Telegram Web Link
እነ ገስጥ ተጫኔ[የሻቢያ ሰዉ] ለማለት የሄዱበት ታክቲክ ታሪክን የማድበስበስ ዕድል አይኖረዉም::ከአዲስ አበባ በርሊን የተላከዉ የገዳይ ስኳድ አንድ የኦሮሞ ነጻነት ታጋይን ለመግደል ነበር!

#Obbo Taayyee Tafarraa Guumaa የቁርጥ ቀን የኦሮሞ ህዝብ ልጆች ከነበሩት አንዱ ናቸዉ::
Obbo Taayyee በአዉሮፓ የኦሮሞ ተማሪዎች ማህበርን ለመመሥረት÷በጀርመን የኦሮሞ ነጻነት ግምባር ቅርንጫፍ ለማቋቋም÷ለኦሮሞ ዕርዳታ ድርጅት [ORA] መሠረት ለመጣል÷
በጀርመን በ1978 Ms.Birgite.M, Mr.Axel Klapoth,
Dr.Thomas Zittelmann ጋር Oromo human right Organization ያቋቋሙ ሰዉ ናቸዉ::
Obbo Taayyee [ SBO] Sagalee Bilisumma Oromoo
የተባሌዉን የራዲዮ ጣቢያ በማስገኘት ሥራ÷Oromo Horn Of Africa Center የተባሌዉን የኦሮሞ ስደተኞች መገናኛ ማዕከል በመመስረት እጅግ የደከሙ ሰዉ ናቸዉ::
ለወገኖቻቸዉ አንደበተ ርቱዕ÷ተጫዋች÷አዛኝ÷ መካሪ ÷ተቆርቋሪ የነበሩት Obbo Taayyee ለደርግ መንግሥት አስጊ ከነበሩት ታጋዮች አንዱ ነበሩ::
በ1982 እ.አ.አ ታዋቂዉን የኦሮሞ ህዝብ ወዳጅ Rev. Hassel Blatt እና Obbo Taayye (ን) ለመግደል በኮሎኔል ተስፋዬ ወ/ሥላሴ በሚመራዉ የኢትዮጵያ የሀገር ጉ/ሚንስቴር እና በጀርመን ዴሞክራቲክ ረፑብልክ የፀጥታ ሚንስቴር[ Stasi] መካከል ስምምነት ይደረሳል::
ለዚሁም ተግባር በፎቶ ግራፍ የተመለከተዉ ሻምበል ባሻ ተድላ ሳሙኤል እና ጌቱ የተባሉ የአየር ኃይል ኮማንዶ ምሩቃንየነበሩ የመረጃ ሠራተኞች ÷ ብቃታቸዉ ተገምግሞ÷ ተገቢዉን የሎጂስቲክ ድጋፍ በርሊን ከሚገኘዉ የኢትዮጵያ ኤምባሲ እንደሚያገኙ የደርጉ ዋና ጸሐፊ በነበሩት ሻምበል ፍቅረ ሥላሴ ወግደረስና በደህንነት ሚንስትሩ በኮሎኔል ተስፋዬ ወ/ሥላሴ ቃል ተገብቶላቸዉ ለግዳጅ ወደ በርሊን ተላኩ::
#የመጀመርያዉ ሙከራ÷
ከሶሻሊስቱ ምዕራብ ጀርመን የስላላ መዋቅር የሽፋን መከላከያ የነበረዉ የኢትዮጵያዉ ነፍስ ገዳይ ኮማንዶ ÷በአደጋ ጊዜ ለማምለጥ÷በማጥቃት ሂደት የማምለጫ ዘዴ÷አስፈላጊ የኮድና ሚስጢራዉ የድረሱልኝ ጥሪ መስመሮች ሁሉ የተዘረጉለት ነበር::
"ድረሱልኝ" ለማለት አማርኛም ሆኔ ጀርመንኛ አስፈላጊ አልነበረም::
የድረሱልኝ ኮድ መደወል ብቻ በቂ ነበር::ከኢትዮጵያ የተላኩት ገዳዮች ሰዉ ለመግደል የሚያስፈልገዉን "ዕዉቀት"እንጅ ጀርመንኛ ተምረዉ አልመጡም ::
ገዳዩ ስኳድ በመጀመርያ ሙከራዉ ድምፅ በማያሰማ ጥይት
ተኩሶ ታዬን ለመግደል ነበር::እግዝአብሔር ትረፍ ስሌዉ Obbo Taayyee በዚያች ሰዓት ከልጆቹ ጋር ስለነበር ገዳዮቹ ከተሰጣቸዉ ተልዕኮ አንጻር "በማናቸዉም መልኵ ከተተኮረበት ሰዉ ዉጪ ሌላ ሰዉ መገደል የሌበትም"የሚለዉን መመርያ ለመጠበቅ የዚያን ቀን ዕርምጃ በይደር አሸጋገሩት::
