅዠት!!
2024/09/25 05:19:30
Back to Top
HTML Embed Code: