ስራ የምትሰሩት በተመረቃችሁበት ዘርፍ ነው?
anonymous poll
አይደለም – 485
👍👍👍👍👍👍👍 68%
አዎ – 231
👍👍👍 32%
👥 716 people voted so far.
anonymous poll
አይደለም – 485
👍👍👍👍👍👍👍 68%
አዎ – 231
👍👍👍 32%
👥 716 people voted so far.
Do you have confidence on the skills you get from University?
anonymous poll
No – 493
👍👍👍👍👍👍👍 62%
Yes – 308
👍👍👍👍 38%
👥 801 people voted so far.
anonymous poll
No – 493
👍👍👍👍👍👍👍 62%
Yes – 308
👍👍👍👍 38%
👥 801 people voted so far.
#እኔምአዋቂነኝ!
🔊 አዋቂ ኢትዮጵያ "እኔም አዋቂ ነኝ" በሚል መርህ ባዘጋጀው የገለፃ መድረክ በ"አደይ አበባ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት" በመገኘት ለተማሪዎች ገለፃ አድርጓል።
🎯አዋቂ ኢትዮጵያ ስለሚሰጣቸው አጫጭር ኮርሶች እንዲሁም የትምህርት እና የስራ መረጃ ማጋሪያ መድረክ እንዳለው ለተማሪዎቹ የገለፀ ሲሆን ፤ በተጨማሪም በአይነቱ ለየት ያለ፤ ለ 2ተኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች " summer internship program" እንደሚኖረው እናም በቅርቡ መረጃውን በማህበራዊ ድህረገፁ ላይ እንደሚለጠፍ አሳውቋል።
📍በመጨረሻም አዋቂ ባዘጋጀው ነፃ የ ኦንላይን የትምህርት እድል ተማሪዎቹን ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያሳወቀ ሲሆን የ "አደይ አበባ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት" ከልብ እያመሰገንን ሌሎች የ2ተኛ ደረጃ ት/ቤቶችም ለተማሪዎቻችሁ አዋቂ በሚያዘጋጀው ነፃ የትምህርት እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ከፈለጉ [email protected] ቢያነጋግሩን ት/ቤታችሁ ድረስ በመምጣት የተለያዩ መረጃዎችን እንዲሁም የተለያዩ እድሎችን ለተማሪዎችዎ በደስታ እንደሚያጋራ ለመግለፅ ይወዳል።
@awaqiethiopia
🔊 አዋቂ ኢትዮጵያ "እኔም አዋቂ ነኝ" በሚል መርህ ባዘጋጀው የገለፃ መድረክ በ"አደይ አበባ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት" በመገኘት ለተማሪዎች ገለፃ አድርጓል።
🎯አዋቂ ኢትዮጵያ ስለሚሰጣቸው አጫጭር ኮርሶች እንዲሁም የትምህርት እና የስራ መረጃ ማጋሪያ መድረክ እንዳለው ለተማሪዎቹ የገለፀ ሲሆን ፤ በተጨማሪም በአይነቱ ለየት ያለ፤ ለ 2ተኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች " summer internship program" እንደሚኖረው እናም በቅርቡ መረጃውን በማህበራዊ ድህረገፁ ላይ እንደሚለጠፍ አሳውቋል።
📍በመጨረሻም አዋቂ ባዘጋጀው ነፃ የ ኦንላይን የትምህርት እድል ተማሪዎቹን ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያሳወቀ ሲሆን የ "አደይ አበባ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት" ከልብ እያመሰገንን ሌሎች የ2ተኛ ደረጃ ት/ቤቶችም ለተማሪዎቻችሁ አዋቂ በሚያዘጋጀው ነፃ የትምህርት እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ከፈለጉ [email protected] ቢያነጋግሩን ት/ቤታችሁ ድረስ በመምጣት የተለያዩ መረጃዎችን እንዲሁም የተለያዩ እድሎችን ለተማሪዎችዎ በደስታ እንደሚያጋራ ለመግለፅ ይወዳል።
@awaqiethiopia
🔊አዋቂ፣ እንደራሴ ኮንሰልታንሲ እና ALX በመተባበር ያዘጋጁት የprofessional identity workshop የብዙ ሞያ ባለቤት በሆነችው በሳምራዊት ሽፈራው ተካሂዷል።
🎯 በዋነኝነት professional identity በሚል ርዕስ የተካሄደው ስልጠና ስለ personality፣ personal branding ፣ digital footprint ፣ GOAL setting ለታዳሚው ጥሩ ግንዛቤን ከማስጨበጡ በተጨማሪም፤ እንደራሴ ኮንሰልታንሲ ባዘጋጀው ከሐምሌ 1 ጀምሮ ለአንድ ወር በሚቆየው የProfessional Identity እና Business Communication ስልጠና፤ ሁለት ተዳሚዎች ነጻ የስልጠና እድልን እንዲሁም በቦታው ለተገኙት ታዳሚዎች ደግሞ የ 300 ብር ቅናሽ በመስጠት ስልጠናውን አጠናቋል።
@awaqiethiopia
🎯 በዋነኝነት professional identity በሚል ርዕስ የተካሄደው ስልጠና ስለ personality፣ personal branding ፣ digital footprint ፣ GOAL setting ለታዳሚው ጥሩ ግንዛቤን ከማስጨበጡ በተጨማሪም፤ እንደራሴ ኮንሰልታንሲ ባዘጋጀው ከሐምሌ 1 ጀምሮ ለአንድ ወር በሚቆየው የProfessional Identity እና Business Communication ስልጠና፤ ሁለት ተዳሚዎች ነጻ የስልጠና እድልን እንዲሁም በቦታው ለተገኙት ታዳሚዎች ደግሞ የ 300 ብር ቅናሽ በመስጠት ስልጠናውን አጠናቋል።
@awaqiethiopia