የግድያ ተልዕኮዉን የመራዉ ሻ/ባሻ ተድላ ሳሙኤል እራሱ ባጠመደዉ ፈንጅ ከጥቅም ዉጪ ሆኖ በምዕራብ ጀርመን ፖሊስ ስያዝ "በመጀመርያዉ ዙር ታዬን ያልገደልኩት ልጆቹ አብረዉ ስለነበሩ ነዉ" ብሎ ተናግሯል በማለት የርህራሄ ገጽታ እንደነበረዉ ለመግለጽ የተከደበት መንገድ ፍጹም ዉሸት ነዉ:: ታዬን ለመጉደል ብዙ ሺህ ኪ/ሜትር ተጉዞ የመጣዉ ገዳይ ከተመቸዉ
በጊዜዉ በርሊን ዉስጥ የነበረዉን ኦሮሞ ስደተኛ አሰልፎ ቢገድል
ደስታዉ ነበር::
#ሁሌተኛዉ ሙከራ
ሁሌተኛ አማራጭ ሆኖ የተገኘዉ÷Obbo ታዬ በተናጥል ማግኘት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ያነጣጠረ ነበር::
ለዚሁም Obbo ታዬ ይሰራበት በነበረበዉ "Berliner Missionswerk"ኸደ ተባለዉ ተቋም በፖስታ የታሸገ ፈንጅ በታዬ ስም መላክ ነበር::
ለዚህም ሥራ ጀርመንኛ የሚችሉ÷የመንገድ÷የቤት ቁጥርና የአከባቢዉን የፖስታ ኮድ የሚያዉቁ ሌሎች ሰላዮች ነበሩ ማለት ነዉ::
ለግድያ የተላኩት ሁለቱ የኢትዮጵያ መንግሥት ሰላዮች ከሽፋን ሰጪዎቻቸዉ ባገኙት መረጃ Obbo ታዬ ይሰራበት በነበረዉ መ/ቤት አድራሻ ፈንጂዉን ለመላክ ዝግጅት ስያደርጉ÷እራሳቸዉ ባደረሱት የጥንቃቄ ጉድለት ፈንጂዉ ፈንድቶ ጌቱ የተባሌዉን የስኳድ አባል ስገድል÷ሻምበል ባሻ ተድላ ሳሙኤል ሁለት አይኑን÷ሁለት እጁን አጣ:: በጀርመን ፌዴራል ረፑብልክ መንግሥት ሰበአዊ ፈቃድና በቀይ መስቀል ጥረት ተድላ
ሳሙኤል ኢትዮጵያ ተመልሶ ቤተሰቡን÷ዘመድ አዝማዱን
ሳይገናኝ ጦር ኃይሎች ሆስፒታል ዉስጥ ከሰዉ እንዳይገናኝ ተቆልፎበት ኖረ::
የነ ሻ/ባሻ ተድላን የነፍስ ገዳይነት ተልዕኮ" ለሀገር ሚስጢር መከራን የተቀበለ"በማለት ያወደሱት እነ ገስጥ ተጫኔ [ዘነበ ፈለቀ] "ነበር "በሚለዊ መጽሐፋቸዉ ላይ ከመነሻዉ የዋሹት ትልቅ ዉሸት አለ::
እሱም የነ ሻ/ባሻ ተድላ ሳሙኤል የበርሊን ግዳጅ "አንድ ሻቢያን ለመግደል ነበር"የሚለዉ ዉሸት ታላቅና ግልጽ ዕዉነታን ለመሸፋፈን ነዉ::
ይህም "የኦሮሞ ታጋዮች ስጋት አይፈጥሩም"ለማለት በመረጃ ትንትና ኦሮሞን ትግል ላለማንሳት የተጠቀሙበት ዘዴ ነዉ::
Obbo ታዬን የገዳዮች ሙከራ አልቻላቸዉም::የመግደል ሙከራዉ ከተሞከረባቸዉ ቦኋላ ለ26 አመታት ኖረዉ÷ታግለዉ÷የኦሮሚያን መመስረት÷Afaan Oromoo የኦሮሞ ህዝብ የሥራ ቋንቋ መሆኑንናፈበኦሮሚያ ት/ቤቶች Afaan Oromoo የአፍ መፍቻ ቋንቋ ሆኖ አይተዉ ጁላይ 4/2008 በተፈጥሮ ህመም ታመዉ ስታከሙ ከቆዩ ቦኋላ አረፉ::
#Obbo ታዬ የተወደዱ÷የተከበሩ÷ለሁሉም የኦሮሞ ልጆች ችግር የሚጨነቁ÷ለመርዳት ወደ ኋላ ያላሉ ታላቅ ሰዉ ነበሩ::
የዲባባ ቤተሰብ የ2023 የAfrica Impact Award አሸናፊ ሆነ!

የዲባባ ቤተሰቦች ወደር የለሽ የአትሌቲክስ ድሎች፣ በተለያዩ የኦሎምፒክ ውድድሮች ላገኙት ሜዳሊያዎች እና ለስፖርቱ ያላቸው ያልተቋረጠ ቁርጠኝነት ለቤተሰባቸው ኩራት ብቻ ሳይሆን በአለም አቀፍ ደረጃ ለቤተሰብ ትልቅ መነሳሻ ሆኖ እንዳገለገለ በማለት የ2023 Africa Impact Award አሸናፊ ሆኗል።

በተመሳሳይ አትሌት ስለሺ ስህን ትናንት ጥቅምት 04 ቀን 2016 በአሜሪካ በተዘጋጀው የ2023 Africa Impact Award ላይ በይፋ ተሸልሟል።

ስለሺ ስህን የተሸለመው በአትሌቲክሱ ባሳየው አስደናቂ ብቃቱ ሲሆን በኦሎምፒክ እና በሌሎች ውድድሮች የተጎናጸፈው ድሎች በአለም አቀፍ ደረጃ ለወጣቶች መነሳሳት እንዲሆን አድርጓል ተብሏል።
#ጥብቅ_ጥቆማ_ለመላው_የኦሮሞ_ሕዝብ_ፊንፊኔ_እና_ዙሪያዋን_በሙሉ_ጨምሮ_እስከ_ድንበር_ድረስ_ላላችሁ_በሙሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇

እጅግ አስቸካይ መልዕክት ፊንፊኔ ዙሪያ ጀምሮ ዱካም፣ ቢሾፍቱ፣ ሞጆ ከተማ እና ገጠር፣ አዳማ፣ አዋሽ መልካሳ እና መብራት ኃይልን ጨምሮ እንዲሁም አርሲ እና ባሌ ዞኖች እና ሐረር እና ድሬዳዋን ጨምሮ በእነዚህ በተጠቀሱት ውስጥ ባሉት ቤተክርስትያናት ከመቼውም ጊዜ በላይ በአዳማ፣ ሞጆ እና ቢሾፍቱ ሌሊቱን በሙሉ ቅዳሴ በማስመሰል ያለ ምንም ዕረፍት ሲሠሩ እና ከውጭም በመኪናው ተጭኖ የሚገባ እና የሚወጣ የመሣሪያ እና የሎጅስቲክ እንቅስቃሴ በተጨባጭ እየተደረገ ያለ ስለሆነ በተለይ አዳማ ከተማ ላይ እስጢፋኖስ፣ ኡራኤል፣ ሩፋኤል፣ እግዝአብሔር አብ ቤተክርስትያን ላይ እየተካሔደ ስለሆነ የኦሮሞ ሕዝብ ማንኛውም የእነዚህ አረመኔ በእምነት ስም የሚንቀሳቀሱት የውሸት የእምነት አባቶች ላይ ያለህ ትኩረት ጠንከር ያለ እንዲሆን በተደጋጋሚ ጊዜ በየከተማዎቹ ሥማቸው ሲዘገብ የቆዩ የማፊያ አባቶች እንቅስቃሴ ላይ ትኩረት አድርጉ። በተለይ የኦሮሞ ሕዝብ ደኅንነት ይመለከተኛል የሚል ማንኛውም አካል እሰከ ከተማው እና የገጠር ወረዳዎች የሁኔታውን ችግር በማየት በእነዚህ ጽንፈኞች ላይ በአስቸኳይ አፋጣኝ እርምጃ መውሰድ አለበት።።።!!!!
ሾልኮ የወጣ የፋኖ በምዕራፍ የተከፈለው የጥፋት ስልት
1- ምዕራፍ አንድ -በአማራ ክልል የሚገኙ ልዩ ሃይሎችን ወደ ፋኖ አደረጃጀት ማስገባት

2- ምዕራፍ ሁለት - በክልሉ ያለውን ብልፅግናዊ የብአዴን ስርዓትን ከነ አመራሮቹ ማስወገድ

3- ምዕራፍ ሦስት- ከአማራ ክልል ሌሎች ብሄሮችን ማፅዳት

4- ምዕራፍ አራት- በአገሪቷ በኢትዮጵያ በሙሉ አማራዊ ዘውዳዊ መንግስት መመስረት

ሲሆን የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ምዕራፎችን የፈፀምን ሲሆን አሁን ትልቁና ዋንኞው ምዕራፍ በአማራ ምድር የሚገኙትን አገው፣ ኦሮሞ፣ ትግሬን እና ቅማንትን ማፅዳት የሚለው ላይ መሰራት መጀመር ስላለበት ይህ መመሪያ ወደ ሁሉም እዞች እንዲያቁት ይደረግ ይላል።
እኔ ይህን መረጃ ለመንግስት እንዲደርስ ግዴታዮን በፅሁፍ አሳውቂያለሁ።
Bini Berhe
Oromo Relief Association (ORA) መንግስታዊ ያልሆነ ለትርፍ ያልተቋቋመ ከማንኛውም ሀይማኖታዊና ፖለቲካዊ ተፅዕኖ ነፃ የሆነ ቢሮ ኖሮት ከሚንቀሳቀስባቸው አከባቢዎች መካከልም UK,Norway,Australia, Canada,Germany ይገኙባቸዋል።

Oromo Relief Association (ORA) ከ1979 (ALA)ጀምሮ አስቸኳይ የሰብዓዊ እርዳታ በማቅረብ ተጎጂዎች እንዲያገግሙ ሲያደርግ የቆየ በመሆኑ ለችግሮች ፈጥኖ በመድረስ በቂ ልምድ ያካበተ ነው።

Oromo Relief Association (ORA) በአፍሪካ ቀንድ በኦሮሚያና ሌሎች አከባቢዎች የአየር መዛባት የእርስ በርስ ግጭት፣የከፋ ረሀብ፣እንዲሁም ከቦታ መፈናቀል የመሳሰሉት ላይ የሰራና እየሰራ የሚገኝ አንጋፋ ተቋም ነው።

★ ስለዚህ በወቅታዊው የወለጋ የረሀብና የወረርሽኝ አደጋ ህይወቱን እያጣ ላለው ህዝብ አስፈላጊ ግብዓቶች ለማሟላት አካውንት ስትጠይቁ የነበራችሁ Oromo Relief Association (ORA) ከHaaromsa Finfine ጋር በጋራ በመሆን በተነጋገሩት መሰረት የORA የአዋሽ ባንክ አካውንት ለዚህ ጉዳይ ብቻ መጠቀም እንደሚቻል መግባባት ላይ ስለተደረሰ ከስር በተቀመጠው የአዋሽ ባንክ አካውንት ድጋፋችሁን ማድረግ ትችላላችሁ።

Oromo Relief Association (ORA)

Baankii Awaash - 01306001113300
በምዕራብ ወለጋ ዞን በድርቅ ፣ በወባ ፣ በኮሌራ ወረርሽኝ ለተጎዱ ወገኖቻችን እርዳታ ለማሰባሰብ ዝግጅት ጨርሰናል።

በዚህም በሶስት ሰዎች የተከፈተ የባንክ አካውንት ማለትም Temesgen Gemechu Negero
            Arfaasee Hirkoo Kumsaa
           Biru Tsegaye   የአቅማችሁን ለወለጋ ወገኖቻችን እንድትተባበሩ እንጠይቃለን።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ :- 100057766814
የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ :- 101040013
አዋሽ ባንክ :- 1636462700001

ለወለጋ ወገኖቻችን አስቸኳይ የእለት ምግብ መድኃኒትና መስለ ድጋፎችን በሃገር ውስጥና በውጭ ያለን አቅማችን በፈቀደው አነሰ በዛ ሳንል ተረባርበን  ለቦረና ወገኖቻችን ያሳየነውን ፍቅርና አንድነት ዳግም ለወለጋ ወገኖቻችን በጋራ እንቁም
የኢትዮጵያ መንግስት እና ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሰሞኑን በቀይባህር ጉዳይ እየሰጡ ያሉት መግለጫና ማብራርያ ፅባጫሪነት ነው።


የኤርትራ መንግስት
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የባህር በር ጥያቄ ጉዳይ ከ1983 በኋላ ለመጀመርያ ጊዜ የተነሳው በጄኔራል ጻድቃን ገብረተንሳይ ነበር፡፡ በወቅቱ ሃሳቡን ከቁም ነገር የቆጠረው ባይኖርም....የዛሬ 6 አመት አካባቢ ጄኔራሉ የተናገሩት ይህን የመስላል፡፡
እሳኩሁን ድረስ ኦሮምያ ላይ በሚደረገው ጦርነት ዳር ሆናቹ ስትመለከቱ የቆያቹ ስዎች ሁለቱ ሃይሎች የጀመሩትን ድርድር እንዲቀጥሉ ግፊት ማድረግ መጀመር አለባቹ ፌዴራሉም ሆነ የኦሮምያ መንግሥት አጉል ጀብደኝነት አቁመው ለሰላም በር መክፈት አለባቸው።
ምዕራብ ኦሮሚያ ምዕራብ ወለጋ
ሊሞቱ እየተጣጣሩ ላሉት ነፍሶች እንድረስ ✍️

በምዕራብ ወለጋ ዞን በድርቅ ፣ በወባ ፣ በኮሌራ ወረርሽኝ ለተጎዱ ወገኖቻችን እርዳታ ለማሰባሰብ ዝግጅት ጨርሰናል።

በዚህም በሶስት ሰዎች የተከፈተ የባንክ አካውንት ማለትም Temesgen Gemechu Negero
Arfaasee Hirkoo Kumsaa
Biru Tsegaye የአቅማችሁን ለወለጋ ወገኖቻችን እንድትተባበሩ እንጠይቃለን።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ :- 100057766814
የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ :- 101040013
አዋሽ ባንክ :- 1636462700001

ለወለጋ ወገኖቻችን አስቸኳይ የእለት ምግብ መድኃኒትና መስለ ድጋፎችን በሃገር ውስጥና በውጭ ያለን አቅማችን በፈቀደው አነሰ በዛ ሳንል ተረባርበን ለቦረና ወገኖቻችን ያሳየነውን ፍቅርና አንድነት ዳግም ለወለጋ ወገኖቻችን በጋራ እንቁም
Oromo Relief Association (ORA) መንግስታዊ ያልሆነ ለትርፍ ያልተቋቋመ ከማንኛውም ሀይማኖታዊና ፖለቲካዊ ተፅዕኖ ነፃ የሆነ ቢሮ ኖሮት ከሚንቀሳቀስባቸው አከባቢዎች መካከልም UK,Norway,Australia, Canada,Germany ይገኙባቸዋል።

Oromo Relief Association (ORA) ከ1979 (ALA)ጀምሮ አስቸኳይ የሰብዓዊ እርዳታ በማቅረብ ተጎጂዎች እንዲያገግሙ ሲያደርግ የቆየ በመሆኑ ለችግሮች ፈጥኖ በመድረስ በቂ ልምድ ያካበተ ነው።

Oromo Relief Association (ORA) በአፍሪካ ቀንድ በኦሮሚያና ሌሎች አከባቢዎች የአየር መዛባት የእርስ በርስ ግጭት፣የከፋ ረሀብ፣እንዲሁም ከቦታ መፈናቀል የመሳሰሉት ላይ የሰራና እየሰራ የሚገኝ አንጋፋ ተቋም ነው።

★ ስለዚህ በወቅታዊው የወለጋ የረሀብና የወረርሽኝ አደጋ ህይወቱን እያጣ ላለው ህዝብ አስፈላጊ ግብዓቶች ለማሟላት አካውንት ስትጠይቁ የነበራችሁ Oromo Relief Association (ORA) ከHaaromsa Finfine ጋር በጋራ በመሆን በተነጋገሩት መሰረት የORA የአዋሽ ባንክ አካውንት ለዚህ ጉዳይ ብቻ መጠቀም እንደሚቻል መግባባት ላይ ስለተደረሰ ከስር በተቀመጠው የአዋሽ ባንክ አካውንት ድጋፋችሁን ማድረግ ትችላላችሁ።

Oromo Relief Association (ORA)

Baankii Awaash - 01306001113300
በ24 ሰዓት ብቻ በምዕራብ ኦሮሚያ ⚠️⚠️

በምዕራብ ወለጋ ቤጊ ወረዳ ሻማ ቀበሌ 4 ህፃናት እና 3 እናቶች ድምር = 7 ሰዎች ።

ፉላ ጎቡ በተባለ ቀበሌ 3 ህፃናት አንድ እናት አንድ የልጆች አባት ድምር = 5 ሰዎች ።

ሎጵቲ በተባለ ቦታ 12 ሰዎች ።

ዳስ ቀበሌ 4 ሰዎች ።

አጠቃላይ በ24 ሰዓት ውስጥ 28 ሰዎች በረሃብ እና በወባ በሽታ ሕይወታቸው አልፏል ።

ቁጭ ብለን እያየን የታሪክ ተወቃሽ የህሊና ዕዳ ከመሆን የተቻለንን እናድርግ ✍️
2024/09/27 09:30:24
Back to Top
HTML Embed Code: